FREEDOM AND JUSTICE FOR ETHIOPIA
Tuesday, May 5, 2015
ኢትዮጵያ ብትመች – (ፍቅሬ ቶሎሳ፥ ፒ ኤች ዲ – የሁማኒቲስ ፕሮፌሰር)
አንተ የደላህ ሰው ሁሉን ለራስ ይዘህ፥ ተው ግፍ
አትናገር፥ “ወጣቱን ከሃገር ማን ውጣ አለው?” ብለህ፥
ሕሊናህ ደንዞ በምቾትህ ብዛት፥ የወጣቱን ስቃይ
ተስኖህ መረዳት፤ኧረ ተው አትቅጠፍ አውነቱን አብለህ!!!
ጊዜ ያነሳውን እሽቅብ ተኩሶ፥
ግፍ አዳላጭ ሆኖ ቁልቁል ሲከሰክስ፥
ፍርድ ይስተካከላል፤ ፍትህ ይበቀላል፥
የድሃ እምባን ሊያብስ፥ ተበዳይን ሊክስ ።
—ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ —-
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
View mobile version
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment