Monday, May 25, 2015

የሻዕቢያ “የተሀድሶ” ስትራተጂ አካሄዱና አንደምታው

issayas afewerkiየሻAቢያ “የተሀድሶ” ስትራተጂ Aካሄዱና Eንደምታው
Aክሊሉ ወንድAፈረው
ሜይ 22፣ 2015
በAቶ Iሳያስ Aፈወርቂ የሚመራው Aስመራ ላይ የተሰየመው የሻAቢያ መንግሥት ለ 23
ዓመታት የተከተለውን Aካሄድ Eንዳላዋጣው በመገንዘብ ይመስላል በተወሰነ ደረጃ ለየት
ያለ ገጽታን ለማሳየት Eና ራሱን Aለሳልሶና የሰላም Aባወራ ሆኖ ለመቅረብ በመሯሯጥ ላይ
ይገኛል። ይህ ምን መልክ ይዞ ነው የሚራመደው? ለሀገራችን Iትዮጵያስ ምን Eንደምታ
Aለው? የሚለው የዚህ ጽሑፍ ዋና Aላማው ነው።
የAቶ Iሳያስ Aፈወርቂና የሸAቢያ የኩርፊያና የማን Aለብኝ ዓመታት

Aቶ IሳAስ Aፈወርቂ Eና ድርጅታቸው ሸAቢያ Aስመራ ላይ Eንደመንግሥት ከተሰየሙ
በሁዋላ ስለራሳቸው Eጅግ የተጋነነ Eይታ ይዘው ነው ያካባቢውንም ሆነ Aለም Aቀፉን
ህብርተሰብ የተቀላቀሉት። በዚህም መሰረት በየሄዱበት በሽክላ Eቃ የተሞላ መደብር ውስጥ
Eንደገባ Eንሰሳ በግራም በቀኝም ያገኙትን ሁሉ Eያተረማመሱ ቆይተዋል። በዚህም
መሰረት ባጭር ጊዜ ውስጥ፣
• Eንደ Aውሮፓ Aቆጣጠር ከየመን ጋር በ 19961

• ከጅቡቲ ጋር ከ 1994 Eስከ 20082
• ከሱዳን ጋር ደግሞ ከ1994 Eስከ 200 ድረስ ዲፕሎማቲክ ግንኙነትን Eሰከማቋረጥ
የደረሰ ውዝግብ ውስት ገብተው ነበር3

• ከIትዮጵያ ጋር ደግሞ በ1998 ጦርነት ውስጥ ገብቷል።

ይህ ብቻ ሳይሆን Aቶ Iሳያስ Aፈወርቂ Eና ድርጅታቸው ሸAቢያ ከተለያዩ ሀገሮች ጋር
የሚያጋጥማቸውን Aለመግባባት በኩርፊያና ቶሎ ብለው በማካረር ዲፕሎማቲካ ግንኙነትን
Eስከማቋረጥ በሚደርስ Aካሄድ ለመቋጩት ሲሞክሩ ደግሞ ደጋግሞ ታይቷል። ይህ
Aያያዛቸው ባንድ በኩል ለራሳቸው ከሚሰጡት Eጅግ ተፈላጊ ነኝ፣ ታላቅ Aርበኛ ነኝ፣
ታላቅ የፖለቲካ ሊቅ ነኝ ወዘተ ከሚል Eጅግ የተጋነነ ግምት የሚመነጭ ሲሆን በሌላ
በኩል ደግሞ ያስተሳሰብ ደካማነታቸውን Eና ስሜትን የመቆጣጠር ችሎታቸው Eጅግ
ዝቅተኛ Eንደሆነ የሚወስዱትም Eርምጃ ሊያሰከትልባቸው የሚችለውን ጉዳት ማገናዘብ
Aለመቻላቸውን ያመለክታል።
በዚህ ድንገተኛ ኩርፊያ Eና ነገርን ቶሎ የማካረር ባህሪይና Eርምጃ Iሳያስ Aፈወርቂ Eና
ድርጅታቸው ሸAቢያ ራሳቸውን Eጅግ የከፋ ችግር ውስጥ የጣሉበት (ከIትዮጵያ ጋር
ከነበረው የ 998ቱ ጦርነት ውጭ) Aንድ ምሳሌ Eንዳውሮፓውያኑ Aቆጣጠር በ 2007
ከምስራቅ Aፍሪካ በይነ መንግስታት የልማት ድርጅት (Iጋድ) ውስጥ ኤርትራ ራሷን
ድንገት ማግለሏን በጽሁፍ ባስታወቀች ጊዜ ነበር4

1 http://www.ipsnews.net/1996/08/yemen-eritrea-hanish-islands-conflict-ends-questionsremain/
2 http://military.wikia.com/wiki/Djiboutian%E2%80%93Eritrean_border_conflict
3 http://news.bbc.co.uk/2/hi/africa/590910.stm
4 http://reliefweb.int/report/eritrea/eritrea-suspends-membership-igad
ይህ Eጅግ ድንገተኛ ያልተለመደና በዲፕሎማቲክ Aለምም Eንደ በሳል Eርምጃ
የማይታየው Aካሄድ Aቶ Iሳያስ Aፈወርቂን ፣ ድርጅታቸውንና Eወካላታለሁ የሚሏት
ኤርትራን ከAካባቢያዊ፣ Aህጉራዊውና Aለም Aቀፋዊ መድረክ Aግልሏቸው በምንም
መልኩ ድምጻቸው Eንዳይሰማ Aድርጓቸው ከEለት ወደ Eለት የተነጠሉ ብቸኛ ሆነው
ቆይተዋል።
ይህ ብቻ Aይደለም፣ Iሳያስ Aፈወርቂ Eንዳውሮፓውያን Aቆጣጠር በ2008 Aመተ ምህረት
ድንገት ተነስቶ Aለም Aቀፍ የEርዳታ ድርጅች ሁሉ ጠቅልላችሁ ከኤርትራ ውጡልኝ
ኣሉ፡፡ በወቅቱ የኤርትራ ህዝብ ችግር Aለበት፣ በረሀብም የሚሰቃየው ህዝብ ቁጥር ሰፊ
ነው፣ ይህን ጉዳይ ለመታደግ Eርዳታው ያግዛል ቢባሉም፣” ነገሩን ሁሉ Aጡዘው
“Eርደታችሁን ረሀብተኛ ለሆኑት ስድስት Eና ሰባት ሚሊዮን Iትዮጳያውያን ሕጻናት
ወይም በቅኝ ግዛት ለተያዙት (Oኪፔሽን ) የOጋዴን ሶማሌ ህዝብ ስጡት ነበር ያሉት” 5
ጉድ ሳይሰማ መስከረም Aይጠባም Eንዲሉ የEርዳታ ድርጅቶችን ድንገት ተነስተው
በጅምላ ማባረራቸው ያሰከተለው ትዝብት ሳይቀዘቅዝ፣ በሜይ 2008 ከAልጀዚራ
ቴሌቪዥን ፕሮግራም ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ፣ ተመልካችን ሁሉ በሚያሰደነግጥ ሁኔታ
ራሳቸውን ለመቆጣጠር Aቅቷቸው የተሳከረ Eና ካንድ “የሀገር መሪ” የማይጠበቅ
Aቀራረባቸው ሲታይ በሌሎች ዘንድ የነበራቸውን ጥቂት ከበሬታ ያሳጣቸው ይመስለኛል።6

ከላይ ከተጠቀሰው በተጨማሪ፤ “Aንችው ታመጭው Aንችው ታሮጭው” Eንደሚባለው
በ2007 ድንገት ተነስተው በኩርፊያ ከIጋድ ለቅቄ ወጥቻለሁ Eንዳላሉ ሁሉ በ2011
ደግሞ ድንገት ወደ ድርጅቱ Aባልነት ልመለስ ብለው የIጋድን በር ያንኳኩት ያው Aቶ
Iሳያስ ነበሩ። ይህ ብቻ ሳይሆን ወደ Iጋድ ለመመለስ ያቀረቡት ጥያቄ ደርሶናል ሆኖም
የዚህ Aይነቱ ጉዳይ ውሳኔ የሚሰጠው በድርጅቱ የመሪወች ጉባኤ ስለሆነ በትEግስት
ይጠብቁ ተብሎ ቢነገርም Eንዴት ይሆናል Aሁኑኑ ካላስገባችሁኝ ብለው በዲፕሎማሲው
Aለም Eጅግ ባልተለመደና Aሳፋሪ በሆነ መልክ ሳይጋበዙ መልክተኛ ልከው በስብሰባው
ጉባኤ ላይ ካልተሳተፍኩ ብለው ግርግር የፈጸመት ያው Aቶ Iሳያስ Aፈወርቂ ነበሩ።78

Eነዚህ ከላይ የተጠቀሱት መረጃወች Eንደሚያሳዩት፣ የAቶ Iሳያስ መንግስት ከምስረታው
ጀምሮ Eኔ ያልኩት ካልሆነ በሚል ዘዬ ፣ ባካባቢው የራሳቸውን የበላይነት ለማስፈን
ባደረጉት ሙከራ Eጅግ Aጥፊ የሆነ ባህሪን ሲያንጸባርቁ ለረጅም ጊዜ ቆይተዋል። ይህ
ሁኔታም፤ በስርAቱ ላይ Eጅግ ብዙ ተቃውሞ Aስነስቶባቸዋል፣ ከAካባቢውም ሆነ ከAለም
Aቀፉ ህብረተሰብ ነጥሏቸው ቆይቷል።

Aዲሱ የሸAቢያ Aካሄድ

5 https://www.youtube.com/watch?feature=player_embedded&v=UAXKsZ8OsWo
(ከ12ተኛው ደቂቃ ጀምሮ ያለውን ያዳምጡ)
6 https://www.youtube.com/watch?feature=player_embedded&v=UAXKsZ8OsWo
7 http://www.diretube.com/ethiopian-news/eritrean-representative-thrown-out-of-igad-meeting-inethiopia-video_e219074e8.html
8 http://www.africareview.com/News/IGAD+bars+Eritrea+from+Addis+Ababa+mee
ting/-/979180/1224476/-/5wmtfkz/-/index.html
Aቶ Iሳያሰ ወደስልጣን ሲመጡ ዴሞካራሲያዊ ብቻ ሳይሆን Aብዮታዊም ተብሎ
ሰለተገመቱ Eሳቸውም ቢሆኑ ዴሞካራሲን Eውን ለማድረግ Eችላለሁ በማለት Aለም
Aቀፉን ህብረተሰብ ለተወሰነ ጊዜ ከጎናቸው ለማሰለፍ ችለው ነበር። Aሁን ከ 20 Aመታትን
ያስቆጠረው ተግባራቸው ግን ዴሞክራሲያዊም፣ ዘመናዊም መሪ Eንዳልሆኑ በተግባር ሰላሳየ
ባካባቢው የሚከሰቱ ቀውሶችን EንደEግር ማስገቢያ በመጠቀም ታላላቆቹን መንግስታት
መልሶ ለመወዳጀት ከፍተኛ መገለባበጥ ለማድረግ ሲጣጣሩ ይታያል። ይህን ሲያደርጉ ግን
ቀደም ሲል ይዘዋቸው የሚጓዟቸውን ፍላጎቶች ፣ ለምሳሌ በሀገር ውስጥ ስልጣንን
በብቸኛነት ይዞ መቀጠሉን፣ Iትዮጵያን በተመለከተ ድንበሩን በሚፈልገው መልክ
ማስከለል Eና ከ1998 ጦርነት በሐላ የተቋረጠበትን ጥቅም መልሶ መመስረት በዋናት
ሳይቀየር ነው።
የAቶ Iያሳያስ Aዲሱ Aካሄድ በዋናነት የተጀመረው ባውሮፓውያኑ Aቆጣጠር በ2011
Aምባሳደር ግርማ Aስመሮምን ባፍሪካ Aንድነት ድርጅት Aምባሳደር Aድርገው በሾሙበት
ጊዜ ነበር። የAቶ ግርማ ሹመት ተራ Aምባሳደርነት ሙያ መጫወት ብቻ ሳይሆን የAቶ
Iያሳያስን Aዲሱን ዲፕሎማቲክ Aካሄድ በዋናነት Eንዲመሩም ነበር። Aምባሳደር ግርማ
በሀይለስላሴ ዘመን የIትዮጵያ Eግር ኳስ ብሄራዊ ቡድን ተጫዋች የነበሩና ሁዋላም
በIትዮጵያ ውስጥ የAቶ Iሳያስ መንግስት Aምባሳደር ሆነው ያገለገሉ ናቸው ። በዚህም
የተነሳ የIትዮጵያን ፖለቲከኞችና የዜጎችንም ባህሪይ “ ጠንቅቄ Aውቃቸዋለሁ” ባይ
ናቸው። Aምባሳደር ግርማ በቀጣይነት ይህንኑ የAቶ Iሳያስን Aጀንዳ በዋናነት
ለማስፈጸም በተባበሩት መንግስታት ዋና Aምባሳደር ተደርገው በ2014 መሾማቸው
ይታወሳል።9

ፈረንጆች “ብዙ ትንኞችን ከኮምጣጤ ይልቅ ማርን በመጠቀም ማጥመድ ትችላለህ” “ You
can catch more flies with honey than with vinegar “ Eንደሚሉት የAቶ Iሳያስ
መንግስትም Aላማውን፣ ራEዩን ወዘተ ሳይለውጥ ተቀባይነት ያሰገኛል ብሎ በገመተው
ሰላም Eና መረጋጋትን ባካባቢው ለማሰፈን፤ በግንባር ቀደምነት Aስተግባሪ መስሎ
መሯሯጥን መርጠወል። ለዚህም የሚከተሉትን Eንመልከት
በየመንና መካከለኛው ምስራቅ
ኤርትራን “ከIትዮጵያ ግኝ ገዥነት ነጻ ለማውጣት” Aቶ Iሳያስና ድርጅታቸው ባካሄዱት
ትግል የAረቡ Aለም በሁሉም መልኩ ግንባር ቀደም Aጋር Eንደነበር ይታወሳል።
በገንዘብና በዲፕሎማቲካ ብቻ ሳይሆን ለምሳሌ የIራኑ Aያቶላ ኮሚኒ በሳምንታዊ የEለተ
Aርብ (የጁምA) ሳይቀር ለኤርትራ ነጻነት ተከታታይ ጸሎት ያደርጉ ነበር።10
ከ“ነጻነት” በሁዋላ ግን Eንደተመኙት Eንክብካቤው Aልቀጠለም። በAረቡ Aለምና
በመካከለኛው ምስራቅ ቦታ ተነፍጓቸው የቆየት Aቶ Iሳያስ የየመን ግጭትና የሳውዲ
የሚመራው ትብብር ጣልቃገብነት ሲከሰት በግንባር ቀደምትነት ነው “ሁኔታውን
ለማረጋጋትና ሰላም ለማውረድ” በሚል ሰበብ ዘለው የገቡት። በዚህም መሰረት በAፕሪል

9 http://www.caperi.com/new-permanent-representative-of-eritrea-to-un-presentscredentials/

10 https://www.youtube.com/watch?feature=player_embedded&v (ከሰባተኛው ደቂቃ ጀምረው ያዳምጡ) 
2015 በሳውዲ Aረቢያ ጉብኛት Aድርገው በዚሁ ጉዳይ ላይ ከሳውዲ ንጉሰ Eና ሌሎችም
ባለስልጣናት ጋር ተወያይተው Aንዳንድ ስምምነትም ላይ Eንደደረሱ ተዘገቧል።11

በማስከተልም “ባካባቢው ሰላምን ለማምጣት” በሚል ሰበብ ቀደም ሲል ይረዷቸው ነበር
Eየተባለ በሚጠረጠረው የሁቲ Aማጽያን ላይ ጀርባቸውን Aዙረው በሳውዲ ለሚመራው ጸረ
ሁቲ ወታደራዊ ዘመቻ Eግረኛ ጦር ለመላክ Eንደሚፍልጉ ተናግረዋል።12
የAቶ Iሳያስ መንግስት በAንድ Eስላማዊ ሀገር የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ገብቶ መገኘቱ
በራሱ በኤርትራ የEስልምና ሀይማኖት ተከታዮች ዘንድ ሊያስከትለው የሚችለው Eንደምታ
ምን Eንደሚሆን ወደፊት የሚታይ ይሆናል። Aሁን ባለው ሁኔታ ግን፣ በውስጥ የሚመጣን
የህዝብ ቁጣ ለሳውዲ Aረብያና Aጋሮቿ ድጋፍ በመስጠት ሊመጣ ከሚችለው ጠቀሜታ
ጋር ሲወዳደር ሚዛን Aይደፋም ተብሎ Eንደተደመደመና ሊመጣ የሚችለውንም ግፊት
ለመቋቋም ቆርጠው Eንደተነሱ ያመለክታል።

በደቡብ ሱዳን
ቀደም ባሉት Aመታት ኤርትራ የደቡብ ሱዳን ነጻነት ደጋፊ ሆና መኖሯ ይታወቃል።
ደቡብ ሱዳን ነጻነቷን ከተቀናጀች በሁዋላ ግን Aቶ የIሳያስ ተጽEኖ Eዚህ ግባ የሚባል
Aልነበረም፡ በቅርቡ የደቡብ ሱዳን ድርጅቶች የEርስበርስ ግጭት ሲከሰትም Aቶ Iሳያስ
ችግሩን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ምንም ቦታ Aላገኙም ነበር።
በIጋድ Aጋፋሪነት ተይዞ በነበረው የደቡብ ሱዳን ተፋላሚዎች Eርቅ ጉዳይ
በወያኔ/IህAዴግ ሊቀመንበርነት Eና በሌሎች የምሰራቅ Aፍሪካ መንግስታት ተባባሪነት
Eየተካሄደ ቆይቷል። በዚህ ሂደትም ኤርትራ ሙሉ በሙሉ ተገልላ ቆያታለች። በማርች
2015 የEርቅ ሂደቱ Eንደተደናቀፈ ግልጽ ሲሆን ነበር ኤርትራ ድንገት በዚህ ሁኔታ
ውስጥ ዋና ተዋናይ ሁና ለመቅረብ የሞከረችው። በዚህም መሰረት የደቡብ ሱዳኑን መሪ
Aስመራ ድረስ በመጋበዝ ላካባቢው ችግር ኤርትራ ዋና ተጫዋች ነች የሚለውን ማስጨበጥ
ነበር የሞከሩት። ዋና ምክራቸውም “ሊበጠብጢAችሁ ከሚፈልጉ መንግስታት ተጠንቀቁ”
የሚል ነበር።13
በAለም Aቀፍና ያካባቢ ድርጅቶች ውስጥ (Iጋድ)
ኤርትራ በ2007 ድንገት በቃኝ ብላ ከIጋድ Eንዳልወጣች Eና በወቅቱ ይህ Eርምጃችሁ
ትክክል AይደለምEና Aስቡበት ቢባሉም Aሻፈረኝ ብሎ የቆየው የAቶ Iሳያስ መንግሰት
ማንም ሳይጠይቀው ነበር ድንገት ተነስቶ በ2011 መልሶ ለመቀላቀል ጥያቄ ያቀረው።14
ይህ ጥረት Aቶ Iሳያስ ቀደም ሲል ያጡትን ቦታ መልሶ ለመያዝ የሚደረገው ሙከራ
Aንድ Aካል ለመሆኑ ምንም ጥርጥር የለውም።

11 https://www.middleeastmonitor.com/news/middle-east/18347-saudi-arabia-eritreaagree-to-boost-red-sea-security
http://www.madote.com/2015/04/pictures-eritreanpresident-visits.html
12 http://ethiomedia.com/100leads/4825.html 13 http://sudantribune.com/spip.php?article54751
14 http://stesfamariam.com/2014/04/10/eritreas-igad-suspension-and-reactivation-decisionssacrosanct-and-legal/
ከIትዮጰያ ጋር
Iትዮጰያን በተመለከተ Iሳያስ Aፈወርቂ Aሁን የሚከተሉት Aካሄድ
• መሰረታዊ መስሎ የሚታያቸውን የድንበር ጉዳይ Eሳቸው በሚፈልጉት መንገድ
Eንዲደመደም ማድረግ
• ተቃዋሚውን በማግባባት፣ በመሞት ላይ ካለው የወያኔ ስርAት ጋር ማበር ሳይሆን
የመጭው ጊዜ ባለስላጣናት ጋር መወዳጀት
• ከIትዮጵያዊ ተቃዋሚዎች ጋር በማበር የቆሽሽውን የራሳቸውን ገጽታ ማደስና፣
ተቀባይነት ማግኘት
ጥቂቶቹ ናቸው።
ለIሳት ሰራተኞች በፌብሯሪ 2015 በኤርትራ ውስጥ የሰጡት Eጅግ ረጅም ቃለምልልስ
ተቃዋሚውን ለማግባባት ያዘጋጁት Eቅድ Aንድ ገጽታ ይመስላል። በዚያ ቃለ ምልልስ
ውስጥ Aቶ Iሳያስ፤ የ ኤርትራና Iትዮጵያን ጉዳይ የተመለከተ ስብሰባ በያካባቢው
መደረግ ያገባዋል “ በማለት የሰነዘሩት ምክር መሰል መመሪያ ፤ በቅርቡ ደግሞ በማይ 9
Eና 10 በዋሽንግተን ዲሲ “ ያፍሪካ ቀንድ ሁኔታን” የመረመረው ስብሰባ ይዘት በከፊልም
ቢሆን ከAቶ Iሳያስንና ከሻAቢያን የተሀድሶ ስትራተጂ ጋር Eጅግ Eንደሚጣጣም
ይታያል።

Aቶ Iሳያስ በIሳት ቃለመጠቅ ላይ Aበክረው የገለጹት ለIትዮጵያ Aንድነት የቆሙ፣
ለIትዮጵያ ከመልካም ነገር ውጭ የሚመኙት ነገር Eንደሌለ ፣ የIትዮጵያ ህዝብ መብት
Aለመከበር Eንቅልፍ Eንደነሳቸው Eና Eንዲያውም Iትዮጳያ መፈራረስ Aለበት ተብሎ
በተለያዩ መንግስታት ሲሰነዘር Eርሳቸው Aይሆንም ብለው Eንዳስቆሙ ወዘተ ነበር።
ይሀ ሁሉ ግን Iትዮጰያውያን ለAመታት ከምናውቀው የIሳያስ Aፈወርቂ ንግግሮች Eና
ተግባር ጋር Eጅግ የሚጋጭ ነው።
ሰበብ ፈልገው በIሳያስ Aፈወርቂ ለመጭበርበር በተጠንቀቅ ከሚጠባበቁት ወይም
በIትዮጵያ ኪሳራ ላይ ወዳጅነትን ለመመስረት ከሚፈልጉት በስተቀር ሁኔታውን
በትክክል ለመረዳት ለሚሞክር ሁሉ የAቶ Iሳያስ Aቋም Aሁንም ቀድም ሲል ከነበረበት
ቦታ ፈቀቅ Eንዳላለ መገንዘብ ያቻላል። ለዚህም በዚያው በIሳት ቃለምልልስ Eና
በተለያዩ የዜና Aውታሮች ውስጥ ደግመው ደጋግመው የ ኤርትራና የIትዮጵያ ድንበር
ጉዳይ ያለቀለት Eንደሆነና Iትዮጵያም “ከወረረችው የኤርትራ ግዛት መውጣት Eንዳለባት
መናገራቸውን ማስተዋል በራሱ በቂ መረጃ ነው” ባለፈው Aመት (2014) Aምባሳደር ግርማ
Aሰመሮም ለ ገለልተኛ Aገራት ስብሰባ ካደረጉት ንግግር ውስጥ ደግመው ደጋግመው
ያሰመሩበትም ይህንዩ ነበር። http://www.madote.com/2014/05/ambassador-girmaasmeroms-speech-at.html
በመጨረሻም በቅርብ በሜይ 9 Eና 10 የተካሄደው የዋሸንግተኑ የሰብAዊ መብት ስብሰባ
ጉዳዩ ስለ Aፍሪቃ ቀንድ ነው Eየተባለ፣ በመላው Aፍሪካ በመብት ረገጣ ያፋሪካዋ ሰሜን
ኮርያ (the north Korea of Africa) Eየተባለች የምትታወቀውን ኤርትራ የምታካሂደው
ግፍ በጨረፍታ Eንኳ Aለመናገሩ (Aንዳንድ ጠቃሚ የውይይት ዶክመንቶች መቅረባቸው
Eንዳለ ሆኖ) ጉባIውን ከሰብAዊ መብት ጉባኤነት ይልቅ የሻቢያ የህዝብ ግንኙነት መሳሪያ
Aስመስሎታል። ስለ ኤርትራ መናገር ካላሰፈለገ፣ ስብሰባውን የምስራቅ Aፍሪካ ብሎ
Aለመሰየም ነበር። የምስራቅ Aፍሪካ ከተባለ በሁዋላ ዋናዋን ሰብAዊ መብት ረጋጭ
Aለመተቸት ግን Eጅግ Aሰተዛዛቢ ብቻ ሳይሆን የIትዮጵያውያንን Eና ያርትራ
ወገኖቻችንንም ቁስል Aለመረዳት ነው።
የዚህ Aይነቱ Aያያዝ ደግሞ ለኤርትራም ሆነ ለቀሪው Iትዮጵያ ህዝብ የሚሰጠው
ጠቀሜታ የለውም። የAቶ Iሳያስ ዘግናኛ Aገዛዝ Eንኳንስ የኤርትራ ነዋሪዎች Aለም
Aቀፉ ህብረተሰብም በያደባባዩ የሚናገረው Eና Aበክሮ የሚታገለውም ነው።
ቢያንስ ቢያንስ Eኛ Iትዮጵያውያን Eንደ ዋቢ Eየጠቀስን የምንሟገትባቸው ድርጅቶች
ማለትም ሂውማን ራይትስ ዋች፣ 15 Aምንስቲ Iንተርናሽናል Eና ሌሎቹም ስለ Aቶ
Iሳያስ Aገዛዝ Eና የኤርትራ ነዋሪዎች ሰቆቃ የዘገቡትን በጥቂቱ ማየት በቂ ግንዛቤን
ይሰጣል።
የህዝቡን ትግልም ሆነ ነጻነት ማንም ሀይል Aያግደውም። የሌላው መብት ሲረገጥ የሁሉም
መብት Eንደተረገጠ ማሰታወስ ለሁሉም ተገቢ ነው። ሰለኤርትራ ነዋሪዎች መብት መረገጥ
Eኔ ምን Aገባኝ የሚል ሰው ደግሞ፣ የኔ መብት ስለተረገጠ ለመብቴ በማደርገው ትግል
ሌሎች Eርዳታ ይስጡኝ ብሎ መጠየቁ መሰረት የሌለው ነው16
በመጨረሻም የኤርትራን ጉዳይ በተመለከተ ብዙ Eጅግ ብዙ የሚያነጋግሩ ጉዳዮች Eንዳሉ
መረዳት ተገቢ ነው፡ ይህን ለመረዳት ደግሞ በሀገር ቤት የሚነቃነቁ የIትዮጵያ ተቃዋሚ
ፓርቲወች (Aድርባይ የሚባሉት ሳይቀሩ) የሚሉትን ማዳመጥ በቂ ነው። በዚህ ውስጥ
ያልተዘጋውን የሀገራችንን Aጀንዳ ወደጎን ከማለት Aልፎ ለAቶ Iሳያስና ለመንግስታቸው
ፕሮፓጋንዳ፤ የህዝብ ግንኙነትና Aገዛዙን የማጠናከር ስራ ተባባሪ መሆን ግን ሀላፊነት
የጎደለው ብቻ ሳይሆን መስመር ማለፍም ጭምር ይሆናል።
ማጠቃለያ
የAቶ Iሳያስ ያለፉት ጥቂት Aመታት የተሀድሶ Eንቅስቃሴ Aገዛዛቸውን ከደረሰበት
የውስጥም የውጭም መገለል Eና የፖለቲካ ግፊት፣ Aላቅቆ Eንደገና ለማንሰራራት
የሚደረገው ጥረት Aካል ነው።
Aለም Aቀፍ ሁኔታው ያመቸኛል ባሉት መንገድ Aቶ Iሳያስ ራሳቸውን Eንደገና
Aጠናክረው Eየተንገዳገደ ያለው Aገዛዛቸውን መልሰው ለማጥናከር፣ Iትዮጵያን በተመለከተ
ደግሞ ነባር Aቋማቸውን ለማስፈጸም ያልተዘጉና በEንጥልጥል የሚገኙ Aጀንዳወችንም
በAለም Aቀፍ ግፊትና በተባባሪ Iትዮጵያውያን ለማስፈጸም ሁኔታውን Aያመቻቹ
ይገኛል።
Aንድ የAለም Aቀፍ ሁኔታዎችን የሚተነትን ጸሀፊ የዩክሬን ነጻነት ከየትኛውም ሀያል
መንግስት በላይ በደካማዋና ትንሿ ቡልጋሪያ መዳፍ ስር ሊሆን Eንደሚችል ገልጦ ነበር።
ይህን ያለውም፣ ራሽያ የIኮኖሚዋ መሰረት የሆነው የነዳጅ ምርቷን ወደውጭ ለማስተላለፍ
Eየሰራችው ያለችው የነዳጅ ማስተላለፊያ ቧንቧ በቡልጋርያ በኩል ስለሆነ ደካማዋ
ቡላጋሪያ የቧኒቧውን ስራ Aልደግፍም ብትልና ብታቋርጠው ምን ያህል ታላቋን ራሽያን
ለማሽመድመድ Eንደምትቸል ለማሳየት ነበር።
የEኛም የነጻነት ትግላችንና ሀገራዊ ነጻነታችን በመሞት ላይ ለሚገኝ ጨካኝ ጸረ
Iትዮጵያ ሀይል ማንሰራሪያ ብቻ ሳይሆን በዚሁ ቡድን መዳፍ ስር በድጋሜ Eንዳይወድቅ

15 http://www.hrw.org/world-report/2014/country-chapters/Eritrea
16 https://www.youtube.com/watch?feature=player_detailpage&v=e2rP5alopBE
በጥንቃቄ ማሰተዋል ይገባል። ለዚህም በሬ ሆይ ሳሩን Aይተህ ገደሉን ሳታይ የሚለውን
የAበውን ብሂል Eናሰታውስ። ጎበዝ ነገሩ ሁሉ Eየተስተዋለ ቢሆን መልካም ነው።

No comments:

Post a Comment