Thursday, July 30, 2015

የኢትዮቴሌኮም ዋና ድረገፅ በሀከሮች ተጠለፈ

ethio_telecom_logoሳሚ ቺቺሮቮ ከ አልጄሪያ ነኝ የሚለው ይህ ግለሰብ የኢትዮቴሌኮም ዋና ድረገፅ ሙሉ ለሙሉ በመቆጣጠር የድርጅቱን መልዕክት በራሱ መቀየሩን ድሬቲዩብ ከድረገፅ ተመልክቷል.
ኢትዮቴሌኮም በዚህ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ የለም, በደንበኞች ላይ ሊያደርስ የሚችለው ጉዳት ወይም እያደረሰ ያለውን ጥቃት ለማወቅ አልተቻለም.
ኢትዮቴሌኮም በአፋጣኝ ድረገፁን በቁጥጥር ውስጥ አድርጎ የደረሰውን ጉዳት ሊያሳውቅ ይገባል.
ይህ ዜና እስካጠናከርንበት ጊዜ ድረስ ኢትዮ ቴሌኮም ድረገፁን መቆጣጠር አልቻለም

Wednesday, July 29, 2015

በኦባማ ጉብኝት ኢሕአዴጎች ለሁለት ተከፍለዋል – “የምርጫው 100% ውጤት የዓለም መሳቂያ አድርጎናል” የሚሉ ካድሬዎች በዝተዋል -

obamaዘ-ሐበሻ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ኢትዮጵያ መምጣት ጠቅሞናል በሚሉና መሳቂያ አድርጎናል በሚሉ ሃሳቦች የኢሕ አዴግ አባላት ለሁለት መከፋፈላቸውን የዘ-ሐበሻ የውስጥ ምንጮች አስታወቁ:: እንደምንጮቻችን ገለጻ በኢሕ አዴግ ውስጥ የተፈጠረው ክፍፍል የፕሬዚዳንቱን መምጣት ተከትሎ የዓለም ታላላቅ ሚዲያዎች የኢትዮጵያን ዲሞክራሲና ሰብአብዊ መብት አያያዝ በከፍተኛ ሁኔታ መተቸታቸውና ኢሕ አዴግ 100% አሸንፍኩ የሚለውን ምርጫ መሳቂያ ማድረጋቸውን ተከትሎ ነው:: በተጨማሪም ኢሕአዴጎች ባራክ ኦባማ እንደ አርበኞች ግንቦት 7 እና ኦነግን የመሳሰሉ መሳሪያ አንስተው ድርጅቱን ለመጣል የሚንቀሳቀሱትን ድርጅቶች አሸባሪዎች እንዲልላቸው ፈልገው የነበረ ቢሆንም ፕሬዚዳንቱ እነዚህን ድርጅቶች በአሸባሪነት አለመፈረጃቸው በኢህ አዴግ አባላት ዘንድ ከፍተኛ የፖለቲካ ክስረትን አስከትሏል:: የኦባማን ወደ ኢትዮጵያ መሄድ ተከትሎ በኢሕአዴግ የይስሙላ የ100% የአሸንፌያለሁ የምርጫ ውጤት የተሳለቁት ከሱዛን ራይስ ጨምሮ የዓለም ታላላቅ ሚዲያዎች ሲሆኑ እነዚህም ሚድያዎች የኦባማን ኢትዮጵያ መሄድ ተከትሎ በምርጫው ውጤት ከመሳለቃቸው በተጨማሪ በሃገሪቱ ውስጥ ያለውን የሰብአዊ መብት አያያዝ መዘገባቸው አንዳንድ የኢሕ አዴግ አባላት “የኦባማ መምጣት በውጭ ሚድያዎች አጋለጠን; ለተቃዋሚዎች ጥቂት ወንበር ብንሰጥ ኖሮ ከዚህ ውርደት እንተርፍ ነበር” በሚል አቋም መከፈላቸውን የደረሰን መረጃ ያመለክታል:: ሲኤን ኤን; ዘጋርዲያን; ዩኤስ ኤ ቱደይ; ያሁ ኒውስ; ሮይተርስ; ፎክስ; ኤ ኤፍ ፒ: ኤፒ; ኤቢሲ; ኤንቢሲ; ፖለቲኮ; ቢቢሲ; ኤንፒአር; ኤቢሲ; አልጀዚራን ጨምሮ በየዓለማቱ ያሉ ትላልቅ ሚድያዎች የሕወሓት/ኢሕ አዴግን የሰብ አዊ መብት አያያዝና መሳቂያውን ምርጫ የኦባማን ጉብኝት ተከትሎ እያነሱ በሰፊው ተችተውበታል:: በዚህም የኢሕ አዴግ አባላት ደስተኛ እንዳልሆኑ ተገልጿል:: 

ኦባማ የአፍሪካን ገዢዎች እያዋዛ ደቆሳቸው! – መስፍን ወልደ ማርያም

Mesfinኦባማ በአፍሪካ ኅብረት ያደረገው ንግግር ብዙ ጥያቄዎችን መልሷል፤ የኦባማ ጉብኝት ያስከተለው ጫጫታ ሁሉ መልስ አገኘ፤ የሰው ልጆች በመሀከላቸው ምንም ዓይነት የአድልዎ ልዩነት ሳይደረግባቸው በሰውነታቸው ብቻ በተፈጥሮ ያገኙትን ክብራቸውንና መገሣቸውን አስከብረው መኖር እንዳለባቸው በአጽንኦት ተናገረ፤ ዛሬ የአሜሪካኑ ፕሬዚደንት ያደረገው ንግግር ከፕሬዚደንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ጀምሮ እስከፖሊሶች፣ መርማሪዎችና አዛዦቻቸው፣ እስከጦር ኃይሉና አዛዦቻቸው፣ አስከዓቃብያነ ሕግና ዳኞች፣ እስከወህኒ ቤት ጠባቂዎችና አዛዦች በየሥልጣን ተዋረዱ ላይ ሆነው የኢትዮጵያውያንን የሰውነትና የዜግነት እኩልነት አፈራርሰው በጎሣ መሠረት ላይ ሊበታትኑት የሚሞክሩትን በኃይለኛ ቃላት ከመሬት በታች ከቶአቸዋል፤ ማሰብና ማስተዋል የጎደለው፣ ከአፍንጫ የራቀ አመለካከት የሌለበት፣ አገርን የሚያጠፋ፣ ከሰውነት ጎዳና የሚያወጣ የድንቁርና መንገድ መሆኑን ገልጧል፡፡
ኦባማ የኢትዮጵያን ገዢዎች ብቻ ሳይሆን የአፍሪካን ገዢዎች በሙሉ አላግጦባቸዋል፤ በሥልጣን ላይ ሙጭጭ በማለታቸው፣ በሙስናቸው፣ በአፈናቸው፣ ልክ ልካቸውን ሲነግራቸው እፍረታቸውን ውጠው ያጨበጭቡለት ነበር፤ የአፍሪካ ገዢዎች ሕጉን እንደፈለጉ የሚጠመዝዙትን መሳቂያ አድርጓቸዋል፤ በአዳራሹ ውስጥ የነበሩ ወጣቶች የኦባማን ንግግር በማድነቅ በጭብጨባና በጩኸት ይገልጹ ነበር፤ ለወግ ብቻ የሚደረግ ምርጫ የዴሞክራሲ መግለጫ አይሆንም አለ፤ ዴሞክራሲ ነጻና ትክክለኛ ምርጫን፣ ሀሳብን በነጻነት መግለጽን፣ በነጻነት መደራጀትንና መሰብሰብን ያካትታል፤ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድረጅቶችን ማገድና መገደብ ለዴሞክራሲ እንቅፋትና ለእድገት ጸር ነው፡፡
አገዛዞች ነጻነትን በማፈናቸው ሁለት ዋና ዋና የማኅበረሰብ ዓምዶችን ማለትም ደኅንነትንና ሰላምን ያጣሉ፤ ሰላምና ደኅንነት ሰጠፋ ማኅበረሰቡ የጉልበተኞች መጫወቻ ሆኖ ይደናበራል፤ ይህ አደገኛ ጉዞ ነው፤ መልካም አስተዳደር ከሰፈነ ሽብርተኛነት የሚበቅልበት መሬት አያገኝም፤ ሰዎች ሁሉ በሰውነታቸውና በዜግነታቸው እኩልነት ሰብአዊ መብቶቻቸው ሁሉ ከተከበሩላቸው ወደኃይል እርምጃ የሚወስደውን መንገድ የሚከተሉበት ምክንያት የለም፤ እድገት የነጻነትና የዴሞክራሲ ውጤት ነው፤ ነጻነት የሰው ልጆች ሁሉ ዓላማ ነው፡፡
ማንም ቢሆን ከሕግ በታችና ለሕግ ተገዢ መሆን አለበት፤ ሕገ መንግሥቱን ለእሱ እንደሚበጀው እያደረገ በመተርጎም በሥልጣን ላይ መቆየት አይቻልም፤ ሊፈቀድም አይገባም፤ በአጠቃላይ አባማ በአፍሪካ ኅብረት በአደረገው ንግግር የአፍሪካ ገዢዎችን ሁሉ ቁስላቸውን በአልኮል ሲያጥብላቸው እየለበለባቸው ተመልክተውታል፤ አዳምጠውታል፤ አንዳንዶቹም እያፈሩ አጨብጭበውለታል፡፡
የዚህ ንግግር የመጨረሻው ግብ ያልገባቸው የአፍሪካ ገዢዎች ክፉ ነገር ይጠብቃቸዋል፤ በሽብርተኛነት መነገድ መልኩን ሊለውጥ ነው፤ ካላወቁበት የማያውቁት ሽብር ቤታቸውን ይጠርግላቸዋል!

በረከት ስምዖን ደክመዋል

በረከት ስም ዖን እና ባለቤታቸው ወ/ሮ አሰፉ* በጥቂት ቀናት በ እንግሊዝ; በጀርመን እና በሳዑዲ አረቢያ ህክምና ውስጥ ነበሩ
* በልብ በሽታ የተነሳ ከመጠጥ ከብስጭት እና ከአልኮል መጠጦች እንዲርቁ ተመክረው ነበር
* ሳዑዲ አረቢያው ብግሻን ሆስፒታል በሕይወት ብዙም እንደማይቆዩ ተነግሯቸዋል
* በረከት ለወ/ሮ አሰፉ “ከዚህ በኋላ የምተርፍም አይመስለኝም” ብለዋቸዋል
 
(ዘ-ሐበሻ) ለኢትዮጵያ ውድቀት ተጠያቂ ከሆኑት ሆዳም የብአዴን መስራች አባላት ውስጥ አንዱ የሆኑት አቶ በረከት ስምዖን የጤና ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን የዘ-ሐበሻ ምንጮች አስታወቁ:: ለአቶ በረከት ህክምናም ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሬ እየፈሰሰ ነው::
ከጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት አቶ በረከት ስምዖን በሳዑዲ አረቢያ ሲደረግላቸው የቆየው ህክምና ምንም ሳይረዳቸው በመቅረቱ በቅርብ ቀናት ውስጥ ህመማቸው ተባብሶ ወደ እንግሊዝ ሃገር ተጉዘው ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ እዚያው እየተላከ ሲታከሙ ቢቆይም ከህመማቸው ሊድኑ አለመቻላቸው ተገልጿል::
የ እንግሊዝ ሃገር ህክምናውም ያልረዳቸው አቶ በረከት ወደ ጀርመን ሃገር ለተሻለ ህክምና ሄደው የነበረ ቢሆንም ያም ቢሆን ውጤት አልባ እንደሆነባቸው የቅርብ ምንጮች ለዘ-ሐበሻ አስታውቀዋል:: ለአቶ በረከት ስምዖን ህክምና በሳዑዲ አረቢያና በደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ ወጪ እየወጣ የነበረ ሲሆን አሁን ደግሞ በ እንግሊዝ ሃገር እና በጀርመን ከፍተኛ ገንዘብ እየወጣ ቢታከሙም ውጤት እንደጠፋ የገለጹት ምንጮች አቶ በረከት ለባለቤታቸው ወ/ሮ አሰፉ “ካሁን በኋላ ዋጋ የለኝም:: በሕይወት የምቆይም አይመስለኝም:: ወደ ሃገሬ መልሱኝና እዚያው እንደሆንኩ ልሁን” እንዳሉ አስታውቀዋል::
በረከት ለንደን ለህክምና ሲሄዱ የተነሱት ፎቶ
በረከት ለንደን ለህክምና ሲሄዱ የተነሱት ፎቶ

በጤናቸው ከፍተኛውን ተስፋ የቆረጡት አቶ በረከት ሕይወታቸው በአስጊ ሁኔታ ላይ እንዳለ የቅርብ ምንጮች ለዘ-ሐበሻ ገልጸዋል::
በሌላ በኩል ጅዳ የሚገኘው ኢትዮጵያ ሃገሬ አቶ በረከት ከጀርመን ህክምና መልስ ሳዑዲ አረቢያ እንደነበሩ ዘግቧል::
እንደዘገባው ከሆነ በልብ በሽታ የሚሰቃዩት አቶ በረከት ለህክምና ጅዳ ሳውዲ አረቢያ የሚገኝ አንድ ሆስፒታል ህክምናቸውን ተከታትለው ወደ ሃገር ከተመለሱ ወዲህ የጤንነታቸው ሁኔታ እንብዛም ባለመስተካከሉ አመት ባልሞላ ግዜ ውስጥ ለሁለተኛ ዙር ወደ ሳውዲ አረቢያ « ብግሻን» ሪፈራል ሆስፒታል ማቅናታቸው የታወሳል::
አቶ በረከት ስሞኦን ከብስጭት ከተለያዩ የአልኮል መጠጦችና ከአይምሮ አደንዛዥ እጽ እንዲርቁ ተመክረው ጤንነታቸው አሰተማማኝ ደረጃ እስኪ ደርስ የዶክተሮች ቅርብ ክትትል እንደሚያሻው ተነግሯቸው በቀጠሮ ቢሸኙም የቀጠሮ ግዜያቸውን አክብረው ዶክተሮቻቸው ጋር መቀረብ አለመቻላቸውን የሚገልጹ የሆስፒታሉ ምንጮች ባለስልጣኑ በህይወት መኖራቸውን ይጠራጠራሉ። ጅዳ « ብግሻን» ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ የልብ ቧንቧ ማስፋት ህክምና የተደረገላቸው የኢ.ህ.አ.ዴ.ጉ ሹም የጤነነት ሁኔታ የሚጠበቀውን ያህል ለወጥ አስይቶ እንዳል ነበር ሙያዊ ትንታኔ የሚሰጡ ምስጢራዊ የሆስፒታሉ ምንጮች በሽታው የልብ እንደ መሆኑ መጠን ባልታሰበ ግዜ ባለስልጣኑን ለሞት ሊዳርጋቸው እንደሚችል ከአቶ በረከት ጋር ለመጣ አስታማሚ ገልጸው እንደ ነበር ያስታውሳሉ። በዚህም መስረት አቶ በረከት ስሞዖን ለሶስተኛ ግዜ ልባቸውን መታየት እንዳለባቸው ተነግሮቸው ቢሰናበቱም በቀጠሮ ቀን ተገኝተው ህክምናቸውን መከታተል ባለመቻላቸው በጤናቸው ላይ ሊያደርስ የሚችለው ተጽዕኖ ከፍተኛ መሆኑን የሚያሳየው የምርመራ ውጤት በረከት ሌላ ሃገር ለህክምና ሄዶ ካልሆነ በቀር አሁን ባሉበት ሁኔታ የልብ በሽታው አደጋ ሊጥላቸው እንደሚችል ተገልጿል:: ። በአቶ በረከት ስሞን ጤንነት ዙሪያ ከጅዳ «ብግሻን» ሆስፒታል ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት ጥረት እናደርጋለን ።

Tuesday, July 28, 2015

የኢትዮጵያ መንግስት በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የመጣ ነው በማለት እጅጉን አስቀይሞን የነበረው ኦባማ ዛሬ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ ልዩ ሆኖ ቀረበ

11218809_1675716042660663_8670952842734551474_nየኢትዮጵያ መንግስት በዲሞክራሲያዊ ምርጫ የመጣ ነው በማለት እጅጉን አስቀይሞን የነበረው ኦባማ ዛሬ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ ልዩ ሆኖ ቀረበ።
ኦባማ “ዴሞክራሲ ማለት ፎርማል ምርጫ ማለት ብቻ አይደለም” ሲል አዳራሹ በአንድ እግሩ ቆመ ጭብጨባው ቀለጠ ፉጨቱ አስተጋባ ሁሉም በዚህች ሰበብ ምርጫ እያጭበረበሩ እዴሜ ያራዝሙ ስለነበር እውቅና ያገኙ መሰላቸው የኦባማ ንግግር ግን ባላሰቡት መንገድ ነበር የቀጠለው “ጋዜጠኞች ስራቸውን በመስራታቸው የሚታሰሩ ከሆነ ፣ ወይም መንግስት ሲቪል ሶሳይቲ ላይ በሚወስደው ጥብቅ እርምጃ ንቁ የፖለቲካ ተሳታፊዎች ዛቻ የሚደርስባቸው ከሆነ ያኔ ዴሞክራሲ ስሙ ብቻ ይኖራችኋል ነገር ግን ቁም ነገሩ እና በጣም አስፈላጊ የሆነው ፍሬ ነገር አይኖረውም” በማለት ኩም ሲያደርጋቸው እየደበራቸውም ቢሆን ጭብጨባውን አምበጫረቁት።
እኔ አምናለው ሀገራት የሰጡትን የነፃነት ሙሉ ተስፋ ከፍፃሜ ማድረስ አይችሉም የህዝባቸውን ሙሉ መብት እስካልጠበቁ ድረስ በማለት የህዝብ መብት መከበር እንዳለበት በአንክሮ አሳሰበ።
እኔ አይገባኝም ሰዎች ስልጣን ላይ ረጅም ጊዜ መቆየት ለምን እንደሚፈልጉ በተለይ ብዙ ገንዘብ ካገኙ በኃላ። የአፍሪካ መሪዎች ህገ-መንግስታቸውን ማክበር አለባቸው ፣ የስልጣን ዘመናቸው ሲያልቅ ከስልጣን መውረድ አለባቸው ስልጣን ለማራዘም ሲባል ህገ-መንግስቱን የሚቀያይሩ ከሆነ አለመረጋጋትን ይፈጥራል በማለት የቡሩንዲው ፕሬዝዳንት ለሶስተኛ ጊዜ ለስልጣን መወዳደራቸውን ተከትሎ የተነሳውን ረብሻ በመጥቀስ ማንም ሰው እድሜ ልኩን ፕሬዝዳንት ሆኖ መኖር አይችልም አለ።
እኔ ፕሬዝዳንት መሆኔ ለእኔ ልዩ መብት ነው ከዚህ የተሻለ ኢንተረስቲንግ ስራ አላገኝም ነገር ግን ማንም ሰው ከህግ በላይ መሆን አይችልም ፕሬዝዳንቱም ጭምር ስለዚህ ስለዚህ ለሶስተኛ ጊዜ እንድወዳደር ህጉ ስለማይፈቅድልኝ ስልጣኔን አስረክባለው። እኔ ብቻ ለሀገሬ እማስብ እና መስራት የምችል ብሎ ማሰብ ስህተት ነው በማለት የአፍሪካ መሪዎችን እስከ አፍንጫቸው ነግሯቸው ወረደ።

አርበኞች ግንቦት 7 የቴፒ ወጣቶች ላሳዩት ተግባራዊ መነሳሳት አድናቆት እና ለከፈሉት መስዋዕትነት ያለውን ክብር እየገለፀ -

ginbot 7በደቡብ ኢትዮጵያ ሸካ ዞን የሚገኙ የቴፒ ወጣቶች በህወሓት አገዛዝ የሚደርስባቸው በደል አንገሽግሿቸው ራሳቸውን አደራጅተው በአገዛዙ ላይ እርምጃ መውሰድ ከጀመሩ በርካታ ወራት ተቆጥረዋል። እነዚህ ወጣቶች ግንቦት 27 ቀን 2007 ዓ.ም. በአካባቢያቸው የሚገኝን አንድ የፓሊስ ጣቢያ ወረው እስረኞችን ማስፈታታቸው በመላው ኢትዮጵያ እንዲታወቁ ምክንያት ሆኗል፤ የአገዛዙ ሚዲያም ድርጊቱ መፈፀሙ በተዘዋዋሪም ቢሆን አምኗል።
ለፍትህ፣ ለነፃነት፣ ለዲሞክራሲ፣ ለእኩልነት እና ለአገር አንድነት ግድ ያለን ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ከቴፒ ወጣቶች የምንማራቸው በርካታ ቁም ነገሮች ያሉ ቢሆንም የሚከተሉት ዋና ዋናዎቹ ናቸው ብለን እናምናለን።
1. “ጥቂቶች ነን፤ ምንም ማድረግ አንችልም” ብለው ተስፋ ቆርጠው በደልን ለመቀበል አልመረጡም፤
2. ዓላማቸው ትልቅና ሀገራዊ ቢሆንም እርጃዎቻቸው አካባቢ ተኮር አድርገዋል፤
3. የሚወስዷቸው እርምጃዎች በአቅማቸው መጠን እንዲሆኑ በማድረግ በራሳቸው ላይ ያለው መተማመን እንዲጎለብት ማድረግ ችለዋል፤
4. እንደሁኔታው በፍጥነት መሰባሰብና መበታተን የሚችል ቀልጣፋስብስብ ማደራደት ችለዋል፤ እና
5. በከፍተኛ ሥነሥርዓት በመታነጽ ከቴፒ ሕዝብ ጋር ያላቸውን ትስስር አጠናክረዋል።
ሁላችንም ከእነዚህ ወጣቶች ልንማር ይገባል። በአምባገነን አገዛዝ ጉያ ውስጥ የሚደራጅ የአመጽ ኃይል የተለያዩ አደረጃጀቶች ሊኖሩት ይችላል። አንዱ አደረጃጀት የቴፒ ወጣቶች በተግባር ያሳዩን ነው – ተንቀሳቃሽ፣ ለግዳጅ ተሰባስቦ በፍጥነት የሚበተን፤ መልሶ ደግሞ የሚሰባሰብ ቀልጣፋ ድርጅት።
በምርጫ 97 በሰላማዊ መንገድ የሰጡትን ድምጽ ይከበርን ያሉ ወገኖታችን በአዲስ አበባ ከተማ በግፍ የተጨፈጨፉበት ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓም 10ኛ ዓመት በሀዘን አስታውሰናል። ከዚያ ወዲህ በርካታ ወገኖቻችንን በሰላማዊና ህጋዊ ትግል አጥተናል፤ ብዙዎች ቆስለዋል፤ በሺዎች የሚገመቱ በእስር እየማቀቁ ነው። ሆኖም ግን ያ የትግል መስመር የትም አላደረሰንም። የህወሓት አገዛዝ እንዲያበቃ እና በምትኩም ሕዝብ በነፃነት የመረጠው አስተዳደር እንዲኖር የምንፈልግ ወገኖች ሁሉ ወደግባች የሚያደርሱንን አማራጮችን መፈለግ ግዴታችን ሆኗል።
አርበኞች ግንቦት 7: የአንድነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ “ሁለገብ ትግልን” እንደ ትግል ስትራቴጂ ሲመርጥ በውስጡ ብዙ አማራጭ ስልቶች መኖራቸውን እግንዛቤ በማስገባት ነው። የቴፒ ወጣቶች በተግባር ያሳዩን የተለያዩ የሁለገብ ትግል ስትራቴጂ አካል የሆኑ በርካታ የትግል ስልቶች መኖራቸውን ነው። ቴፔ የተደረገው እንዳለ ሌላ ቦታ ይደረጋል ማለት አይደለም። ከቴፒ የምንማረው ዋናው ቁምነገር በፈጠራ እና በአካባቢ እውቀት በታገዘ ስልት ወያኔ መፋለም ያለብን መሆኑ ነው።
አርበኞች ግንቦት 7 የቴፒ ወጣቶች ላሳዩት ተግባራዊ መነሳሳት አድናቆት እና ለከፈሉት መስዋዕትነት ያለውን ክብር እየገለፀ በሌላው የአገራችን ክፍሎች ያሉ ወጣቶችም ከቴፒ ወንድሞቻቸው ትምህርት እንዲቀስሙ ያበረታታል።
በዚህ አጋጣሚም በየቦታው በራስ አነሳሽነት የሚጀመሩ ተግባራዊ እንቅስቃሴዎች አካባቢ ተኮር ቢሆኑም እንኳን አገራዊ እይታ እንዲኖራቸው፤ ከሌሎች መሰል እንቅስቃሴዎች ጋር እንዲቀናጁና እንዲደጋገፉ ብሎም የሀገራዊ ትግሉ አካል እንዲሆኑ ማድረግ የሚያስፈልግ መሆኑን በዚህ አጋጣሚ ያስገነዝባል፤ ይህ ተግባራዊ እንዲሆንም ይሠራል።

Monday, July 27, 2015

ሰበር ዜና – ኮማንደር ወልደሚካኤል ገ/እዝጊአብሄር እና ካሕሳይ ነጋሽ እርምጃ ተወሰደባቸው -

11223543_1134599499900891_4045522694507239238_nበትግራይ ምዕራባዊ ዞን ማይ-ሰገን በተባለው አካባቢ የሚገኙትን የኢህአዴግ የሰራዊት አባላት በግንቦት 7 አርበኞች ግንባር ሰራዊት በደረሰባቸው ድንገተኛ የማጥቃት እርምጃ ምክንያት ሙትና ቁስለኛ መሆናቸውን ተገለፀ። ባለፈው ቀናት በሑመራ አካባቢ ማይ ሰገን በተባለው ቦታ ላይ የግንቦት 7 አርበኞች ግንባር ሰራዊት በኢህአዴግ ሰራዊት ላይ ባደረሱት ድንገተኛ የማጥቃት እርምጃ ብዛት ያላቸው ታጣቂዎች ከጥቅም ውጭ ማድረጋቸውን የገለጸው መረጃው በውጊያው ከተገደሉት ታጣቂ አመራሮችም።…. ኮማንደር ወልደሚካኤል ገብረእዝጊአብሄር የሃይል አዛዥ የነበረ፤ ካሕሳይ ነጋሽ በባዕኸር የሚልሻ አዛዥ የነበረ፤ ለግዜው ስሙ ያልታወቀው የሻምበል ማእርግ ያለው በ24ኛ ክፍለጦር የሓይል አዛዥ የሆነውና ሌሎች የሚገኙባቸው እንደሆኑ ለማወቅ ተችሏል። እነዚህ የስርዓቱ ታጣቂዎች- በአካባቢው ሰላማዊ ህዝብ የተለያዩ ግፍ ሲፈፅሙ የቆዩ በመሆናቸው የተነሳ የግንቦት 7 አርበኞች ግንባር ሰራዊት በላያቸው ላይ እርምጃ መውሰዱን የተገኘው መረጃው አስረድቷል። 

የወያኔ ታጣቂዎች በትግራይ ሰሜናዊ ምእራብ ዞን እርስ በራሳቸው ተዋጉ

Ethiopian troops in central Eritreaበታህታይ አድያቦ ወረዳ አካባቢ የሚገኙ የገዢው የኢህአዴግ ስርዓት ወታደሮች እርሰ በራሳቸው እየተገዳደሉ እንደሚገኙ ተገለፀ። በትግራይ ሰሜናዊ ምእራብ ዞን ታህታይ አድያቦ ወረዳ ተሰማርተው የሚገኙ የኢህአዴግ መከላከያ ሰራዊት በመካከላቸው አንድነትና ፍቅር እንደሌላቸው የገለፀው መረጃው በተለይ ደግሞ በአባላትና በአዛዦች መሃል በተከሰተው ያለመስማማት ምክንያት ወታደር ታዘዘ ደበበ የተባለ ግለሰብ መቶ አለቃ አስራት ባዩና አምሳ አለቃ ካሳ አለሙ የተባሉን በጥይት ገድሎ ለራሱም ህይወቱን እንዳጠፋ የተገኘው መረጃ አስረድቷል።
በተመሳሳይ- በአዲ ሃገራይ አካባቢ የሚገኙ የኢህአዴግ መከላከያ ሰራዊት አንድ ወታደር 3ት ኮነሬሎችን ከነ አጃቢዎቻቸው ገድሎ ራሱን ህይወቱን እንዳጠፋ ባላፈው የዜና ዘገባችን መግለፃችን ይታወሳል።

Thursday, July 23, 2015

ህወሃቶች “የማንዴላን ቀን” ለማክበር ሽርጉድ ሲሉ አለማፈራቸው ባይገርምም ያሳዝናል (አበበ ገላው)

11223543_1134599499900891_4045522694507239238_n“የማንዴላ ቀን”
ህወሃቶች “የማንዴላን ቀን” ለማክበር ሽርጉድ ሲሉ አለማፈራቸው ባይገርምም ያሳዝናል። የማንዴላን ፎቶ ሰቅሎ መብላትና መጠጣት ሆድ ከመሙላት የዘለለ ምንም ፋይዳ የለውም። ስንቱን ኢትዮጵያዊ ማንዴላ በየእስር ቤቱ አጉረው እያሰቃዩና እየገረፍ፣ የተረፈውን ለስደትና ሞት እየዳረጉ የማንዴላ ቀን በድግስ ማክበር የቆመለት አላማ ምን እንደ ነበር መዘንጋት ብቻ ሳይሆን የለየለት አስመሳይነት ነው። ማንዴላ መስዋነትነት የከፈለው ህወሃት በኢትዮጵያ ህዝብ ጫንቃ ላይ የጫነውን አይነት አስከፊ የአድልኦ፣ የጭቆናና እና የዘረኛነት ስርአት ከስሩ ለመገርሰስ እንደነበር ጠፍቷቸው ከሆነ ኢትዮጵያዊያኖቹ ማንዴላዎች እስርቤት ሰብረው ሲወጡና ከየበረሃው በድል ሲመለሱ በአግባቡ ያስታውሷቸዋል። ለህወቶች የዘረኝነትና የጥላቻ ድግስን ደግሶ ከርስ ለመሙላት የማንዴላ ሳይሆን የመለስ ዜናዊ ወይም የግራዚያኒ ፎቶ ይበቃል።

የኛ ማንዴላዎች እነ አንዳርጋቸው ጽጌ፣ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ እስክንድር ነጋ፣ ኡስታዝ አቡበከር፣ አንዱ አለም አራጌ፣ ተመስገን ደሳለኝ፣ እየሩስአለም ተስፋው፣ ኦልባና ሌሊሳ፣ አብራሃ ደስታ፣ በቀለ ገርባ፣ ኦኬሎ ኦቻላ፣ እርዮት አለሙ፣ የዞን ዘጠኝ እስረኞች….እና በስም ተዘርዝረው የማያልቁ ለህዝባቸው ነጻነት ሲሉ የግፍ ጽዋ ዘውትር እየተጎነጩ በጨለማ ውስጥ የታሰሩት፣ በየበረሃውና የስደተኛ ካምፕ የሚንከራተቱት ሁሉ ናቸው።
አማራጭና መፈናፈኛ በማጣት በረሃ የወረዱት ኢትዮጵያውያን የነጻነት ታጋዮች ሁሉ ምስጋናና ክብር ይገባቸዋል። ለኛ የዘመኑ ማንዴላዎች እንነዚህ ሁሉ የለውጥ ሃዋሪያቶች ናቸው።

ሰበር መረጃ – ከውስጥ ታጋይ አርበኞች የተላከ መረጃ

ginbot 7“ሰሞኑን ከተው የከረሙት የ ህወዓት ባለስልጣናት የተስማሙበት እና ለፓርላማ ውይይት እንዲቀርብ የደረሱበት ውሳኔ:
አገሪቷ የተቃጣባትን ጥቃት ለመከላከል እራስን የመከላከል ካውንተር ኦፌንሲቭ እርምጃ መውሰድ አለብን፥፥ ይህ እርምጃ የ አለም አቀፍ ስምምነቶችን ከግንዛቤ ያስገባ እና ወዳጅ አገሮቻችን ለምናደርገው እራስን የመከላከል እርምጃ ድጋፋቸው እንዳይለየን በ አገራችን እና ህዝባችን ሰላም ላይ ያነጣጠረ የስጋት ድባብ ማየሉን በመረጃ አስደግፈን ለ አለም የጸጥታው ምክርቤት ፥ ለኢጋድ እና መሰል ድርጅቶች እና አጋር አገሮች ደብዳቤ ሰርኩሌት በማድረግ ህጋዊነታችንን ማረጋገጥ አለብን፥፥
ይህ የምናደርገው ሁለገብ ካወንተር ኦፌንሲቭ ለ አንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ሰላማችንን እና ልማታችንን የሚያደናቅፉ የጥፋት ሃይሎች ላይ የማያዳግም እርምጃ እንወስዳለን፥፥ ጦርነቱ ከመጀመሩ በፊት ለህዝባችን እና ለ አለም ህዝብ በተለይ ደግሞ ለ ወዳጅ አገሮች ይህ ጦርነት ወደን ሳይሆን ተገደን የምንገባበት መሆኑን ከፈተኛ የሆነ የፕሮፓጋንዳ እና የዲፕሎማሲ ስራወችን መስራት ይጠበቅብናል፥፥ የተቃጣብን ትንኮሳ በተለይ በ አሁኑ ወቅት አገራችን በ አልሻባብ እስላማዊ አክራሪ ቡድን ላይ የተቃጣብንን ዳግም ትንኮሳ በመመከት ላይ እያለን መሆኑ የ አለም ህዝብ እንዲገነዘብልን መስራት አለብን፥፥
ይህን ወቅታዊ ችግራችንን አይተው ለመጠቀም ያሰፈሰፉ አሸባሪወችን ለመከላከል በምናደርገው ሁለገብ እራስን የመከላልከል እርምጃ በተለይ የሱዳን ህዝብና መንግስት ከጎናችን እንዲቆም ጥሪ ማቅረብ አለብን፥፥ ደህንነት እና መከላከያ በጋራ በመሆን አስቸኳይ ካወንተር ኦፌንሲቭ ኮምፕረኽንሲቭ እቅድ መንደፍ እንዳለባቸው በማሳሰብ ይህንን የሚመራ ጊዜያዊ ቡድን ተመርጧል፥፥”

የአርበኞች ግንቦት 7 የውስጥ አርበኞች የህወሓት ፀረ ሽምቅ የተባለ ታጣቂ ሀይል ላይ አርማጭሆ ሌድሆ ማርያም ቀበሌ ባሂድባ ላይ ረፈረፉት አለ

11752517_689160314563442_8034557088763702030_nየአርበኞች ግንቦት 7 የውስጥ አርበኞች የህወሓት ፀረ ሽምቅ የተባለ ታጣቂ ሀይል ላይ አርማጭሆ ሌድሆ ማርያም ቀበሌ ባሂድባ ላይ ረፈረፉት፡፡
የአርበኞች ግንቦት 7 የውስጥ አርበኞችና የህወሓት ፀረ ሽምቅ ሀይል ከባድ ወጊያ ያደረጉት ሐምሌ 13 2007 ዓ.ም ከጥዋቱ 3-4 ስዓት ሲሆን ቁጥራቸው ያልታወቀ የፀረ ሽምቅ አባላት ተግድለዋል፡፡
በተጨማሪም ሌዳሆ ላይ በጥይት እየተቀጠቀጠ የሚገኘውን የፀረ ሽምቅ ሀይል ለማገዝ ከዚያው ላይ አርማጭሆ ማሂን አቦ ተነስቶ ወደ ጦርነቱ ይጓዝ በነበረው የፌደራል ፖሊስ ስራዊት ላይ ሌሎች የውስጥ አርበኞች አድፍጠው ተኩስ በመክፈት ከፍተኛ ጉዳት በማድርስ መንገድ ላይ አስቀርተውታል፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ የህወሓት የታጥቁ ኃይሎች ለአርበኞች ግንቦት 7 ስንቅ ታቀብላላችሁ በሚል በአርማጭሆ ገበሬ ላይ ጭፍጨፋ እየፈፀሙ መሆናቸው ታውቋል፡፡
የሱዳን መከላከያ ሀይልና ህወሓት መራሹ ጦር ድንበር ላይ ተፋጠው እንደሚገኙ ተዘገቧል፡፡
የሱዳን መከላከያ ሀይል በተደጋጋሚ የኢትዮጰያን ድንበር ጥሶ እየገባ በገበሬው ህዝብ ላይ ጥቃት ፈፅሞ መመለሱ ቆሽታቸውን ያሳረረው ለህዝብ የሚቆርቆሩ ጥቂት የህወሓት የመከላከያና የሚሊሻ ሰራዊት አባላት ያለአለቆቻቸው ትዕዛዝ ሐምሌ 10 2007 ዓ.ም ከስድስት የሚልቁ የሱዳን ወታደሮችን ትኩስው በመግደላቸው እና የሱዳን ንብረት የሆኑ ሁለት የእርሻ መኪኖች በማቃጠላቸው ነበር ግጭቱ የተቀስቀሰው፡፡
ግጭቱን ተከትሎ ሱዳን ጦሯን ከማህል ሀገር ወደ ኢትዮጰያ በማስጠጋት ላይ ትገኛለች፡፡ ከአሴራ እስከ ገላባት እንዲሁም ቲሃን ጨምሮ በሺህዎች የሚቆጠር ከባድ መሳሪያ ሳይቀር የታጠቀ ጦር አስፍራለች፡፡
ምንም እንኳን ህወሓት ጦሩን ወደ ሱዳን ድንበር ለማስጠጋት እየሞከረ የሚገኝ ቢሆንም ለህዝብ ተቆርቁረው በራሳቸው ተነሳሽነት በሱዳን ጦር ላይ እርምጃ የወሰዱትን የመከላከያና የሚሊሻ አባላት ለይቶ ለሱዳን አሳልፎ በመስጠት ወይንም ራሱ በመረሸን ጉንብስ ተዋርዶ በተለመደው መለማመጥና የአህያ ባልነቱ ሊቀጥል እንደሚችል ከወዲሁ ይገመታል፡፡
ከአርበኞች ግንቦት 7 ሕዝብ ግንኙነት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ:-

Wednesday, July 22, 2015

የአርበኞች ግንቦት 7 ንቅናቄ መልዕክት ለኢህአዴግ እና አጋር ድርጅቶቹ አባላት

arbegnoch-ginbot7-300x300

ህወሓት በፈጠራቸው ድርጅቶች ውስጥ ተኩኖ ህወሓትን ማዳከም አርበኝነት ነው!

ህወሓት ጥቂት አባላትና ደጋፊዎች ይዞ ታላቂቷን ኢትዮጵያ ለማንበርከክ እና ሀብቷን ለመመዝበር  እናንተን መጠቀሚያ ያደረጋችሁ መሆኑን የምታውቁት ነው። እናንተ አባል የሆናችሁባቸው ብአዴን፣ ኦህዴድ፣ ደህዴድ የተባሉ ድርጅቶች የራሳቸው ድርጅታዊ ነፃነት የሌላቸው የህወሓት አገልጋዮች መሆናቸው እነሱ ራሳቸው የሚነግሯችሁ ከመሆኑም በላይ እናንተም በዕለት ተዕለት ተግባራችሁ የምትታዘቡት ሀቅ ነው። እነዚህ ድርጅቶች ህወሓትን ለማስደሰት ሲሉ የራሳቸውን ሕዝብ የሚያስሩ፣ የሚገድሉ፣ የሚዘርፉ፣ ከቀየው የሚያፈናቅሉ፣ መኖሪያ ቤቱን የሚያስፈርሱ መሆናቸው እናንተም እየተሳተፋችሁበት ያለ ሥራ ነውና የምታውቁት ነው። “አጋር ድርጅቶች” የሚል ስያሜ የተሰጣችው  አብዴፓ፣ ቤጉህዴፓ፣ ጋህአዴን፣ ሀብሊ እና ኢሶዴፓ “አጋር” ሳይሆን የህወሓት ጀሌዎች መሆናቸው እናንተም እኛም የምናውቀው ነው። እናንተ አባል የሆናችሁባቸው ብአዴን፣ ኦህዴድ፣ ደህዴድ፣ አብዴፓ፣ ቤጉህዴፓ፣ ጋህአዴን፣ ሀብሊና ኢሶዴፓ  የተባሉ አድርባይ ድርጅቶች ባይኖሩ ኖሮ ህወሓት ለ24 ዓመታት ኢትዮጵያዊያን እየገደለና እያሰረ፤ እየዘረፈ በውሸት ምርጫና በውሸት ዲሞክራሲ ስም ፍጹም የሆነ ዘረኛ፣ ከፋፋይ፣ አምባገነናዊ ሥርዓት በመላው ኢትዮጵያ ውስጥ ሊያሰፍን ባልቻለም ነበር። ህወሓት በኢትዮጵያዊያን አናት ላይ እንዲፈነጭ እናንተ አባል የሆናችሁባቸው ድርጅቶች አስተዋጽዖ  ከፍተኛ  ነው።
ይህ ብቻም አይደለም። እናንተ አባል ሆናችሁ ድጋፍ ባታደርጉላቸው ኖሮ እነዚህ አድርባይ ድርጅቶች ባልኖሩም ነው። ስለሆነም ህወሓት በኢትዮጵያዊያን አናት ላይ እንዲፈነጭ፣ እናንተ ብቻ ሳትሆኑ ልጆቻችሁ እና የልጅ ልጆቻችሁ በሎሌነት እንዲያድጉ፤ ጥቂቶች በልጽገው ብዙሃኑ እንዲደኸዩ  እናንተ በግል አስተዋጽዖ አድርጋችኋል።
ብዙዎቻችሁ እነዚህ አድርባይ ድርጅቶችን የተቀላቀላችሁት በኑሮ ግዴታ፣ በትዕዛዝ፣ በአማራጭ እጦት ሰበብ፣ የሰብዓዊ ተፈጥሮችን አካል በሆነው የመንፈስ ደካማነት ምክንያት እንደሆነ፤ ድርጅታችሁ በሕዝብ ላይ የሚያደርሰው በደል እያያችሁ ህሊናችሁ እንደሚቆስል እናውቃለን። አንዳንዶቻችሁ ውስጣችሁ እያነባ እጆቻችሁ ኢፍትሀዊ ተግባር እንደሚፈጽሙ እናያለን። ኢህአዴግ እንደማፊያ ድርጅት መግባት እንጂ መውጣት የማይቻልበት ሆኖ እንዳገኛችሁት እናውቃለን። “ይህንን ድርጅት ከለቀቅኩ የሚጠብቀኝ እስር፣ አልያም ሥራ ማጣት ነው። ያኔ ምን ይውጠኛል? ትዳሬ፣ ልጆቼ፣ ወላጆቼ እንዴት ይሆናሉ?” የሚል ስጋት እንዳለባችሁ እንገነዘባለን። ህወሓትን በመርዳት ያቆማችሁት ሥርዓት እንኩዋንስ ለሌላው ለእናንተም ከፍርሃት ነፃ ሊያደርጋችሁ አለመቻሉን እናውቃለን። ድርጅታችን አርበኞች ግንቦት 7፣ እናንተ ያላችሁበት አጣብቂኝ ቀላል እንዳልሆነ ይገነዘባል። በዚህም ምክንያት ይህንን ጥሪ ለእናንተ ያቀርባል።
ሀገራዊና ሕዝባዊ ስሜት ያላችሁ፤ ለራሳችሁና ለቤተሰቦቻችሁ ክብር የምትጨነቁ፣ ለልጆቻችሁና ለልጅ ልጆቻችሁ ሎሌነትን  ሳይሆን ክብርን  ማውረስ የምትፈልጉ የኢህአዴግ እና የአጋር ድርጅቶቹ አባላት ሆይ! አባል የሆናችሁባቸውን ድርጅቶች ሳትለቁ፤ ኢህአዴግም ሆነ አጋር ድርጅቶቹ ውስጥ እያላችሁ ለህሊናችሁ፣ ለልጆቻችሁ፣ ለቤተሰቦቻችሁና ለሀገራችሁ የምትሠሩበት መንገድ ተመቻችቶላችኋልና ተጠቀሙበት።
የአገራችን የነፃነት ተጋድሎ ታሪክ እንደሚያስተምረን አርበኝነት ሁለት ዓይነት ነው። አንዱ በገሀድ፣ በግላጭ፣ በውጊያ ሜዳ የሚታይ አርበኝነት ሲሆን፣ ሌላው ደግሞ፣ በጠላት ጉያ ውስጥ ተኩኖ፣ ጠላትን መስሎ  የሚደረግ አርበኝነት ነው። ሁለተኛው ዓይነት አርበኝነት በተለምዶ  “የውስጥ አርበኝነት” ተብሎ የሚጠራ ሲሆን በተግባርና በውጤት ከአደባባይ አርበኝነት በምንም የማይተናነስ የጀግንነት ሥራ ነው። የውስጥ አርበኛ፣ አርበኛ ነው። የውስጥ አርበኛ ገድሉ  በታሪክ የሚወደስ፣ በአርዓያነቱ የሚጠቀስ የሀገሩ የቁርጥ ቀን ልጅ  ነው።
የኢህአዴግ አባላት ሆይ የውስጥ አርበኛ የመሆን እድላችሁን አታስመልጡ!
ዛሬ በምንገኝበት ሁኔታ የውስጥ አርበኝነት ማለት ብአዴን፣ ኦህዴድ፣ ደህዴድ፣ አብዴፓ፣ ቤጉህዴፓ፣ ጋህአዴን፣ ሀብሊ ወይም ኢሶዴፓ  ውስጥ ሆኖ ህወሓትን ማዳከም ማለት ነው። በእነዚህ ድርጅቶች ውስጥ ቀንደኛ የህወሓት ጉዳይ አስፈፃሚዎች እንዳሉ ይታወቃል። የውስጥ አርበኞች ተግባር እነዚህ ከህወሓት በላይ ህወሓት ሆነው እናንተ በወገናችሁ ላይ በደል እንትድፈጽሙ የሚያደርጓችሁ፤ ለህወሓት ባርነት መገዛትን መታደል እንደሆነ አድርገው የሚሰብኩ ቀንደኛ ባንዳዎችን መቆጣጠር ነው። የውስጥ አርበኛ ማለት በአምባገነን ሥርዓት ውስጥ ሆኖ ሥርዓቱ የሚያዳክሙ ተግባራትን የሚሠራ ጀግና ማለት ነው። የውስጥ አርበኛ ማለት በሕዝብ ላይ በደል የሚሠራን ሥርዓት በአሻጥር የሚያሽመደምድ ብልህ ዜጋ ማለት ነው። የውስጥ አርበኛ ማለት አለቆቹን እየሰለለ፣ ራሱ የተሳተፈበትም ቢሆን የሥርዓቱን እቅዶች ለታጋዮች አሳልፎ የሚሰጥ ባለውለታ ማለት ነው። የኢህአዴግና “የአጋር” ድርጅቶች አባላት በውስጥ አርበኝነት በመሳተፍ ለህሊናችሁ፣ ለልጆቻችሁና ለልጅ ልጆቻችሁ ውለታ መሥራት ትችላላችሁ።
የህወሓትን ዓላማ የማይደግፉ የህወሓት አባላት እንዳሉም እናውቃለን። ለእነሱም ህወሓት ውስጥ ሆኖ ህወሓትን ማዳከም ትልቅ የውስጥ አርበኝነት እንደሆነ ማስገንዘብ እንወዳለን። የፍትህ፣ የእኩልነት፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ጉዳይ ከዘር በላይ መሆኑ የሚረዱ፤ እነሱ ለራሳቸው እንዲሆን የሚፈልጉት ሌሎች ኢትዮጵያዊያንም የሚመኙት መሆኑን የተረዱ የህወሓት አባላት የኢፍትሃዊነት ምንጭ የሆነው ድርጅታቸውን በማዳከም ላይ የመልካም ዜግነት አክሊል መቀዳጀት ይችላሉ።
በህወሓትና ህወሓት የፈጠራቸው ድርጅቶች ውስጥ የምትገኙ ወገኖቻችን ፈልጋችሁ አግኙን፤ ደህንነታችሁ በተጠበቀ  መጠን በዘረኛ ድርጅት ውስጥ ሆናችሁ ዘረኝነትን፤ በፋሽስት ድርጅት ውስጥ ሆናችሁ ፋሺዝምን መዋጋትና ከህሊናችሁ ጋር ታርቃችሁ መኖር ትችላላችሁ። ይህን ስትሰሩ እኛ ከናንተ ጋር ነን። ይህንን ስትሠሩ እኛና እናንተ ለጋራ ዓላማ የምንሰራ ጓዶች  እንጂ ጠላቶች አንሆንም። ሥርዓቱን በማዳከም ረገድ የምትወስዱት ተጨባጭ እርምጃዎችን ማየት እንፈልጋለን። እኛን ማግኘት ከባድ አይደለም፤ ፈልጋችሁ አግኙን። ተባብረን አገራችን ከህወሓት  ፋሽስታዊ ዘረኛ አገዛዝ ነፃ  እናውጣ።

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!

አርበኞች ግንቦት 7 የሱር ኮንስትራክሽንን ንብረት አወደምኩ አለ

maxresdefaultየአርበኞች ግንቦት 7 ህዝብ ግንኙነት ጋዜጣዊ መግለጫ:
የአርበኞች ግንቦት 7 ጀግና የነፃነት ፋኖዎች በኢትዮጵያ መሬት ላይ በህዝቡ ጉያ ውስጥ ሆነው በወልቃይት የጀመሩትን ወታደራዊ ጥቃት አሁንም አጠናክረው በመቀጠል የህወሓትን አገዛዝ እያሽመደመዱት ነው፡፡ ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ የተባለውን በቁሙ ደርቆ የበሰበሰ ዛፍ ከስሩ ገዝግዞ ለመቁረጥ የተጀመረው ትግል ሰሞኑን በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ልዩ ልዩ አካባቢዎች በከፍተኛ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች ከወታደራዊ ጥቅምና ደህንነት አንፃር ስማቸውን ለመግለፅ በማይቻልባቸው የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ልዩ ልዩ አካባቢዎች ላይ በሚንቀሳቀሰው የህወሓት ፀረ-ሽምቅና ሚሊሻ ኃይል ላይ ደፈጣ በመጣል ደምስሰውታል፡፡ በአዘዞ እና ጠዳ ከተሞች መካከል ከሚገኘው መገጭ ወንዝ አጠገብ በግንባታ ስራ ላይ የነበረው የሱር ኮንስትራክሽን የድንጋይ መፍጫ ማሽነሪዎች እና ሌሎችን የግንባታ ቁሳቁሶች በአርበኞች ግንቦት 7 አርበኛ ታጋዮች ሙሉ በሙሉ በመውደሙ ስራውን አቁሞ እንዲሸሽ ተገዷል፡፡ 
ሱር ኮንስትራክሽን የህወሓቶች የግል ንብረት የሆነው ኤፈርት በስሩ ካሉት ከ60 በላይ የንግድ ኩባንያዎች አንዱ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ሱር ኮንስትራክሽን ውድመት በደረሰበት አካባቢ የግንባታ ስራውን በብቸኝነት የያዘው እንደተለመደው ያልምንም ጨረታ ነው፡፡

በተያያዘ ዜና ከዚያው ጎንደር ዙሪያ ወረዳ ውስጥ የሚኖር አቶ ጎሸ ሽባባው የተባለ ገበሬ ለአርበኞች ግንቦት 7 አርበኛ ታጋዮች ስንቅ አቀብለሃል በሚል በህወሓት ታጣቂዎች ቁጥጥር ስር ውሎ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፅሞበታል፡፡ አቶ ጎሸ ሽባባው አሁን በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ማክሰኝት እስር ቤት ውስጥ ይገኛል፡፡ በላይ አርማጭሆ አንገረባ ቀበሌ የአርበኞች ግንቦት 7 የውስጥ አርበኞች እና የህወሓት ጸረ-ሽምቅ ኃይል ለአንድ ሰዓት የዘለቀ ጦርነት አድርገዋል፡፡ ጦርነቱም የተካሄደው ሀምሌ 11 2007 ዓ.ም ሲሆን በአካባቢው ለአሰሳ ሲንቀሳቀስ የነበረውን የህወሓት ፀረ-ሽምቅ ኃይል በውስጥ አርበኞች የተከፈተበትን ድንገተኛ የደፈጣ ጥቃት መቋቋም ስላልቻለ አንድ ሰዓት ከፈጀ የተኩስ ልውውጥ በኋላ ለጊዜው ቁጥራቸው በትክክል ያልታወቁ በርካታ አባላቱ ሙትና ቁስለኛ ሆነዋል፡፡

የሱዳን መከላከያ ኃይል የኢትዮጵያን ወሰን ጥሶ ገብቶ ከሆር ሁመር ገበሬዎች ጋር መታኮሱ ታውቋል፡፡ በተደረገው የተኩስ ልውውጥ 2 ገበሬዎች ለሞት ተዳርገዋል፡፡ በአካባቢው ሰፍሮ የሚገኘው ህወሓት መራሹ መከላከያ ሰራዊት የሱዳን መከላከያ ኃይል ድንበር ሰብሮ ገብቶ በገሬው ህዝብ ላይ የጦር ጥቃት ሲያደርስ እየተመለከተ እንዳላየ በዝምታ አልፎታል፡፡

Monday, July 20, 2015

Hiber Radio: የዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ኤርትራ ትግሉን በአካል መቀላቀል ሰፊ መነቃቃት መፍጠሩና የአገዛዙ ደጋፊዎች ድንጋጤ፣ በዶ/ሩ ጉዞ የጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ትንታኔ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሁለት መኪናዎች ውስጥ የተደበቁ የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር መዋል፣መድረክ ፕ/ት ኦባማ በጉብኝታቸው ወቅት እንዲያናግሩት ጥያቄ ማቅረቡ፣የአቶ አንዳርጋቸው ፍርድ ቤት መቅረብ አጠራጣሪነት፣ አንድ ወታደር ሶስት ኮሌኔሎችን ገድሎ በርካቶችን አቁስሎ ራሱን ማጥፋቱ ፣ ካናዳ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ዜጋዋን ችላ ማለቷ ማስወቀሱ፣ ገንዘቤ ዲባባ የእህቷን ሪኮርድ ለመስበር ፍላጎቷን መግለጿ፣ የዑበር የ7.3 ሚሊዮን ዶላር መቀጣትና ሌሎችም -

ጋዜጠኛ ሃብታሙ አሰፋየህብር ሬዲዮ ሐምሌ 12 ቀን 2007 ፕሮግራም
<...የዶ/ር ብርሃኑ ኤርትራ መግባት አርበኞች ግንቦት ሰባት ጦርነት ከጀመረበት በላይ በለውጥ ደጋፊው ሐይል ትልቅ መነቃቃትና ድጋፍ የፈጠረ ነው። በስርዓቱ ደጋፊዎችና በሌሎች ደግሞ ተቃውሞ ሲስተናገድበት ተስተውሏል...እርምጃው የኢትዮጵያን ቀጣይ ፖለቲካ አመላካች ነው። በሃምሳዎቹ ዕድሜ የሚገኙትና በቅርቡ ሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያገኙት ዶ/ር ብርሃኑ የሳቸው ወደ በረሃ መግባት በሰራዊቱ፣በራሱ በገዢው ፓርቲም ውስጥም ትልቅ ልዩነት መፍጠሩ አይቀርም።ይልቅ ማሰብ የሚያስፈልገው ለውጡን ተከትሎ ሊመጣ የሚችለውን...>
ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ለህብር ሬዲዮ የዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በረሃ መውረድ በትግሉ ላይ የሚያመጣውን ለውጥ በተመለከተ ተጠይቆ ከሰጠን ሰፋ ያለ ማብራሪያ የተወሰደ(ሙሉውን ያዳምጡት)
<...ጥሬ ስጋ መብላትን ያመጣው አባቶቻችን ጣላትን ሲዋጉ እሳት አንድደው በመመገብ በቀላሉ ጠላት ያሉበትን እአወቀ ጥቃት ሲሰነዝር ለመሸሽ ...> የጥሬ ስጋ አመጋገብ ባህላችን እና ኣለም አቀፍ የዘገባ ትኩረት ማግኘቱ( ልዩ ጥንቅር)
<...ከዩኒቨርስቲው ውስጥ ያባረሩኝ ያው ፖለቲካ ነው ለስሙ የጡረታ ዕድሜ ደርሷል ይላሉ እኔን በሀይለስላሴ ጊዜ ያስተማሩኝ ህንዶች ሳይቀሩ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ እአስተማሩ ነው...ፕ/ት ኦባማ ከመጡ አይቀር መድረክ ለማነጋገር ያንድ ወገን የገዢውን ፓርቲ ብቻ ሰምተው እንዳይሄዱ እድል እንዲሰጠን ጠይቀናል።የኦባማ መጥቶ መሄድ ግን...>
ዶ/ር መረራ ጉዲና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ስለተባረሩበት ውሳኔ፣በአገር ቤት ስላለው የተቃውሞ ፖለቲካና የኦባማን ጉዞ አስመልክቶ ከሰጡን ቃለ መጠይቅ የተወሰደ(ሙሉውን ያዳምጡት)
ሌሎችም
ዜናዎቻችን
* የዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ኤርትራ ትግሉን በአካል ለመቀላቀል መሔድ በማህበራዊ ሚዲያው ሰፊ መነቃቃትን ፈጠረ
– የአገዛዙ ደጋፊዎች ድንጋጤ ተስተውሏል
* አንድ ወታደር ሶስት ኮሌኔሎችን ገድሎ በርካቶችን ካቆሰለ በኋላ ራሱን ማጥፋቱ ተገለፀ
* በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በሁለት መኪናዎች ውስጥ የተደበቁ የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
_ አሽከረካሪዎቹ እየታደኑ ናቸው ተብሏል
* አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ለምስክርነት ፍ/ቤት እንዲቀርቡ የሰጠው ውሳኔ ተግባራዊነት አጠራጣሪ ሆኗል
* መድረክ ፕሬዝዳንት ኦባማ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ወቅት እንዲያነጋግሩት ጥያቄ ማቅረቡን ዶ/ር መረራ ጉዲና ገለፁ
– የአሜሪካ ኤምባሲ ባለስልጣናት በጉዳዩ ላይ ለመወያየት ቀጠሮ ይዘዋል
* ሁበር በካሊፎርኒያ የ7.3 ሚሊዮን ዶላር ቅጣትና በአንድ ወር ውስጥ አገልግሎቱን እንዲያቋርጥ ዳኛ ውሳኔ ሰጠ
– ውሳኔውን በመቃወም ኩባንያው ይግባኝ የማለት እቅድ እንዳለው ገለፀ
* የካናዳ መንግስት በኢዮጵያ ውስጥ የታሰረ ዘጋዋን ባለመወሰዷ ከፈተኛ ትችት ገጠማት
* ኬንያ ኢትዮጵያዊያን መኮነኖችንን ማሰሯን እና ለኪሳራ እንደዳረጓት ባለሰላጣናቱዋ ገለጹ
* የእስራኤል መንግስት ኢትዮጵያዊው አባ ወራን ከቤተሰቦቻቸው ነጥሎ ለያባርራቸው ወሰነ
* አምባሳደር ግርማ ብሩ መገንጠልን ከሚቃወሙ ወገኖች የከረረ ጥያቄ ገጠማቸው
– “እረ ሰለኮንደሚኒየም ከማወራት በፊት ኣንድ አድረጉን ፣አትገነጣጥሉን” አንድ ተቃዋሚ ለአቶ ግርማ ያቀረቡት ምክር
* አትሌት ገንዘቤ ዲባባ ለ23 አመታት ያልተደፈረ የአለም ክብረወስንን ሰበረች
– የታላቅ እህቷን ረኮርድም ለመሰበር ቋምጣለች
ሌሎችም ዜናዎች አሉ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቴዲ አፍሮ ምክንያት 200 ሺህ ዶላር ከሰረ (ክንፉ አሰፋ) -

ቴዲ አፍሮ ከአገር እንዳይወጣ ታገደ ተባለባለፈው ሳምንት ወደ ከአዲስ አበባ ናይሮቢ-ኬንያ ይጓዝ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራውን ከጀመረ በኋላ እንዲመለስ መደረጉን የአየር መንገዱ ምንጮች አስታወቁ።  በዚህም ምክንያት አየር መንገዱ የሁለት መቶ ሺህ ዶላር ኪሳራ እንደደረሰበት ምንጮቹ ጠቁመዋል። በተሳፋሪዎች ላይም ከፍተኛ መጉላላት ደርስዋል።
አውሮፕላኑ ካኮበኮበ በኋላ እንዲመለስ የተደረገበት ምክንያት ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ ከባለቤቱ ከአለምሰት ሙጬ ጋር በአውሮፕላኑ በመሳፈሩ ምክንያት መሆኑ ተረጋግጧል። ይህ አስደንጋጭ ክስተት የተፈጸመው አለምሰት ሙጬ በደረሰባት ድንገተኛ ህመም ለህክምና ወደ ኬንያ እየተጓዘች ባለችበት አውሮፕላን ነው።
አውሮፕላኑ ዞሮ ከተመለሰ በኋላም ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ በደህንነቶች ተይዞ ከአውሮፕላኑ እንዲወጣ ተደርጓል።  የህወሃት የደህንነት አባላት የቴዲ አፍሮን ፓስፖርት ቀምተው አሰናብተውት ነበር።
ቴዲ አፍሮ በሰሜን አሜሪካ በየዓመቱ የሚደረገው የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል ላይ ድምጻዊ ጎሳዬ ተስፋዬ ጋር መጋበዙ የሚታወስ ሲሆን ይህንን በመቃወም ሚሚ ስብሃቱ እና ባለቤትዋ ዘሪሁን ተሾመ ዘመቻ ከፍተው እንደነበር የሚታወስ ነው። የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን 33ኛ ዓመት በዓል ላይ እነዚህ ድምጻውያን አልተገኙም። ድምጻውያኑ በበዓሉ ያልተገኙበት ምክንያት የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ በደረሰው የኮምፒውተር ሽብር ጥቃት የቪዛ ችግር ያጋጠማቸው መሆኑ ቢገለጽም፤ ቪዛ ቢያገኙ ኖሮ እንኳ በደህንነቶች  አፈና ከሃገር ሊወጡ እንደማይችሉ ግልጽ ነበር።
የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባህል ፌዴሬሽን አሸባሪ ተብሎ በነሚሚ ስብሃቱ መፈረጁን ህወህት ተቀብሎ በውስጥ አጽድቆታል። ቴዲ አፍሮ ባለቤቱን ለማሳከም ወደ ኬንያ በመጓዝ ላይ እንዳለ በኬንያ በኩል ወደ አሜሪካ ሊጓዝ ነው ተብሎ በነ ሚሚ ስብሃቱ በደረሰው ጥቆማ ነው አውሮፕላኑ እንዲመለስ የታዘዘው። በዚህ በተሳሳተ መረጃ ምክንያት በተሳፋሪው ላይም ከፍተኛ መጉላላት የደረሰ ሲሆን አየር መንገዱም ለከፋ ኪሳራ ተዳርጓል ሲሉ የአየር መንገዱ ምንጮች ተናግረዋል። ድምጻዊ ቴዲ አፍሮ ከባለቤቱ ጋር ወደ ኬንያ ይጓዝ የነበረው የሰሜን አሜሪካው የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል ከተጠናቀቀ በኋላ ነበር። የህወሃት ደህንነት አባላት ይህንን እንኳን ማገናዘብ የማይችሉ ደካሞች እንደሆኑ ምንጮቹ ተቁመዋል።
ከብዙ መጉላላት በኋላ ቴዲ አፍሮ ፓስፖርቱን አስመልሶ ወደ ጀርመን – ፍራንክፈርት የበረረ ሲሆን በቅዳሜ ምሽት የአውሮፓ ስፖርትና ባህል ፌስቲቫል ላይ ዝግጅቱን አቅርቦዋል። ከዚያም የጄኔቭ ስዊዘርላንድ ማዘጋጃ ባሰናዳው ዝግጅት ላይ ልዩ ተጋባዥ በመሆን በመጭው ሳምንት ስራውን ለህዝብ በነጻ ያሳያል።
የቴዲ አፍሮ ባለቤት አለምሸት ሙጬ በአሁኑ ሰዓት በአሜሪካ-ቨርጂንያ ህክምናዋን እየተከታተለች ትገኛለች።
ድምጻዊ ቴዲ አፍሮን በአካል አግኝቼ ባነጋገርኩበት ግዜ የዚህን ዘገባ ትክክለኝነት አረጋግጫለሁ። ይህንን እጅግ አሳሳቢ ጉዳይ ወደፊት በስፋት እመለስበታለሁ።

ዬአጋዚ ጦር ና የወያኔ ሴራ በውስጥ አወቅ ሲጋለጥ!! (የውስጥ መልዕክት)

Militaryወንድሜ ሆይ ይህን ለኢትዮጵያ ህዝብ አድርስልኝ።ነገሩ እንዲህ ነው። ምንአልባት አጋዚ ስለሚባል ልዬ ሃይል ሰምተህ ይሆናል። አጋዚ ማለት ከትግራይ ገጠር ቦታወች የሚመለመሉ ወጣቶች ስብስብ ነው። እኒህ ወጣቶች ገና የስምንት አመት እድሜ እያሉ ነው የሚመለመሉት። ከትግረኛ ውጭ ምንም አይነት ሌላ ቋንቋ አይናገሩም። እንዲማሩም አይፈለግም። እኒህ ወጣቶች ከየቤተሰቦቻቸው ሲመለመሉ ለቤተሰቦቻቸው የሚነገረው ነገር በመንግስት አዳሪ ትምህርት ቤት ተምረው ትልቅ ደረጃ ይደርሳሉ በሚል ነው። እውነቱ ግን ይህ አይደለም።
እኒህ ወጣቶች የሚማሩት ትምህርት ካለ ስለ ትግራይ ህዝብ ታላቅነት፣በታሪክ ሌላው ህዝብ የትግራይን ህዝብ ሲያጠፍ የኖረ፣ የትግራይ ህዝብ እንዲኖር የማይፈልግ ነው የሚል ነው። ለዚህም ነው እጅግ ፈታኝ የሆነውን የትግል ፈተና ተወጥተን እዚህ የደረስነው እየተባሉ በቃል ይማራሉ። ፊደል እንዲቆጥሩ አይፈለግም። የሚማሩት ነገር ካለ በሙሉ የተግባር የውትድርና ትምህርት ብቻ ነው። በአመት አዳዲስ ህፃናት እየተመለመሉ ልዮ ሃይሉን ይቀላቀላሉ። እስካሁን ባለኝ አፋዊ መረጃ 23 ሺህ አካባቢ የሚደርሱ አጋዚወች አሉ።
ይህ ልዮ ሃይል ዋና መሰረቱ ትግራይ ነው። የትግራይ ሰራዊት ነው ማለት ነው። ይህ ልዬ ሃይል በሦስት ካምፓች ውስጥ የሚኖር ሲሆን እያንድንዱ ካምፕ ዘመናዊ የእርሻ መሬት፣ የእንስሳት እርባታ አላቸው። ከሌላው ቁንቁ ተናጋሪ ጋር በፍፁም የሚገናኙበት ሁኔታ የለም። ዝመቱ ተብሎ ጥሪ ሲደረግላቸው የትግራይ ጠላቶች ተነስተዋል በሚል ነው። ይህን እውነታ ስንቱ ኢትዮጵያዊ እንደሚያቅ አላውቅም። ለማንኛውም ወደፊት እንደቻልኩ ይህ ቡድን በወልቃይት፣ በአምቦ፣በኦጋዴን እና በሃረር የፈፀማቸውን ዘግናኝ የታሪክ ጉዶች ለማካፈል እሞክራለሁ። እስከዚያው ቸር ይግጠመን”
- See more at: http://satenaw.com/amharic/archives/8752#sthash.JJ2hWC5f.dpuf

ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የሚመራው መንግስት ከባድ ምት እየገጠመው እንዳለ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ወታደራዊ መምሪያ ሃላፊ ለኢሳት ገለጹ -

ginbot 7ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የሚመራው መንግስት ከባድ ምት እየገጠመው እንዳለ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ወታደራዊ መምሪያ ሃላፊ ለኢሳት ገለጹ። ሃላፊው ኮማንደር አሰፋ ማሩ እንደሚሉት የነጻነት ሃይሉ የበላይነቱን ይዟል።በየአቅጣጫው የከፈትነው ጦርነት በድል እየታጀበ ነው ያሉት ኮማንደር አሰፋ ወሳኝ በሆኑ ቦታዎችም የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሃይል ገብቷል። ከተጠበቀው፡ ከተገመተው በላይ የህዝብ ድጋፍና መነቃቃት እንደተፈጠረም ኮማንደሩ ገልጸዋል። 

“ሊቀመንበራችን ትግል ሜዳ ውስጥ ነው” – የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ መግለጫ -

Ginbot 7July 19, 2015
ሐምሌ 12 2007 ዓ.ም.
ህወሓት በኢትዮጵያዊያን እና በኢትዮጵያ ላይ ያሰፈነው ዘረኛና ፋሽስታዊ አገዛዝ እንዲያበቃ፤ በምትኩም ፍትህ፣ ነፃነት፣ እኩልነትና ዲሞክራሲ የሰፈኑበት የፓለቲካና የኢኮኖሚ ሥርዓት እንዲመሠረት እና የሀገራችን አንድነት በጠንካራ መሠረት ላይ ለማኖር አርበኞች ግንቦት 7: የአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ ተገዶ የገባበት የመረረ የአመጽ ትግል መጀመሩን ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። በዚህም መሠረት ኢትዮጵያዊያን የነፃነት አርበኞች በጀግነትና በጽናት እየታገሉ ነው።
ይህ ትግል በባርነትና በነፃነት መካከል የሚደረግ ወሳኝ ትግል ነው። የዚህ ትግል ውጤት የእኛ የዚህ ዘመን ትውልድ ሕይወት ብቻ ሳይሆን የአገራችንን የወደፊት ታሪክ፤ የልጅ ልጆቻችንን ሕይወት ይወስናል። በዚህም ምክንያት ይህንን ትግል በድል መወጣት ግዴታችን ነው። በዚህ ወሳኝ ወቅት ለነፃነት ግድ ያለው ኢትዮጵያዊ ሁሉ ከጎናችን ሊቆም ይገባል።
አርበኞች ግንቦት 7 አመራሩን ሁኔታዎች በፈቀዱ መጠን እና ትግሉ በሚጠይቀው ቦታ እንዲገኙ የሚያደርግ መሆኑ ሲገልጽ ቆይቷል። አሁን ትግሉ በደረሰበት ደረጃ የአመራሩ በትግሉ ሜዳ ውስጥ መገኘት አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበት ሊቀመንበሩን ጨምሮ አመራሩን ወደ ትግሉ ሜዳ አንቀሳቅሷል። በዚህም መሠረት የንቅናቄው ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ወደ ትግል ሜዳ ወርዷል።
ትግሉ መሯል። ወሳኝ የሆነ ትግል ውስጥ ገብተናል። የትግሉ መሪዎች የሕይወት መስዋዕትነት እሚከፈልበት ቦታ ይገኛሉ። በአሁኑ ሰዓት የንቅናቄው አመራር በተሟላ ሁኔታ በትግሉ ሜዳ ውስጥ እንዲገኝ ማድረግ ተችሏል። ኢትዮጵያዊያን እጅ ለእጅ ተያይዘን ዘረኛው የህወሓት አገዛዝን ከጫንቃችን ለማስወገድ ቆርጠን እንድንነሳ አርበኞች ግንቦት 7 ጥሪ ያደርጋል።
ኢትዮጵያን ከህወሓት አገዛዝ ነፃ የሚያወጣው አርበኞች ግንቦት 7 ብቻ አይደለም። ስለሆነም ከሌሎች ድርጅቶች ጋር የሚደረገው ትብብር ቀዳሚ ትኩረት ከተሰጣቸው ሥራዎች አንዱ ነው። አርበኞች ግንቦት 7 ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ድርጅቶች ጋር በመተባበር የተቀጣጠለው ሕዝባዊ አመጽ ለድል እንዲበቃ ይታገላል። ኢትዮጵያዊያንም በያሉበትም በተመሳሳይ ልዩነቶቻቸውን አቻችለው በህወሓት ፋሽስታዊ አገዛዝ ላይ ክንዳቸውን እንዲያነሱ አርበኞች ግንቦት 7 ጥሪ ያደርጋል።
እነሆ የአርበኞች ግንቦት 7 ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በአካል ትግል ሜዳ ውስጥ ይገኛል። የሚችል ሁሉ እንዲከተል፤ መከተል የማይችል በያለበት ሁኖ ሁለገብ ትግሉን እንዲያጧጥፍ አርበኞች ግንቦት 7 ጥሪ ያደርጋል።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!!
አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ኤርትራ ገቡ፣የባለስልጣናት ፍጥጫ ተካሯል!

Birhanu-nega-photo-1024x577በ1997ቱ ሀገር አቀፍ ምርጫ ወቅት ቅንጅትን ወክለው ተወዳድረው በከፍተኛ ድምጽ አሸንፈው የአዲስ አበባ ከንቲባ እንዲሆኑ ተመርጠው የነበሩት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ወያኔ የድምጽ ኮሮጆዎችን ገልብጦና ምርጫውን አጭበርብሮ ስልጣኑን በጉልበቱ ይዞ ለመቀጠል በመወሰኑ ምክንያት ከበርካታ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች እና የሰብአዊ መብት ተከራካሪዎች ጋር ለሁለት ዓመት ያህል በእስር ቤት እንዲቆዩ ተደርገዋል።Dr. Berhanu Nega Ginbot 7 Chairman
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ከእስር ተፈተው ቀደም ሲል ይኖሩበት ወደነበረው አሜሪካን ሀገር ከተጓዙ በኋላ አፍታም ሳይቆዩ ነበር የሁለገብ ትግልን አስፈላጊነት መናገር የጀመሩት። ዶ/ር ብርሃኑ ወዲያውም አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ጨምሮ ከሌሎች ሃሳባቸውን ከሚጋሩ ስመጥር ፖለቲከኞች እና የለውጥ አራማጅ ኢትዮጵያውያን ጋር በመሆን ግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄን መሰረቱ፣ በወቅቱ ዶ/ር ብርሃኑ የእርሳቸውን እና በግንቦት 7 ዙሪያ የተሰባሰቡ ጓዶቻቸውን ቁርጠኛነት ሲያስገነዝቡ “ዘረኛውን የወያኔ አምባገነን አገዛዝ ከህዝብ ጫንቃ ላይ ለማውረድ የማንፈነቅለው ድንጋይ አይኖርም” ነበር ያሉት።
11738072_899750846759450_731348357732726805_n
ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ ግንቦት 7 ጠንካራ የተዋጊ ሃይል ማቋቋም የቻለ ሲሆን ለጥቆም ቀደም ሲል ጀምሮ ወያኔን ማስወገድ የሚቻለው በሃይል ብቻ ነው በማለት መስዋዕትነት በመክፈል ላይ ከነበረው የኢትዮጵያ ህዝብ አርበኞች ግንባር ጋር በመዋሃድ የአርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄን መፍጠር ተቻለ።
ዛሬ በወያኔ እጅ ወድቆ የሚገኘው በሳሉና ቆራጡ ታጋይ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እስካሁን ግንቦት 7 በተጓዘባቸው የስኬት ጎዳናዎች ሁሉ አሻራው እንዳለበት በቅርብ አብረውት ሲታገሉ የነበሩ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ይመሰክራሉ።
Birhanu-Nega-asmera-1024x574
በወጣት አርበኞች የተገነባውና እራሱን ለውጊያ ብቃት ሲያደራጅ የሰነበተው አርበኞች ግንቦት 7 በወያኔ ላይ ክንዱን ማሳረፍ በጀመረ ማግስት ነው እንግዲህ የንቅናቄው መሪ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና ሌሎችም አመራሮች በአካል የትግሉን ጎራ ለመቀላቀል ወደ ሜዳ የወረዱት።
የዶ/ር ብርሃኑ ነጋንና የሌሎች አመራሮችን የትግሉን ጎራ በአካል መቀላቀል አስመልክቶ ንቅናቄው ባሰራጨው አጭር መልዕክት እንደገለጸው፣
“የተቀደሰ አላማን ያነገብን እርኩስ አላማን በሚያራምዱት ላይ ድልን እንቀናጃለን፣ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና ሌሎችም የንቅናቄው አመራሮች የኢትዮጵያን ህዝብ ወደ ነጻነት፣ የፍትህ እና የዴሞክራሲ ጎዳና እንደሚመሩት ጥርጥር የለንም” ብሏል።
G7-Birhanu-negaBirhanu-nega-asmera-er-1024x574
አርበኞች ግንቦት 7 በወያኔ ላይ ጥቃት መሰንዘሩን ቀጥሎ ባለበት ሁኔታ የዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና ሌሎችም የንቅናቄው አመራሮች በአካል ከአርበኞቹ ጎን መገኘት ከፍተኛ ሞራል እና መነቃቃትን ይፈጥራል ተብሎ ይጠበቃል።

Friday, July 17, 2015

የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ 11 ወጣቶች አስመራ ወርደው ተቀላቀሉኝ አለ -

TPDM(የትህዴን ጋዜጣዊ መግለጫ) ከተለያዩ የአገራችን አካባቢዎች፣ በርካታ ወጣቶች፣ ህወሃት ኢህአዴግን በመቃወም ወደ ትግራይ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ትህዴን/ መቀላቀላቸው፣ ከትህዴን ማሰልጠኛ ክፍል ወኪላችን አስታወቀ። በህዝባችንና በሃገራችን ታሪክ ይቅር የማይለውን ግፍና በደል እየፈፀመ ያለውን ፀረ ህዝብ ስርዓት ማስወገድ የሚቻለው። በትጥቅ ትግል ብቻ ነው በማለት ወደ ትህዴን ማሰልጠኛ ከተቀላቀሉት ጥቂቶቹን ለመግለፅ። 1. ጠዓመ አማረ ተስፋይ ከትግራይ ምስራቃዊ ዞን፤ ጉለመኸዳ ወረዳ፤ ሸዊት ቀበሌ፤ ቦቑሎ አካባቢ፤ 2. መብርሂት ረደሀኝ ገ/የሱስ፤ ከሰሜናዊ ምእራብ ዞን፤ ክሳድ ገባ ወረዳ፤ ሕጻፅ ቀበሌ 3. ግርማይ ስእሉ ገ/ማርያም ከምስራቃዊ ዞን፤ ኢሮብ ወረዳ፤ እንዳልጌዳ ቀበሌ፤ መኸታ ቀበሌ፤ 4. ጉዕሽ ተኽሊት ሊበን፤ ከትግራይ ማእከላዊ ዞን መረብ ለኸ ወረዳ፤ ዓዲ ፍታው ቀበሌ፤ ዓዲ ሓንገደ አካባቢ፤ 5. ጋይም ወልደማርያም አብርሃ፤ ከምስራቃዊ ዞን፤ ኢሮብ ወረዳ፤ ዓሊቴና ቀበሌ፤ ዓይጋ አካባቢ፤ 6. ፀጋይ ፍሻለ አብርሃለይ፤ ከምእራባዊ ዞን፤ ዓዲ ዳዕሮ ወረዳ፤ ዕጉብ ቀበሌ፤ ዓዲ ርእሶ አካባቢ፤ 7. መለስ መሓሪ ሊባኖስ፤ ከሰሜናዊ ምእራብ ዞን፤ ላዕላይ አድያቦ ወረዳ፤ ዓዲ ክልተ ቀበሌ፤ ገዛ ስቓ አካባቢ፤ 8. ሓለፎም አረጋዊ ገብሩ፤ ከትግራይ ማእከላዊ ዞን፤ መረብ ለኸ ወረዳ፤ ዓዲ ፍታው ቀበሌ፤ ዓዲ ሓንገለ አካባቢ፤ 9. አዳነ ታረቀ አበበ፤ ከአማራ ክልል፤ ሰቆጣ አበርጌለ ወረዳ፤ ቁጠብዋ ቀበሌ፤ አብደገን አካባቢ፤ 10, ተኽሎም ብርሃነ ገ/ሚካኤል ከማእከላዊ ዞን፤ መረብ ለኸ ወረዳ፤ መዳሎ ቀበሌ፤ ዓዲ ፍታው አካባቢ፤ 11, መኮነን ገብረገርግስ፤ አማናኤል ግደይና አረጋዊ ገብርሂወት፤ ከማእከላዊ ዞን፤ ዓዲ ዓሕፈሮም ወረዳ፤ ዝባን ጒላ ቀበሌ፤ ጎላጉል አካባቢ የሚገኙባቸው እጅግ በርካታ ወጣቶች እንደሆኑ ወኪላችን ከትህዴን ማሰልጠኛ ማእከል በላከው መረጃ ለማወቅ ተችሏል። እላይ ከተገለፁት ባርካታ ወጣቶች ውስጥ መብርሂት ረደኸኝ እንደገለፀችው። በወላጆቿ ሱቕ እየሰራች እንደነበረችና ባገራችን ያለው ቅጥ ያጣ የግብር አከፋፈል አስመልክታ በሰጠችው ሃሳብ ላይ የንግድ ማህበረሰቡ የንግድ ወጪውና ገቢው በተጣራ መንገድ ጥናት ተደርጎበት ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ግብር እንዲከፍል ስለማይደረግ፣ አብዛኛውን ነጋዴ ለኪሳራ ተጋልጧል ስትል አስረድታለች። ወጣትዋ ሃሳብዋን በማከል አንድ ነጋዴ ግብር ሰብሳቢዎችን አስቀድሞ ግቦ ካልሰጣቸውና በጥቅም ሊግባባቸው ካልቻለ፣ የተለያየ መሰናክሎች በመፍጠርና ከአቅሙ በላይ የሆነ ግብር እንዲከፍል በማስገደድ ከስራው ተማሮ ለማቋረጥ እንደሚያስገድዱት ገልጻለች። በከብት እረኝነት ተሰማርቶ ይሰራ የነበረውን ፀጋይ ፍሻለ በበኩሉም በርካታ ከእርሻና ከእረኝነት ስራ የተያያዘ ሂወት እየመሩ የቆዩትን ዜጎቻችን ትጥቅና ስንቅ በማመላለስ ከትህዴን ጋር እየተባበራችሁ ነው በማለት እየታሰሩና የተለያየ ግፍ እየደረሰባቸው እንደሆኑ ገልጿል። ግርማይ ስእሉና ጋይም ወለማርያም በበኩላቸው ዛሬ ባገራችን ውስጥ ትምህርት ጨርሰህ ስራ ማግኘት አይቻልም፤ ማንኛውም የመንግስት ስራም በግቦና በዘር አድልዎ ስለሚፈፀም አብዛኛው በሁኔታው ተማርሮ ወደ ስደት እያመራ ያለበት ሁኔታ እንደሆነ አስረድቷል። በመጨረሻም ወጣቶቹ ወደ ስደት ማምራት የከፋ ችግር መፍጠር እንጂ ለችግራችን መፍትሄ ስለማይሆን መፍትሄው የትጥቅ ትግል ማካሄድ እንደሆነ አምነው ከትህዴን ጎን በመሰለፍ እንዲታገሉ መወሰናቸው አክለው አስረድቷል። 

የዲሲ ግብረሃይል ለዶ/ር ብርሃኑ ነጋ የ15 ሺ ዶላር የሚያወጣ መድሃኒት እና 10 ሺ ዶላር ቼክ አስረከበ -

dc forceዘ፡ሐበሻ) በዋሽንተን ዲሲ የሚገኙት ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ለ አርበኞች ግንቦት 7 የሚሆን 15 ሺ ዶላር የሚያወጣ መድሃኒት አና 10 ሺ ዶላር ቼክ ለዶ/ር ብርሃኑ ነጋ አስረከቡ፡፡ በዲሲ በሚገኝ አንድ የኢትዮጵያውያን ሬስቶራንት ውስጥ ግብርሃይሉ ካበረከተ በሁዋላ በቀጣይም በትግል ላይ ያሉትን ወታደሮች ለማገዝ ከጎን አንደሚቆሙ ጠቁመዋል፡፡ ዶ/ር ብርሃኑ ለሰራዊቱ የተበረከተውን የመድሃኒት የቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ ተቀብለው ምስጋናቸውን ያቀረቡ ሲሆን በቀጣይም ሁሉም በያለበት ትግሉን አንዲያግዝ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

Wednesday, July 15, 2015

ጦርነቱ ያስፈራው የሕወሓት አስተዳደር በጎንደር አፈናውን ተያይዞታል

(ጎንደር ፋሲል ግምብ - ፎቶ ፋይል)ዘ-ሐበሻ) አርበኞች ግንቦት 7 በሰሜኑ የኢትዮጵያ ግዛት በሕወሓት አገዛዝ ወታደሮች ላይ ጥቃት መሰንዘሩን ተከትሎ የሕወሓት መንግስት ደህንነቶች በጎንደር የለውጥ አረአያና አንቀሳቃሽ ይሆናሉ ብለው ያሰቧቸውን ሰዎች እያፈኑ ወዳልታወቀ ስፍራ እየወሰዱ እንደሚገኙ ለዘ-ሐበሻ የመጡ መረጃዎች ጠቆሙ:: በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ ፍራቻ ውስጥ የሚገኘው የሕወሓት አስተዳደር በተለይም በጎንደር ከተማ እንዲህ ያለውን የአፈና እርምጃ መውሰድ የጀመረው “አማራው ልቡ ከኛ ከራቀ ቆይቷል; አሁንም ግንቦት 7 እና አርበኞች ግምባርን ደብቆ ያስወርረናል” በሚል ፍራቻ እንደሆነ የደረሰን መረጃ አመልክቷል:: የዘ-ሐበሻ የጎንደር ዘጋቢዎች እንደሚሉት የሕወሓት አስተዳደር በአማራው ላይ ያለው እምነት ከመሟጠጡ የተነሳ አማራውን እስከመናቅና እስከማሸማቀቅ ደርሷል:: በአሁኑ ወቅት በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የተነሳውን ጦርነት ተከትሎ እነዚህ የጎንደር ነዋሪዎች እየታፈኑ የት እንደደረሱ አለመታወቅ በከተማው መነጋገሪያ ሆኗል:: 

በአርባ ምንጭ ግድግዳ ላይ “ከአርበኞች ግንቦት 7 ጋር ወደፊት” የሚል በመለጠፉ አካባቢው በመከላከያ ሰራዊት ሲታመስ ዋለ -

warየአርበኞች ግንቦት 7 ህዝብ ግንኙነት ጋዜጣዊ መግለጫ:- አርበኞች ግንቦት 7 ለአንድነትና ዴሞክራሲ ንቅናቄ በህወሓት አገዛዝ ላይ ተከታታይ ወታደራዊ እርምጃ መውሰድ ከጀመረ ወዲህ የኢትዮጵያ ህዝብ ከመቼውም ጊዜ በላይ ተነቃቅቶ ለለውጥ መነሳሳቱ ታውቋል፡፡ ስልጣኔን አጣለሁ ብሎ ትልቅ ስጋት ላይ የወደቀው የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ዘረኛ ቡድን በበኩሉ ደግሞ ህዝቡን እያፈሰ ወደ ወህኒ ማጋዙን ተያይዞታል፡፡ በራሪ ወረቀቶችን ለህዝብ የማሰራጨቱ ተግባር ከሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ወደ ደቡቡ የኢትዮጵያ ክፍል መሸጋገር ችሎ በአርባ ምንጭ ከተማ የትግል ጥሪ የያዙ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ወረቀቶች ተበትነዋል፡፡ በተጨማሪም በየምሰሶዎች፣ አጥሮችና የህንፃ ግድግዳዎች ላይ ህዝቡን ለትግል የሚያነሳሱ ፅሁፎች የሰፈረባቸው ወረቀቶች ተለጥፈዋል፡፡ በተለይም ድል ፋና ቀበሌ አስተዳደር ፅ/ቤት በር ላይ “ከአርበኞች ግንቦት 7 ጋር ወደፊት” የሚል ፅሁፍ በጉልህ ሰፍሮ በመለጠፉ አካባቢው በፌደራል ፖሊስ ሰራዊት ተወሮ ከፍተኛ ውጥረት ነግሶ ይገኛል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ በጦር ሜዳ እየደረሰበት የሚገኘውን መራራ ሽንፈት ቁጫኝ በህዝቡ ላይ እየተወጣ እንደሚገኝ የአርበኞች ግንቦት 7 ድፅ ሬድዮ ዜና ምንጮች ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች በመግለፅ ላይ ናቸው፡፡ በተለይም በሰሜን ጎንደር እና በደቡብ ኢትዮጵያዋ አርባ ምንጭ አፈናውና እስሩ በእጅጉ በርትቷል፡፡ ህዝብ በገፍ ወደ ወህኒ እየተጋዘ ይገኛል፡፡ በሰሜን ጎንደር ቋራ ወረዳ ደለጎ “በመንግስት” ሰራተኝነት አገዛዙን የሚያገለግሉ ከ15 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ከየቢሯቸው በደህንነት እየተለቀሙ ወዳልታወቀ ቦታ ተወስደዋል፡፡ በአርባ ምንጭም እንዲሁ በርካታ ወጣቶች በደህንነቶችና በህወሓት የታጠቁ ኃይሎች እየታፈኑ በመሰወር ላይ ናቸው፡፡ የአፈናው አና የእስሩ ምክንያት ከአርበኞች ግንቦት 7 ጋር ግንኙነት አላችሁ የሚል ሲሆን በተለይም ከሀምሌ 5 2007 ዓ.ም ጀምሮ በህወሓት ደህንነቶች ቁጥጥር ስር በዋሉት ሀብታሙ ዶልቻ እና ሲሳይ አምባው በተባሉት የአርባ ምንጭ ወጣቶች ላይ ከፍተኛ ሰቆቃ እየተፈፀመ እንደሚገኝ የደረሰን መረጃ ያረጋግጣል፡፡ 

ፌደራል ፖሊስ ባራክ ኦባማ ላይ የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ተዘጋጅተው ነበር ያላቸውን አሰረ * በክሱ ውስጥ ጋዜጠኛ ይገኛል -

Habtamuየአሜሪካው ፕሬዘዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት ሰርግና ምላሽ በኢትዮጵያ ከወዲሁ የተወሰኑ እስረኞችና በመፍታትና ብዛት ያላቸውን የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችና አባላትን በማሰር ወደ ቀኑ እየገሰገሰ ይገኛል፡፡የሰማያዊና የቀድሞው አንደነት አመራሮችና አባላት ኦባማ ወደ አገራችን ሲመጡ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ እያሴራችሁ እንደሆነ ደርሰንበታል በማለት ለእስር ተዳርገዋል፡፡ ባሳለፍነው ሐሙስ የሞያ አጋሮቹ መፈተታት የፈጠረበትን ደስታ አጣጥሞ ሳይጨርስ በቁጥጥር ስር የዋለው ጋዜጠኛ ሐብታሙ ምናለ ከአምስት ቀናት የእስር ቤት ቆይታ በኋላ ዝግ ችሎት ተሰይሞ በፖሊስ የ15 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተጠይቆበት ያቀረበው የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደርጎበት ወደ እስር ቤት እንዲመለስ መደረጉ አይዘነጋም፡፡ የአንድ ሳምንት የህትመት ብርሃን ካየች በኋላ በስርዓቱ ስልታዊ አፈና ዕድሜዋ እንዲቀጭ የተደረገችውን ‹‹ቀዳሚ ገጽ››ጋዜጣ በስራ አስኪያጅነት የመራት ሐብታሙ ‹‹የሚልዮኖች ድምጽ ››ጋዜጣ ላይ በሪፖርተርነት ሰርቷል፡፡አስቂኙ የእስር ክስ እንደቀረበበት ከመደመጡ አስቀድሞም ‹‹ለጥያቄ እንፈልግሃለን››ባሉት ደህንነቶች ተይዞ ቃሉን እንዲሰጥ ከተደረገ በኋላ መለቀቁ ይታወሳል፡፡ የሞያ አጋራቸው ከታሰረበት ዕለት አንስቶ የእስሩን ምክንያት ለማወቅ ሲታትሩ የነበሩት ጋዜጠኞች ኤልያስ ገብሩና ኢዮኤል ፍስሐ ለማመን የከበዳቸውን የፈጠራ ክስ ከራሱ ከሐብታሙ አንደበት አዳምጠው ተመልሰዋል፡፡ሐብታሙ ‹‹የአልሻባብ የሽብር ቡድን አባል በመሆን የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ጥቃት ለመፈጸም ስትንቀሳቀስ ነበር››መባሉን ነግሯቸዋል፡፡ የፈጠራ ክስ በገዛ ዜጎቹ ላይ በማቅረብና በማስወንጀል የዳበረ ሪከርድ ያለው የፌደራሉ ፖሊስ ጋዜጠኛውን ለሽብር ድርጊቱ ተዘጋጅተው ያዝኳቸው ካላቸው 44 ተጠርጣሪዎች ጋር በአንድ መዝገብ ማቅረቡም ነገሩን አሳዛኝም አሳፋሪም ያደርገዋል፡፡ከተጠርጣሪዎቹም መካከልም የሶሪያና ሶማሌያዊ ዜግነት ያላቸው ስዊዲናዊያን እንደሚገኙበት ኦባማ ላይ ጥቃት ለማድረስ አሴረሃል የተባለው ሐብታሙ ተናግሯል፡፡ 

የተስፈኞች የሰሞኑ ጫጫታና እንደምታው – ዶ/ር አሸናፊ ጐሳዬ

682358-thumbዶ/ር አሸናፊ ጐሳዬ የአገራችንን ፖለቲካ በቅርብ የምትከታተሉ ሰሞኑን ለነጻነት የሚደረገውን ጉዞ ለማዳከም የተከፈተውን ዘመቻ እና የዘንድሮውን አገር አቀፍ የምርጫ ውጤት ተከትሎ ብዙ አዳዲስ የሚመስሉ ነገር ግን የጠበቅናቸው ክስተቶች እንዳስተዋላችሁ እገምታለሁ። ከእነዚህ ውስጥ ቀጥሎ የተዘረዘሩት ዋና ዋናዎቹ ናቸው፦ 1. ወያኔ/ኢሕአዴግ 100% አሸንፌአለሁ በማለት ከእንግዲህ በምርጫ የሚመጣ የፖለቲካ ለውጥም ሆነ ለይስሙላ የነበረው የመድብለ ፓርቲ ስርአት እንዳበቃለት አሁንም በድጋሚ ማረጋገጡ፤ 2. በሰላማዊ ትግል ወያኔ/ኢሕአዴግን አሸንፈን የስርአት ለውጥ እናመጣለን ብለው በአገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ድርጅቶች የምርጫውን ኢፍትሀዊነት በየመግለጫቸው ከማውገዝ ያለፈ የተሰረቀባቸውን የህዝብ ድምፅ ለማስመለስም ሆነ እጩዎችቸውንና አባሎቻቸውን በጠራራ ፀሀይ የገደሉ በህግ እንዲጠየቁ ለማድረግ ህዝብ ቀስቅሰው አደባባይ ውጥተው ድምጻቸውን እንኳን ማሰማት ሳይችሉ መቅረታቸው፤ 3. ወያኔ/ኢሕአዴግን በሰላማዊ መንገድ ብቻ ማስወገድ እንደማይቻል ካወቅን ቆይተናል የሚሉ ኃይሎች ደግሞ ወያኔን በሚገባው ቋንቋ ለማነጋገርና ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ዝግጅታችንን ጨርሰን የነጻነት ጉዞ ፊሽካ ነፍተን ጀምረናልና ነጻነት ናፋቂዎች ሁሉ ተቀላቀሉን ሲሉ ማውጃቸው እና 4. አላማው ከላይ በቁጥር ሁለትና ሶስት ከተጠቀሱት ኃይሎች የተለየ ወገን ደግሞ በቅርቡ የትጥቅ ትግሉን አስመልክቶ የከፈተው የፕሮፖጋንዳ ዘመቻ የመገናኛ ብዙሀንን ትኩረት የሳበና ህዝብን እያነጋገረ መሆኑ ናቸው። በዚህ አጭር ጽሁፍ እነዚህን ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች በጥልቀት ለመዳሰስ ስለማይቻልና ምናልባትም ብዙዎች በተራ ቁጥር አራት የጠቀስኩትን ኃይል ማንነትና ድብቅ አላማ እንዲሁም በቅርቡ የትጥቅ ትግሉን አስመልክቶ የከፈተውን የፕሮፖጋንዳ ዘመቻ በተመለከተ ጥያቄዎች ሊኖራቸው ስለሚችል የታዘብኩትን ባካፍልና በዚህ ጉዳይ ላይ በግልጽ መወያየት ብንጀምር ለነጻነት የሚደረገውን ትግል ያግዛል ብዬ ስላመንኩ ነው። ባለፉት አምስት ዓመታት የአገራችን የፖለቲካ ኃይሎች ለምን በሚግባቡባቸው ጉዳዮች ተባብረው በመስራት ውጤታማ ለመሆን አልቻሉም ለሚለው ጥያቄ መልስ ለማግኘት ብዙ ጊዜዬን አጥፍቻለሁ። ችግሩ የርዕዮተ-ዓለም ልዩነት፣ በዘር በቋንቋ መከፋፈላችን፣ ታሪካችን ጥሎብን ያለፈው ጠባሳ ወይስ የወያኔ ጥንካሬ ይሆን ለሚለው ጥያቄዬ መልስ ለማግኘት ብዙ ሞክሬአለሁ። የማንኛውም የፖለቲካ ድርጅት አባል ሳልሆን እዚህ ሲያትል ውስጥ ከሚገኙ አክቲቪስቶች ጋር ሆነን በፈጠርነው ሕዝባዊ ፎረም አማካይነት በብዙ ሕዝባዊ ስብሰባዎች ተካፍያልሁ መርቻለሁ፣ ከአብዛኛዎቹ የተቃዋሚ የፖለቲካ መሪዎች፣ የሲቪክ ማህበራት ሀላፊዎችና ታዋቂ ግለሰቦች ጋር ለመወያየትም እድሉን አግኝቻለሁ። የተቻለኝን ያህል ስለ አገሬ ፖለቲካ እከታተላለሁ አነባለሁ። በዚህ ጽሁፌ የማቀርበው ትዝብት ከዚህ ሁሉ የመነጨ ነው። ትዝብት አንድ ከላይ በተራ ቁጥር አራት የጠቀስኩት ኃይል በአንድ ድርጅት ጥላ ስር የተሰባሰበ ሳይሆን በሁሉም የተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ውስጥ ያለ ነው። ሆኖም ይህ ኃይል ድብቅ ዓላማ አለው። ብዙ ጊዜ የዚህ ዓላማ አራማጆች የተቀላቀሉት ድርጅት የቆሙለትን አላማ የማያሳካ መስሎ በታያቸው ቁጥር እና አመራሩን እነሱ ካልተቆጣጠሩት የሚወስዱት እርምጃ ሁሌም አፍራሽና አደገኛ ነው። አንድም ድረጅቱን አዳክመው ያፈርሱታል አልያም መሰሎቻቸውን ይዘው በመውጣት አላማቸውን ለማሳካት ይሞክራሉ። ቅንጅትን ጨምሮ ብዙ ተስፋ የተጣለባቸው ድርጅቶች ለውድቀታቸው ምክንያቶች ከወ ያኔ ይልቅ እነዚህ ኃይሎች መሆናቸው ቢታወቅም ይህን በይፋ ስላልተነጋገርንበትና መፍትሄ በጊዜ ስላልሰጠነው ደግመን ደጋግመን እዛው ወጥመድ ውስጥ ስንወድቅ እንገኛለን። መቼ ይሆን “ዓላማችሁ ገብቶናል በቃችሁ” የምንላቸው? ትዝብት ሁለት የዚህ ዓላማ አራማጆች ከማንም በላይ የወያኔ ጠላት ናቸው። ብዙ ጊዜ የነዚህን አፍራሽ ኃይሎች ድርጊት ያስተዋሉ ወገኖች፣ ወያኔ ወደ ተቃዋሚ ድርጅቶች አስርጎ ያስገባቸው ናቸው ብለው iske meterater yigersalu ይጠራጠራሉ። ጥርጣሬአቸው እውነት ቢመስልም ሀቁ ግን ሌላ ነው። እንዲያውም ወያኔንና የትግራይን ህዝብ መለየት እስከሚያቅታቸው ድረስ የወያኔን አምባገነንነት፣ ዘረኝነትና አድሎአዊ አገዛዝ ለማጋለጥ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የለም። ወያኔን ለመቃወም በተጠሩ ዝግጅቶች ሁሉ ግንባር ቀደም ተሳታፊ ሲሆኑ ገንዘባቸውንና ጊዜአቸውን ለመሰዋትም ወደኋላ አይሉም። ትዝብት ሶስት እነዚህ ኃይሎች ለኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነትና ሉአላዊነት መቆማቸው ምንም ጥርጥር የለውም። ችግሩ ሌሎችም ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ከነሱ ባላነሰ እንደሚወዱ መረዳት አለመቻላቸውና በተለይ የብሄር ጥያቄ የሚያነሱና በዚያ መሰረት የተደራጁ ወገኖች ጋር ተቀራርቦ መስራት እንዳይቻል ዋነኛ እንቅፋት ሆነው መቆየታቸው ነው። በነሱ እምነት በአገራችን የመደብ እንጂ የብሄር ጭቆና መቼም ኖሮ አያውቅም። የኢትዮጵያን አንድነት ለማምጣት በተደረጉ ጦርነቶች ወገኖቻችን አልቀዋል፣ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል፣ በባርነት እንዲያገለግሉ ሆነዋል፣ ንብረታቸው ወድሟል ወይም ተወርሷል፣ ስለሆነም ወደድንም ጠላንም እንደምንኮራባቸው ታሪኮች ሁሉ ይህም ያገራችን ታሪክ ነውና ተመዝግቦ ለትውልድ ይተላለፍ የሚሉትን ወገኖች በኢትዮጵያ ጠላትነት ለመፈረጅ ለአፍታም አያቅማሙም። ትዝብት አራት የዚህ ዓላማ አራማጆች የትግል ስልት ምርጫ የላቸውም። ወያኔ የሚወድቀው በምርጫ፣ በህዝብ አመጽ ወይም በትጥቅ ትግል ቢሆን ግድ የላቸውም። ወያኔን የሚጥለው ኃይል ከኬንያ፣ ከሱዳን፣ ከሱማሌ ወይም ከኤርትራ ቢነሳ ጉዳያቸው አይደለም። ዋንው ቁም ነገር ወያኔ ወድቆ ያ በሚስጥር የያዙት ዓላማቸው መሳካቱ ብቻ ነው። ታዲያ ሰሞኑን ከኤርትራ ተነስተን ተከዜን አቋርጠን አገራችንና ህዝባችንን ከወያኔ አምባገነናዊ አገዛዝ ነጻ የማውጣት ጉዞአችንን ጀምረናል በሚሉት ኃይሎችና በህዝብ ተሳትፎ የቆመውንና አማራጭ የመረጃ ምንጭ የሆነው ሚዲያ ላይ ኃይለኛ የፕሮፖጋንዳ ዘመቻ የከፈቱት ለምንድነው? ከተወሰነው የአገራችን ክፍል ወጣቶች መጥተው እነዚህን የነጻነት ታጋዮች እንድይቀላቀሉ የሚማጸኑትስ ለምን ይሆን? ትዝብት አምስት እኔን ጨምሮ ብዙዎች ተመልሰን ወደ ጦርነት መግባታችንና ወንድማማቾች ሊገዳደሉ መሆኑን ስናስብ እናዝናለን። ውጤቱ ምን ሊሆን እንደሚችል መገመት ስለማንችል ስጋታችንም በዛው ልክ ከፍተኛ ነው። ነገር ግን የሰላሙ ሁሉ በር ተዘግቶ ወደዚህ አማራጭ ተገደን እየገባን እንደሆነም እንረዳለን፣ ህይወታቸውን ለአገራችን ነጻነት ለመስጠት የቆረጡትን ጀግኖቻችንን እናከብራለን መልካሙን ሁሉ እንዲገጥማቸውም እንመኛለን። በተቃራኒው እኔ እንደምገምተው አፍራሽ ኃይሎቹ ይኸ ሁሉ ጫጫታ የሚያበዙትና አቧራ የሚያስነሱት ይህ የነጻነት ኃይል ከተሳካለት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የቆሙለትን አላማ ገድሎ እንደሚቀብረው ስለሚያውቁ ነው። የነጻነቱ ኃይል በኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ አንዳርጋቸው ጽጌ ራዕይ የታነጸ፣ ከመላው ኢትዮጵያ የተውጣጡ ወጣቶች የተሰባሰቡበት እና ሰብአዊ መብቶች የሚከበሩባት፣ የህግ የበላይነት የተረጋገጠባት፣ በእኩልነት ላይ የተመሰረተች ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን መመስረት እንደሚፈልግም ጠንቅቀው ይረዳሉ። ውድ አንባቢ እኔ እስከሚገባኝ ድረስ እነዚህ ኃይሎች ሁለት ገጽታ አላቸው። የመጀመሪያዎቹ ብዙ ተከታይ ያላቸው ሲሆኑ ዋና ዓላማቸው ያለውን የአንድ ብሄር የበላይነትን አስወግዶ በሌላ መተካት ነው። ይህን አላማቸውን ይፋ አውጥተው በዚያ ዙሪያ ተደራጅተው መታገል እንደማያዋጣቸው በሚገባ ስለሚረዱ የተለያዩ ጭንብሎችን አጥልቀው አፍራሽ ተልኮአቸውን ሲፈጽሙ ይስተዋላሉ። ሁለተኞቹ ደግሞ ዓለም የምትሽከረከረው በእነሱ ዙሪያ ብቻ የሚመስላቸው ግለሰቦች ሲሆኑ እነሱ ያልመሩት ድርጅት ወይም ትግል ውጤታማ ሲሆን ማየት ሞታቸው ስለሆነ ያንን ለማጨናገፍ የማይገቡበት የለም። እነዚህ ኃይሎች ናቸው እንግዲህ ግንባር ፈጥረው የነጻነት ጉዞውን ለማደናቀፍ ሌት ከቀን የሚሰሩት። ለዚህም ነው እንግዲህ በቅርቡ በነጻነት ታጋዮች እቅስቃሴ ላይ ተልካሻ ምክንያቶቻቸውን በመደርደርና የአዞ እንባቸውን በመርጨት ነጻነት ናፋቂው ህዝብ በጥርጣሬ እንዲመለከተው ለማድረግ የሚሞክሩትና በሁላችንም ጥረት በየጊዜው እየጠነከረ የመጣውን የመረጃ ምንጫችንን ጥላሸት በመቀባት ለማጥፋት ከወያኔ ባልተናነሰ ጦርነት የከፈቱበት። በግልጽ ተነጋግረን እነዚህ አፍራሽ ኃይሎች ያጠለቋቸውን ጭንብሎች እስወልቀን ካላጋለጥናቸው አንድም አፍራሽ ተልእኮአቸውን እንዲቀጥሉ ፈቅደን የወያኔን ዘላለማዊነት እናረጋግጣለን አለያም ለአገር ከፋፋዮችና ገንጣዮች መንገዱን ከፍተን ቁራሽ ቁራሻችንን ይዘን እንበታተናለን።

ኢህአዴግ ለጅቡቲና ለኤርትራ አፋሮች ስልጠና መስጠት ጀመረ

afar-mapየውስጥ ምንጮች እንደገለጹት ኢህአዴግ የጅቡቲ አፋር እና የኤርትራ አፋር ተቃዋሚዎችን በማሰባሰብ የኤርትራ መንግስት ተቃዋሚ የታጠቁ ሀይሎች በሚል የቀጥታ የመሳሪያ ድጋፍ በማድረግ ስልጠና መስጠት መጀመሩን ምንጮች ገልጸዋል። ሰልጣኞቹ አስመራ ድረስ በመሄድ ስልጣን እንደሚይዙ ተስፋ ተሰጥቷቸዋል፡፡ በኢትዮጵያ የሚኖሩ የኤርትራ ስደተኞች ወደ ትግሉ እንዲቀላቀሉ ጨና እያሳደረ እንደሚገኝም የኢሳት ምንጮች ገልጸዋል። ኢህአዴግ አንዳንድ የአፋር ተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎችን በማሰባሰብ ፣ በአፋር በኩል ሊሰነዘርበት የሚችለውን ጥቃት ለመከላከል እየሞከረ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል። 

Tuesday, July 14, 2015

አሻራ መጽሄት – ቁጥር 2 (ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም፣ ጸጋዬ ገብረመድህን አርአያ፣ ዩሱፍ ያሲን፣ ደረጀ ደስታ…)

Mesfinፕ/ር መስፍን ወሌዯማሪያም ዙሬ የ85 ዒመት
አዙውንት ናቸው። ከሉቅ እስከ ዯቂቅ
የሚያከብራቸው፤ ከወጣት እስከ አዙውንት
የሚያዯንቃቸው አንጋፋ ምሁርና የሰብአዊ መብት
ተሟጋች። በስራቸው ዒሇም አቀፍ ዔውቅና
ቢያካብቱም እንዯ አብዙኛው ምሁር ያፈራቸውን
ምዴር ሇቀው መሄዴ አሌፈቀደም። ህይወትና እጣ
ክፍሊቸውን ከዴሃው ወገናቸው ጋር እንዱሆን
መርጠው፤ ግፉንም አብረው ተገፍተዋሌ፤ ስቃዩንም
አብረው ተሰቃይተዋሌ። አሻራ እኝህን ታሊቅ ሰው
ሇመዖከር ዔዴሌ በማግኘቷ ክብር ይሰማታሌ።
ፕ/ር ሶስት መንግስታትን የዖሇቁ ከወርቅ ጸዲሌ
የሚያበሩ አንጸባራቂ ገዴልች ባሇቤት ቢሆኑም፤
ሙገሳና አዴናቆት፤ ምስጋናና ከፍ ከፍ ማሇትን
አይወደም። ስሇሳቸው እንዱወራም አይሹም። ይሁንና
ታሪክ ነውና ከወጣትነት ዔዴሚያቸው ጀምሮ
ከሰሯቸው ስራዎች በጣም ጥቂቶቹን ብቻ እንዯ
መግቢያ እንጠቃቅሳሇን።
ፕ/ር ገንቢ ሃሳቦችን ሇባሇስሌጣናት አቅርበዋሌ
የአዱስ አበባ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች የአንዴ ዒመት
ብሓራዊ አገሌግልት የሚሰጡበትን ሃሳብ
አመንጭተው በግዚው የአአዩ ፕሬዘዲንት ሇነበሩት
ሇሌጅ ካሣ ወ/ማርያም በዛርዛር የተሠራ እቅዴ
አቅርበው ተቀባይነት ካገኘ በኋሊ በተግባር ሲውሌ
እሳቸው ሇገጠሬው ያሰቡትን ጥቅም በሚያስገኝ መሌኩ
ሳይሆን በየከተማው ሁሇተኛ ዯረጃ ተማሪዎችን
ከማስተማር አሊሇፈም።
እንዯገና በ60 ዎቹ ዔዴሜ ውስጥ ሆነው ኮ/ሌ
መንግስቱ ቢሮ ቀጠሮ አስይዖው ሇሁሇት ሰአት
ያመኑበትን ሁለ ሳይሽሽጉ አስረዴተዋቸዋሌ፡፡
ብእራችውን አውጥተው ማስታወሻ ሲይ዗ የነበሩት ኮ/
ሌ መንግስቱ ምንም የረባ ነገር ሳይፈይደ አመታት
ተቆጠሩ። በመጨረሻም አመሻሽ ሊይ የወንዴ በር
በማሳየት ከስሌጣንህ ውረዴ ቢለት ምክራቸውን
አጣጣሇ። ጥቂት ጊዚ በኋሊ ዯግሞ አገሪቷንም ጥል
ፈረጠጠ።
ንጹሃን ወገኖችን ከአንባ ገነን ባሇስሌጣናትና
አሽከሮቻቸው ታዴገዋሌ
በዯርግ ጊዚ በተሇይ በሰባዎቹ መጨረሻና
ሰማኒያዎቹ መጀመሪያ ዯርግ አንዲንዴ የትግራይና
የኤርትራ ተወሊጆች ሊይ ጀምሮት የነበረውን ግዴያ እና
አፈና ባሇስሌጣናቱን በግሌ በማነጋገር የበርካታ ሰዎችን
ህይወት ታዴገዋሌ ።
በኢህአዳግ ዖመን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች
ጉባኤን በማቋቋም በአገዙ዗ ባሇስሌጣናትና የዯህንነት
ስራተኞች በህዖቡ ሊይ የሚፈጸመውን ግዴያ
፣ማሰቃየት(ሰቆቃ) እስር ፤እንግሌት በተጨባጭ
ማስረጃ በማረጋገጥ ሇኢትዮጵያ ህዛብ ፤ ሇአሇም ህዛብ
እንዱሁም ሇራሳቸው ሇኢህአዳግ ባሇስሌጣነት ሳይቀር
አጋሌጠዋሌ። በሌዩ ሌዩ አሇም አቀፍ የሰብአዊ መብት
ጉባኤዎች ሊይ በመገኘት(የተባበሩት መንግስታትን
ጨምሮ) ይህንኑ በዯሌና ግፍ አጋሌጠዋሌ፤
መስክረዋሌ። በሃገር ውስጥ ስሇሰብአዊ መብት ምንነት
አስተምረዋሌ ሰብከዋሌ፤ ይህን ሲያዯርጉ በኢህአዳግ
መንግስት ታስረዋሌ፤ ማሰፈራሪያና ዙቻ ዯርሶባቸዋሌ።
በሳቢያውም ሰው ሁለ ፈርቶ ሸሽቷቸዋሌ።
ኢሰመጉ ሲመሰርቱና ሲመሩ በነበረበት ወቀት በቂ
የገንዖብ ዴጋፍ ባሇመኖሩ ሇጡረታ ዖመን የቆጠቡትን
የግሌ ገንዖባችውን የሰብአዊ መብት ጥሰቱን ሇማጋሇጥ
በየሃገሩ ሲዖዋወሩ ሇአውሮፕሊን ትኬትና የጉዜ ወጭ
በማዋሌ ጥሪታችውን አሟጠዋሌ።
ጥናትና ምርምር ሇተሻሇች ኢትዮጵያ
ፕ/ር በሳይንሳዊ ጥናት የተዯገፈ ዴምዲሜ አዋጭ
ነው ብሇው ያምናለ። ሇብ዗ ሥራዎቻቸው መሠረት
የሚያዯርጉትም ይህንን ነው። ይህንንም መሠረት
አዴርገው የወዯፊትን አዯጋ በግሌጽ እያዩ
የማይሰሟቸውን መሪዎች ሲመክሩ ኖረዋሌ።
የሚያሳዛነው የሰማቸው አሇመኖሩና የፈሩት ሁለ
መዴረሱ ነው።
የችጋር መንስኤ ብሌሹ አስተዲዯር ያሇው
መንግስት እንጂ የዛናብ እጥረት ወይም የበረድ
መዛነብ አሌያም የአንበጣ መንጋ ወዖተ አሇመሆኑን
አስረግጠው ገሌጸዋሌ። የችጋርና የፍጹም ዴህነት
ምክንያቶች ብሌሹ ስርአቶች መሆናችውን ፐ/ር
በጥናት ያረጋገጡት ከ1984 እኤአ በፊት ነበር፡፡የዘህ
ጥናታቸው ውጤት የሆነው መጽሃፍ በተሇያዩ
ዩኒቨርሲቲዎች ማሰተማሪያና ማጣቀሻ ሆኖ
ይጠቀሙበታሌ።
ይህንን ጥናት እነዱያዯርጉ ሇፐ/ር የገንዖብ ዴጋፍ
ሲሰጣችው የነበረው ሁሇተኛ ዱግሪያችውን የተማሩበት
ዩኒቨርሲቲ ጥናቱንና መዯምዯሚያውን ከገመገመ በኋሊ
የክብር (HONORARY) DOCTORATE OF HUMANE
LETTERS ሰጥቷቸዋሌ።
የሚገርመው ፕ/ር መጽሃፋቸው ከዯራሲውና
አሳታሚው እውቅና ውጭ በዴጋሚ በላልች ታትሞ
በሇንዯን ጥቁር ገበያ ሲሸጥ እንኳን ሇመሞገት ፈቃዯኛ
አሌነበሩም፡፡
ሇወገን ስሇመዴረስ - ከርሃብ ጋር ግብግብ
በ1951 ዒ.ም በትግራይ ሀይሇኛ ርሃብ ገብቶ ህዛብ
በችጋር በጅምሊ ያሌቅ ነበር ፡፡ ምንም እንኳን ረሃቡ
በንጉሰ ነገስቱ ባይታወቅም ሇትግራይ መኳንንትና
ሇላልችም ባሇስሌጣናት ዴብቅ አሌነበረም፡፡ በዘህ
ግዚ ፕ/ር ገና የ29 አመት ወጣት ነበሩ፡፡ ወጣቱ
መስፍን በትግራይ ርሃብ ገበቶ ሰዎች በችጋር እያሇቁ
መሆኑን ከአንዴ ባሇጸጋ ወይዖሮ ይሰማለ ፡፡፡ ነገሩን
እነዯሰሙም በራሳችው ወጭ አዱግራት ዴረስ ሄዯው
ችግሩን ከተመሇከቱ በኋሊ ህዛብ እንዱያውቅና እርዲታ
መሰብሰብ እንዱቻሌ ሇጋዚጣ ጹሁፍ አዖጋጅተው
ይሌካለ፤ ነገር ግን ጽሁፉን በጋዚጣ ማውጣት
አሌተቻሇም፡፡ በእንዯራሴዎች በኩሌ ሇፓርሊማ
ሇማቅረብ ሞከሩ፤ ይህም አሌተቻሇም፣
በሚያውቁዋቸው ባሇስሌጣናት በኩሌ ነገሩ መፍትሄ
እንዱገኝሇት ጣሩ፤ አሌተሳካም፡፡
በመጨረሻ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት
አብሯቸው የተማረውና የጃንሆይ ሌዩ ጸሃፊ ሆኖ
የሚያገሇግሌ ወዲጃቸውን በስፍራው ተገኝተው
ያነሱትን የርሃብተኞቹን ሰቆቃ የሚያሳይ ሁሇት
ፎቶግራፍና ዯብዲቤ ሇጃንሆይ እነዱሰጥሊቸው
ይጠይቁታሌ። ወዲጃቸውም መሌዔክቱን ሇጃንሆይ
ያዯርሳሌ፡፡ ጃንሆይ መሌዔክቱ እንዯዯረሳቸው
ሇተጎጂው ህዛብ እርዲታ ባስቸኳይ እንዱሰጥና ወጣቱ
መስፍንም የኮሚቴ አባሌ ሆኖ እርዲታ እነዱያከፋፍሌ
አዖ዗።
በ1964/65 ዒ.ም ችጋር ሇሁሇተኛ ግዚ በተሇይ
በወል ብ዗ ህዛብ መፍጀት ይጀምራሌ፡፡የሄኛውም
ችጋር እንዯ 1951 የትግራይ ችጋር ሁለ ከንጉሱና
ከህዛቡ ይዯበቃሌ፡፡ ፐ/ር በዴጋሚ የህዛብን ሰቆቃ
ሇማየት ብርታት አጡ። እናም ሁኔታውን
ሇባሌዯረቦቻቸው(ጌታቸው ኃይላ፤ አብረሃም ዯሞዛ
እና ላልችም)ካስረደ በኋሊ፤ በስፍራው ተገኝተው
ሰቆቃውን በፎቶግራፎችና በመቅረጸ ዴምጽ ቀርጸው
እንዱያመጡሊችው ያዯርጋለ ፡፡አሁን ፕ/ር እንዯ 1951
የትግራይ ችጋር በየባሇስሇጣናቱ ዯጃፍ ዯጅ
አሌጠኑም፡፡
በቀጥታ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ባሇው
ቢሯቸው ውስጥ አውዯ ርእይ (ኤግዘቢሽን)
አዖጋጅተው የርሃብተኞቹን ፎቶና የጣር ዴምጽ
ሇተማሪዎችና ሇዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አቀረቡት ፡፡
ተማሪዎች ላሉቱን አምጸው አዯሩ፡፡በዘህ መሌክ
ሇመጀመሪያ ግዚ የወል ረሃብ ሇኢትዮጵያ ህዛብና
ሇአሇም ተጋሇጠ፡፡
ከብ዗ በጥቂቱ ይህን ከጠቃቀስን አሁን ወዯ ቃሇ
ምሌሌሱ እንሇፍ።አሻራ፦ ሰሊም ጤና ይስጥሌን ፕሮፌሰር፤ በቅዴሚያ ግብዣችንን
ተቀብሇው ሇዘህ ቃሇ መጠይቅ በመቅረብዎ በአንባቢያንና
በመጽሄታችን ዛግጅት ክፍሌ ስም ከፍ ያሇ ምስጋና ሌናቀርብ
እንወዲሇን።
አስከትሇንም በቅርቡ 85ኛ ዒመት የሌዯት በዒሌዎን እንዲከበሩ
ከማህበራዊ ዴህረ ገጾች ተረዴተናሌና እንኳን አዯረስዎ እያሌን ረዥም
እዴሜና ጤና ይሰጥዎ ዖንዴ በጸልት የሚታገዛ መሌካም ምኞታችንን
እንገሌጻሇን።
ወዯ ዋናው ውይይታችን ከመግባታችን በፊት እስኪ እንዯ መነሻ
ስሇጤንነትዎ በመግሇጽ ቢጀምሩለን! እንዳት ነዎት?
ፕ/ር፦በጣም ዯህና ነኝ። የ85 ዒመቱ ጭነት እየከበዯ፤ እየከበዯ
የመሄዴ ስሜት አሇው። እኔም ዯግሞ ዛም ብዬ እቤት ቁጭ ማሇት
በመሆኑ ብ዗ም ስሇማሌነቃነቅ፤ ያ ነው እንጂ እግዘአብሄር ይመስገን
በጣም ዯህና ነኝ።ምንም የማማርርበት የጤና ችግር የሇብኝም።
ጓዯኞቼ ሁለ የለም እኮ! እንዱያውም ሇጉዴ የጎሇተኝ አይነት ስሜት
ነው የሚሰማኝ። እናም እግዘአብሄር ይመስገን በጣም ዯህና ነኝ።
አሻራ፦ሃገራችን በሶስት የተሇያዩ መንግስታት ውስጥ የነበራትንና
ያሊትን የኢኮኖሚ፤ የማህበራዊና የፖሇቲካ ገጽታ በንፅፅር ሇማየት
የሚያስችሌ ግ዗ፍ ሌምዴና ዔውቅት እንዲዲበሩ ይታወቃሌ። አሁን
ሊነሳ የፈሇኩት ጥያቄም በሶስት መንግስታት ውስጥ ያሇፉትን
ትውሌድች እንዳት ያነጻጽሯቸዋሌ? የትውሌዴ መከፋፈያ እርከንስ
በውሌ የሚታወቅ አሃዛ አሇው ወይ የሚሌ ነው?
ፕ/ር፦በመሰረቱ ትውሌዴ በየ20 ዒመት የሚከፈሌ ይመስሇኛሌ።
ሇምሳላ በአጼ ኃይሇ ሥሊሴ ዖመነ መንግስት አዙውንት የነበረው ክፍሌ
አንዴ ትውሌዴ ቢሆን ከዘያ የሚቀጥሇው የኔ ትውሌዴ ነው። ከኔ
ትውሌዴ ቀጥል ዯግሞ አመጸኛው ትውሌዴ ነው(ሳቅ)። ኢ.ህ.አ.ፓ ፤
መ.ኢ.ሶ.ን ፤ ወያኔ ፤ ሻቢያ፤ ዯርግ እነኚህ በሙለ አንዴ ትውሌዴ
ናቸው። ሲጣለ፤ ሲበጣበጡ፤ ሲገለ፤ ሲጋዯለ፤ ቆይተው ሇህዛቡ
ምንም የበጀ ነገር ሳይሰሩ ቀሩ። አሁንም ዴረስ ስሌጣን ሇመያዛ
የሚታገለትም ሆኑ ስሌጣኑን ጨብጠው አንሇቅም እያለ ያለት የዘሁ
ትውሌዴ አካልች ናቸው። የዘህ ትውሌዴ አካልች አሁን ከ55 እስከ
75 ባሇው የእዴሜ ክሌሌ ይገኛለ። ከዘህ እዴሜ በሊይ ያሇው
አብዙኛው ሞቷሌ ያሇውም በጣም አርጅቷሌ።
ከዘያ የሚቀጥሇው አሁን በ35 እና 55 እዴሜ ክሌሌ ውስጥ
የሚገኘው ትውሌዴ ነው። ይሄ ትውሌዴ በዯርግ ስርአት ትምህርት
ሇብ ሇብ ከሆነ በኋሊ ትምህርት ቤት በመግባቱ እንዯ ኃይሇስሊሴ ጊዚ
ተማሪ ጠሇቅ ያሇ ዔውቀት ያዲበረ አይዯሇም። በመሆኑም
የማህበራዊም ሆነ የፖሇቲካ አቋሙ የሊሊ ነው። በአብዙኛው የግሌ
ሔይወቱን ሇማሳካት አስፈሊጊውን መስዋእትነት በመክፈሌ የሚባዛን
እንጂ ሇሃገርና ሇወገን መብት በመታገሌና በመቆም ረገዴ ምንም
ፍሊጎታ ያሊሳየ ትውሌዴ ነው ከ35 እስከ 55 ያሇው ። የትውሌዴን
ጉዲይ እንዱህ አዴርጌ ነው የማየው።
አሻራ፦ከ35 በታች ያሇውስ ትውሌዴ?
ፕ/ር፦ከ35 በታች ያሇው ትውሌዴማ ገና ነው። በሌምዴም
በዔውቀትም ገና አሌዲበረም። ብ዗ም ሉታማ አይችሌም። በእውነቱ
ካየነው ዯግሞ ይህ ትውሌዴ መሪም ያሊገኘ ትውሌዴ ነው፡፡ ስሇዘህ
በዘህ ዯረጃ ይህን ወጣት ትውሌዴ እንዱህ ነው እንዱያነው ማሇት
ይከብዯኛሌ።
አሻራ፦ሃገራችን በአሁኑ ወቅት ሇምትገኝበት ውስብስብ
የፖሇቲካ አጣብቂኝ ዙሬ ከ55 እስከ 75 ዔዴሜ ክሌሌ የሚገኘውን
ትውሌዴ ተጠያቂ የሚያዯርጉ አለ። ምን ያህሌ እውነት ነው?
ፕ/ር፦ትክክሌ ነው። ሊሇፉት 40 ዒመታት በሃገራችን የታየውና
እየታየ ያሇው የፖሇቲካ ችግር ይህ ትውሌዴ የፈጠረው ችግር ነው።
አሁንም ዴረስ ይኽው ትውሌዴ ነው ስሌጣን ሇመያዛም ሆነ
ሊሇመሌቀቅ የሚሯሯጠው፡፡ ወያኔ፤ ሻቢያ፤ ዯርግ ፤ ኢህአፓና
መኢሶን ሁለም ማርክሲስት ላኒንስት ነን ብሇው አንዴ ርዔዮት ይዖው
ቢነሱም አብረው መስራት አሌቻለም። ምክንያቱም የሁለም ፍሊጎት
ስሌጣን ነበር።
ባሇፉት አርባ ዒመታት የሆኑት መጥፎ ነገሮች ሁለ በነዘህ
በአምስት ቡዴኖች የሆኑ ናቸው። በትምህርት ረገዴ በአንጻራዊነት
ስናያቸው ኢ.ህ.አ.ፓና መ.ኢ.ሶ.ን ከላልቹ የተማሩ ናቸው። በኋሊ
የመጣው ዯርግ፤ ወያኔና ሻቢያ ዯግሞ አሌተማሩም። ትምህርት
ጠሌተው አገር ሇመምራት የተነሱ ናቸው። ከአርባ አመት ወዱህ ነገሩ
ሁለ የኋሉዮሽ ነው የሄዯው። አሁን ዯግሞ ያው እንዯምታየው የወያኔ
አገዙዛ ዴንቁርና የነገሰበት ጊዚ ነው። ከ8ኛ ክፍሌ ፒ ኤች ዱ እና
ማስተርስ እየያ዗ ሲጋሇጡ እየተመሇከትን ነው። በዯርግ ጊዚ ትዛ
ይሇኛሌ አንዴ ባሇስሌጣን እንዱሁ በሃሰት የትምህርት ማስረጃ
ሲያጭበረብር ተዯርሶበት ተዋርድ በኋሊም ራሱን ከፎቅ ወርውሮ
ገዴሎሌ። ከነኚህ መሃሌ ግን እስካሁን ይህን ሇማዴረግ የዯፈረ
አሌሰማሁም።
አሻራ፦መክሸፍ እንዯ ኢትዮጵያ ታሪክ በሚሇው መጽሃፍዎ ሊይ
የታሪክን አጻጻፍ በሁሇት መሌክ አስቀምጠውታሌ። ታሪክን
ሇባሇታሪኩ መጻፍና ታሪክን ዔውቀት ሇሚሻ አንባቢ መጻፍ የተሇያዩ
ናቸው ይሊለ። ታሪክን ሇባሇታሪክ መጻፍ ከፍተኛ ሃሊፊነት የሚጠይቅ
ስራ ነውም ይሊለ።ይህን እንዯ መነሻ እንያዛና በኢትዮጵያ ታሪክ ሊይ
ችግር አሇን የሚለ ወገኖች የሚያነሱትን ነጥብ ስንመሇከት፦
በመጀመሪያ የኢትዮጵያን ታሪክ ወዯ መቶ አመት ይሸመቅቁታሌ።
የታሪክ አጻጻፉንም የገዢውን መዯብ ደካ እየተከተሇ የተጻፈ ታሪክ
እንጂ የህዛብ ታሪክ አይዯሇም ሲለ አዴማሱን ያጠቡታሌ ። እነኚህ
ወገኖች እንዯሚለት ታሪካችን ችግር አሇው ወይስ ታሪክን ሊሇመቀበሌ 
7
ሰኔ 2007 ዒ.ም አሻራ
ሲባሌ የሚነሳ ተጨባጭ ያሌሆነ ምክንያት ነው እያጠቀሱ ያለት?
ችግር ካሇውስ ችግሩ ምን ሊይ ነው?
ፕ/ር፦ መቶ አመት የሚለት ቀዯም ሲሌ እንዯገሇጽኩት
የዴንቁርና ችግር ነው፡፡ አንዴ ፈረንሳዊ ጸሃፊ እንዲሇው የኢትዮጵያ
ታሪክ በብራናና በመጽሃፍ የነበረው ሁለ ቢጠፋም በዴንጋይ ሊይ
ተጽፎ ይገኛሌ። ሇዘያውም በጣም ጠንካራ በሆነ ዴንጋይ ሊይ ተጽፎ
ያሇ ታሪክ ነው። በመሆኑም ማንም ሉያስተባብሇውም ሆነ ሉያጠፋው
አይችሌም። በምንም አይነት።
ሇባሇታሪኩ የሚጻፍ ታሪክ ስሇሚሇው፦ የአንዴ ታሪክ ባሇቤቱ
ማነው የሚሇው ጥያቄ እኛ ጋ ሲመጣ ችግሩ ሔዛብ የሃገሩ ባሇቤት
ሆኖ አሇማወቁ ነው። ይህንን መቀበሌ አሇብን። የአገሪቷ ባሇቤቶች
ንጉሳዊያን ቤተሰቦች፤ ዯጃዛማቾቹ፤ ዣንጥራሮቹ፤ ጀነራልቹ፤.... ነበሩ።
ታሪካቸው እነሱ በፈሇጉት መሰረት ይጻፋሌ። የኢትዮጵያን ታሪክ የነሱ
ታሪክ ያዯርጉታሌ። እዘህ ሊይ ነው ችግሩ። ሇምሳላ የየነገስታቱን ዚና
መዋዔልች ብናይ ምንም ተከታታይነት አታይባቸውም። የእያንዲንደ
ንጉስ ዚና መዋዔሌ ያሇፈውን ወቅሶ (ራሱን)አዱሱን አወዴሶ ከመጻፍ
ውጭ አዱሱን ከቀዲሚው አያይዜ አይጻፍም። ስሇዘህ ዔውነቱን
ሇመሇየት በጣም አስቸጋሪ ነው።
የሁለም የኢትዮጵያ ነገስታቶች ታሪክ በእንግሉዖኛ ፤
በፈረንሳይኛ፤ በጀርመንኛ፤ በፖርቹጊዛ፤ በስፓኒሽ፤ በሂብሩ
ተተርጉመዋሌ።
ያሌተተረጎሙት
በአማርኛ ብቻ ነው።
ሇምን? ቢባሌ አዱሱ
ንጉሥ ከሱ በፊት
የነበረውን ንጉሥ
ታሪክ አስተርጉሞ
የራሱን ዛናና ክብር
ሉያሳንስበት የሚችሌ
ባሇታሪክ ማስተዋወቅ አይሻም፡፡ ወይም እውነቱን ማሳወቅ
አይፈሌግም።
ሇዘህ ሇምሇው ነገር አንዴ ጥሩ ምሳላ አሇ፤ በአጼ ኃይሇ ሥሊሴ
ጊዚ ፕ/ር ስርገው ሃብሇ ስሊሴ የአጼ ምኒሉክን 50ኛ ሙት ዒመት
ምክንያት አዴርጎ አንዴ አነስ ያሇች መጽሃፍ ጽፎ ነበር። በዘህ መጽሃፍ
አጼ ምንሉክን በጣም አሞግሶ፤ ሇሃብት ምንም ግዴ የላሊቸው ፣
‹ኢትዮጵያ ሁለ ሃብቴ ነው› የሚለ ሰው ነበሩ ብል ነው የጻፈው።
በኋሊ ኃይሇ ስሊሴ አስጠሩትና “አጼ ምኒሉክን የት
ታውቃቸዋሇህ?” ብሇው ጠየቁት። እሱም “አይ እኔ የታሪክ ተመራማሪ
ነኝ፡ ካነበብኩትና ተጽፎ ካሇው ተነስቼ እንጂ እሳቸውንማ የት አግኝቼ
አውቃቸዋሇሁ።” ብል ሲሊቸው፤ “ታዱያ የማታውቀውን ታሪክ ነው
የምትጽፈው?” ብሇው መጽሃፉን እንዲይሸጥ አስዯረጉ። ይህ እንግዱህ
አጼ ምኒሉክ ሇሃብት ግዴ የሊቸውም መባለ እኔን ያሳንሰኛሌ ከሚሌ
ስጋት በመነጨ ያዯረጉት ነው።
ላሊ ምሣላ ሌስጥህ፦ ይሄ በኔም መጽሃፍ ውስጥ የተገሇጸ ታሪክ
ነው፡፡ በአምስት አመቱ ጦርነት ከጣሉያን ጋር በደር በገዯለ ሲዋጉ
የነበሩ አርበኞች በአጼ ኃይሇሥሊሴ ተገፍተዋሌ። አጼ ኃይሇሥሊሴ
ከስዯት ተመሌሰው መንበረ ስሌጣናቸውን ሲይ዗፤ እንቢኝ ሇሃገሬ
ብሇው በደር በገዯለ ይዋጉ የነበሩት አርበኞች ሇስሌጣናቸው ስጋት
ሆኑባቸው። ስሇዘህ ምን አዯረጉ? ባንዲውንና እንዯሳቸው
የተሰዯዯውን ያ዗፤ አርበኛውን ዯቆሱት። ይሄ ድክመንትዴ የሆነ ነገር
ነው የምነግርህ።
መሳፍንትና ሹማምቶቻቸውን ብትመሇከት ከራስ አበበ አረጋይና
ከዯጃዛማች በሊይ ዖሇቀ ላሊ አብዙኞቹ ባንዲና ስዯተኛ የነበሩ ናቸው
። ከራስ ስዩም የትግራዩ ጀምረህ፤ ራስ ኃይለ የጎጃሙ፤ ራስ
ጌታቸው ... ባንዲ ነበሩ።ዯጃዛማች በሊይ ዖሇቀም በኋሊ ተገዯሇ። ሊገሩ
የሞተን እንዯገና የሚገዴሌ እንዯኛ ያሇ ህዛብ ያሇ አይመስሇኝም።
እንዱህ እያዯረግን ነው ታሪካችንን እያኮሊሸን የሄዴነው። መክሸፍ
የምሇው እኔ ይሄንን ነው። አከሸፍነው።
ሇመጣው ሁለ መስገዴ ነው ታሪካችን። ጣሉያን መጣ መስገዴ፤
ሇኃይሇሥሊሴ መስገዴ፤ ሇዯርግ መስገዴ፤ አሁንም ወያኔ መጣ
መስገዴ። ሇክብራችን የምንቆም፤ እንዯሰው ጥቅማችንን እና
መብታችንን የምናስከብር ሔዛቦች አይዯሇንም። ታሪካችንን የምንፈሌግ
ሇታሪካችን የምንዋጋ አይዯሇንም። የዴሮ አባቶቻችን እንዯዘህ
አሌነበሩም። በተሇይ ከጣሉያን በኋሊ የመጣው ትውሌዴ ወዯ
መሸጦነት የተጠጋ ትውሌዴ ሆነ።
አሻራ፦ወዯ እርስዎ ሌመሇስና፤ የህይወት መመሪያ ፍሌስፍና
አሇዎት? ካሇዎትስ ምንዴነው?
ፕ/ር፦ የሚገርምህ ሔንዴ ሃገር እያሇሁ የምማረው ፍሌስፍና
ነበር። ሔንዴ በዙ ጊዚ ብ዗ም የሚመች ሃገር አሌነበረም። እናም
ጊዚዬን የማሳሌፈው
ቁጭ ብዬ በማንበብ
ነበር። መጽሃፍ
ዯግሞ ባጣም እርካሽ
ስሇነበር እየገዙሁ
ማንበብ ነበር ስራዬ።
በሳምንት ቢያንስ
ሁሇት መጽሃፍ
አነባሇሁ።
ከኮሚኒዛም ጋር
የተዋውቅኩት ያኔ ነው። እማርበት በነበረው ዩኒቨርሲቲ ውስጥም
የኮሚኒስት ፓርቲ ነበር። በምማረው ፍሌስፍና ውስጥም
ስሇኮሚኒዛም እማር ነበርና ይሄ ይሄ ተዯማምሮ ይመስሇኛሌ፤ ሇዴሃ
ማሰብ፤ ሇተበዯሇ መቆም፤ ወዯሚሌ ሃሳብ መራኝ። እኔም በጊዚው ዴሃ
ከሚባሌ ቤተሰብ የመጣሁ ስሇነበርኩ ወዯዘህ ማሇትም ‹ሇተበዯሇ
መቆም› ወዯሚሇው የህይወት መመሪያ ሇመምጣት ቀልኝ ነበር።
ሁላም ሇዴሃውና ሇሚበዯሇው የህብረተሰብ ክፍሌ አስባሇሁ።
ሇምን ይሄ ይዯረጋሌ? የሚሌ ጥያቄ ዖወትር በአይምሮዬ ይመሊሇስ
ነበር። በዘህ ሊይ ዯግሞ በጣም ሃይማኖተኛ ነበርኩ። ክርስቶስ ሇዴሃ
ማስብ አስፈሊጊ ስሇመሆኑ የሚሇውን ሁለ አያይዤ ፤ ሇዴሃው፤
ሇተበዯሇው፤ ሇተጨቆነው ሇመቆም ሇራሴ ቃሌ ገባሁ። ያኔ ገና 21
ዒመት ቢሆነኝ ነው። ከዘያ በኋሊ አሜሪካንም ሄጄ ስመሇስ ይህ
የህይወት መመሪያ ውስጤ ነበርና በመንግስት መስሪያ ቤት ገብቼ
የአገዙ዗ አሻንጉሉት መሆን አሌፈሇኩም። የመንግስት ባሇስሌጣን
መሆን ዴሃውን ሇመርዲት ሇነበረኝ ፍሊጎት ምንም እንዯማይጠቅም
ስሇተረዲሁ አሌፈሌግም አሌኩ። በዘህ አቋሜ ከጓዯኞቼ ብ዗ ሙግት
ገጥሞኝ ነበር።
በኋሊም አስተማሪነት መረጥኩና ማስተማር ጀመርኩ። ይህንኑ
የህይወት መመሪያንና አስተሳሰቤን ሇተማሪዎቼ የማስተሊሇፍ እዴለን
አገኘሁ። በዘህም በጣም በጣም ዯስተኛ ነኝ። ጥሩ ውጤትም
አግኝቼበታሇሁ ብዬ አስባሇሁ። ወዯ ገጽ 18 ዜሯሌ 
8
ስሇ ፕ/ር መስፍን ወሌዯማርያም መሌካም ሥራዎች የማውቀውን
ያህሌ እንዴመሰክር እዴለን ስሇሰጣችሁኝና እኝህን ታሊቅ ኢትዮጵያዊ
ምሁር ሇሚወዶት አገራቸውና ሇሚያከብሩት ሔዛብ ያበረከቱትን
አስተዋጽዕ በህይወት እያለ ሇመዖከር በማሰባችሁ ምስጋናዬ እጅግ
ከፍ ያሇ ነው። ፕ/ር መስፍን ከሌጅነት እስከ አሁን ዯከመኝ፣ ሰሇቸኝ
ሳይለና ተስፋም ሳይቆርጡ ኢትዮጵያና ሔዛቧን ሇዖመናት
ከተጫኗቸው መከራዎች ሇመታዯግ እውቀታቸውን፣ ገንዖባቸውን፣
ጉሌበታቸውንና ጊዚያቸውን ያሇ አንዲች ስስት ሲገብሩ የኖሩ ሰው
ናቸው። ዙሬም በእስተርጅና እዴሜን ተከትል ከመጣ የጤና መታወክ
ጋር እየታገለ ሇአገርና ሇወገን ይበጃሌ ያለትን ከማዴረግ
አሌተቆጠቡም።
 እኔ ፕ/ር መስፍንን የማውቃቸው ቀዯም ሲሌ በተሇያዩ ህዛባዊ
መዴረኮች ሊይ እየተጋበ዗ አገራዊ በሆኑ ጉዲዮች ዗ሪያ ትምህርት
ሲሰጡና በተሇያዩ ጋዚጦችና መጽሓቶችም በሚታተሙ ጽሐፎቻቸው
ነበር። ከዘያም የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባዓ (ኢሰመጉ) ተባባሪ
አባሌ በሆንኩኝ ጊዚ እኝህን ታሊቅ ሰው በቅርበት ሇማወቅ ቻሌኩ።
ኢሰመጉ ሇአባሊቱ በሚያዖጋጃቸው የውይይት መዴረኮች፣ የስነ-ዚጋ
ትምህርቶችና አመታዊ ጉባኤዎች ሊይ ፕ/ር መስፍን በሰብአዊ
መብቶች፣ በሔግ ሌዔሌና እና በዳሞክራሲያዊ ሥርዒት ግንባታ ዗ሪያ
ይሰጡት የነበረው ትምህርትና ያዯርጓቸው የነበሩት ንግግሮች
የኢሰመጉ አባሊት በሆንነው ወጣቶች አዔምሮ ውስጥ ታትመው ዙሬ
ያሇንን ስብዔና እንዴንሊበስ አዴርጎናሌ። እኔና የተወሰንን ወጣቶች
ከኢሰመጉ ጋር የነበረን ቆይታ ከተባባሪ አባሌነት አሌፎ ወዯ
ሠራተኝነት በማዯጉም ፕ/ር መስፍንን እጅግ እንዴንቀርባቸውና
ከአዯባባይ እውቂያም አሌፎ በሥራና በትግሌ መሪነት
እንዴናውቃቸው እዴሌ ፈጥሮሌናሌ። ኢሰመጉ ውስጥ ሇሰባት
አመታት ያህሌ በሰብአዊ መብቶች ጥሰት መርማሪነት ባገሇገሌኩበት
ጊዚ ውስጥ የዴርጅቱን አሊማ ሇማሳካት የሚያስችሇውን የመርማሪነት
ክህልትና የሙያ ጽናትን፤ እንዱሁም ስሇ ሰብአዊ መብቶች ጥሌቅ የሆነ
ግንዙቤንና እውቀትን ያገኘነው ከፕ/ር መስፍን ነው።
 ፕ/ር መስፍን እሩህሩህ፣ አዙኝና ፈሪሃ እግዘያብሄር ያዯረባቸው ሰው
በመሆናቸው የተገፉና በዯሌ የዯረሰባቸውን ሰዎች ህመምና ስቃይ
ቶል ብል የመረዲት ችልታ ብቻ ሳይሆን ከጎናቸውም በጽናት
በመቆም ግንባር ቀዯም ናቸው። እንዯ በርካታዎቹ የአገራችን ምሁራን
የወገኖቻቸውን ስቃይ ከንፈር በመምጠጥ ወይም ሌሂቃዊ ትንታኔ
በመስጠት አያሌፉም። የዖር፣ የኃይማኖት፣ የፖሇቲካ ምሌከታ ወይም
ላልች መስፈርቶች ሳይወስኗቸው ሇሰው ሌጆች ሁለ፤ በተሇይም
ሇዴሆች፣ የመብት ጥሰትና የግፍ ተግባር ሰሇባ ሇሆኑ፣ መዴሌኦና
መገሇሌ ሇዯረሰባቸው ሁለ በዴፍረትና በሙለ ሌብ አዯባባይ ቆመው
ዴምጻቸውን የሚያሰሙ የሔዛብና የአገር ኩራት ናቸው።
 በአብሮ ቆይታችን ውስጥ ከፕ/ር መስፍን የተማርናቸው እጅግ
በርካታ ነገሮች ቢኖሩም ጥቂቶቹን ሇማውሳት እወዲሇሁ። አንደ ሇሰው
ሌጆች ሁለ ያሊቸው እኩሌ አክብሮትና ሚዙን ሇፍትህና ሇሰብአዊ
መብቶች መከበር ያሊቸውን ተቆርቋሪነትና ጽናት በምንም
አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እንኳን እንዲይዙነፍ ያዯረገው መሆኑን
ነው። ሇዘህም የኢትዮ-ኤርትራን ጦርነት ተከትል
በኤርትራዊያን ከኢትዮጵያ በግዲጅ መባረር ሊይ የነበራቸው
ጠንካራ አቋም እንደ ጥሩ ማሳያ ነው። በርካታ የሔግ
ባሇሙያዎች፣ ፖሇቲከኞችና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች
ሳይቀሩ በዘህ ሁኔታ ሊይ ሚዙን የሳተ አቋም ሲይ዗ ፕ/ር
መስፍን ግን መንግስት የፈጸመውን የመብት ጥሰት
ኢሰመጉም እንዱያወግዖው ከማዴረጋቸውም ባሻገር በግሊቸውም
አዯባባይ ሊይ ወጥተው ዴርጊቱን አውግዖዋሌ። በዘህም ከተሇያዩ
አካሊት ጠንካራ ነቀፌታዎች ተሰንዛረውባቸዋሌ። በኢሰመጉ የአባሊትና
የሰራተኞች ስብሰባዎችም ሊይ ጉዲዩ በተዯጋጋሚ ተነስቶ አንዲንዴ
ሰዎች የኤርትራዊያኑን በዘያ መንገዴ መባረር እንዯትክክሇኛ እርምጃ
ሲቆጥሩት ተስተውሎሌ። ይሁንና ፕ/ር መስፍን አንዴ የሰብአዊ መብት
ተሟጋች እንዱህ ባለ ጉዲዮች ሊይ ሉሊበስ ስሇሚገባው ስብዔና፣ ነገሩን
የሚመዛንበትን ፍትሃዊ የሆነ ሚዙንና ከሰብአዊ መብቶች ዴንጋጌዎችና
መርሆዎች አንጻር ያሇውን እንዴምታ በጥሌቀት በማስረዲት ብ዗ዎች
የተንሻፈፈ አመሇካከታቸውን እንዱያርቁ አዴርገዋሌ።
 ላሊው ትውስታ በአዱስ አበባ የምሽት ጭፈራ ቤቶች ውስጥ ሰዎች
እርቃናቸውን ሲጨፍሩ ተገኙ በሚሌ በርካታ ሰዎች ሇእስር
ከመዲረጋቸው ጋር የተያያዖ ነው። ይህን ዚና ተከትል ከተሇያዩ
የአገሪቱ ክፍልች መንግስት የወሰዯውን እርምጃ የሚዯግፉ ዴምጾች
ይሰሙ ነበር። በኢሰመጉ የምርመራ ክፍሌም ሆነ በጽ/ቤቱ ውስጥ
በወቅቱ የነበሩ ኃሊፊዎች ከጠቅሊሊው ማኅበረሰብ ጋር ተመሳሳይ የሆነ
ምሌከታ ስሇነበረንና ዴርጊቱንም እንዯ ነውር የመቁጠር አዛማሚያ
ስሇነበር ጉዲዩን ከሰብአዊ መብት አንጻር ሇማየት አቅሙ አሌነበረንም።
በመሆኑም ሁኔታውን ሳንከታተሇውና በግሇሰቦቹ መታሰርም ዗ሪያ
ምርመራ ሳናካሂዴ ቆየን። ይህን የታዖቡት ፕ/ር መስፍን የኢሰመጉ ጽ/
ቤት ዴረስ በመምጣት ከሰበሰቡን በኋሊ ይህን ጉዲዩ ሇምን ችሊ
እንዲሌነው ጠየቁን። እኛም የተሰማንን ገሇጽን። ፕ/ር መስፍንም
በባህሌ፣ በኃይማኖትና በላልች አገራዊ ወጎች የተተበተበውን
አስተሳሰባችንን ቆም ብሇን እንዴንፈትሽ በሚያዯርግ መሌኩ ጉዲዩን
ከአገሪቱና ከአሇም አቀፍ ሔግ አንጻር ያሇውን እንዴምታ በማሳየት
እነዘህ ሰዎች እራቁታቸውን የጨፈሩት ባዯባባይ እስካሌሆነ ዴረስና
ታዲሚያቸውም ያለበትን ቦታ ፈሌጎና ከፍ ያሇ ገንዖብም ከፍል
እስከታዯመ ዴረስ የቀሪው ሔዛብ መብትም ሆነ ጥቅም የተነካ
መሆኑን የሚያሳይ ምንም ነገር የሇም። ስሇዘህ ባህሊችንን አጉዴፈዋሌ፣
ወዖተ… የሚለ ምክንያቶች ዯርዴሮ ግሇሰቦቹን እና ታዲሚዎቻቸውን
ከየጭፈራ ቤቱ ሄድ በማሰር መንግሥት የሰብአዊ መብታቸውን
ያሇአግባቡ የጣሰ መሆኑንና ቀሪውም ሔዛብ፤ እኛም “የሰብአዊ መብት
ተሟጋች” ነን የምንሇው ሰዎች ሳንቀር እርምጃውን መዯገፋችን አግባብ
እንዲሌሆን አስተምረውናሌ። ሃሳባቸውንም በግሌ ጋዚጦች በኩሌ
በአዯባባይ አሳይተዋሌ። ስንቶቻችን ከዘህ ክስተት ትምህርት
እንዯወሰዴን አፍ ሞሌቶ መናገር ይከብዲሌ። ምክንያቱም ዙሬም
በነጻነት እንዲናስብ፣ ነገሮችን በጥሌቀት መርምረን ሚዙን ያሇው
አስተሳሰብ እንዲንይዛ ተብትበው የያ዗ን ባህሊዊ፣ ኃይማኖታዊና
ላልች ስንክሳሮች እንዲለ ናቸውና።
 ፕ/ር መስፍን ስሇ ሃብትና ንብረትም፣ እንዱሁም በማህበራዊ ፍትህ
዗ሪያ ያሊቸው አቋምና ሲያስተምሩን የኖሩትም ከዘሁ ጥሌቅ ከሆነው
የሰውን ሌጅ ስብእና እና የሞራሌ ሌዔሌና ከሚመዛኑበት ሚዙን ጋር
የተቆራኘ ነው። በዴህነትና በባሇሃብትነት መካከሌ ያሇውን ቁርኝት
 ወዯ ገጽ 23 ዜሯሌ 
16
ሰኔ 2007 ዒ.ም አሻራ
የመን ጉዲይ ዙሬ የዯረሰባት ምስቅሌቅሌ
ሁኔታ ሊይ ሳይዯርስ እውቁ የድቼቬሇው
ጋዚጠኛ ነጋሽ መሒመዴ ባንዴ አጭር
ቃሇ መጠይቅ ውስጥ "ይህ ውጥንቅጥ ቀይ
ባሔርን ይሸጋገር ይሆን ወይ?" ብል እንዯ
ቀሌዴ ማሳረጊያው ሊይ ጥያቄ ወረወረሌኝ።
እኔም በቀሌዴ ነበር "የት ይቀራሌ!" ያሌኩት
በዘያን ጊዚ። ስሇ ጥያቄው በጥሞናና
በጥሌቀት ሳሊስብበት ነበር የመሇስኩሇት።
በዯመ-ነፍስ ማሇቱ ሳይቀሌ አይቀርም። በኋሊ
ሊይ ግን በጥሞና አሰብኩበት።በተሇይ የየመን
ጉዲይ አሁን ወዯ ዯረሰበት የእርስ-በርስ
ጦርነት መሰሌ ሁኔታ ከዯረሰ በኋሊ
የአካባቢያችን ትርምስምሶች ቀይ ባሔርን
ተሻግረው እኛን ሉያተረማምሱን ይችሊለን?
የሚሇውን ጥያቄ በምር አሰብኩበት፤
አሳሰበኝም። ትርምሱ፣ ምስቅሌቅለና ቁሩቁሱ
ጠባቡን የባብ-አሌ-መንዯብ መሸጋገሩ ብቻ
አሌነበረም አሳሳቢው። ዙሬ ሁለም የየመን
ውጥንቅጥ ሁኔታ አካባቢውን
ከማተረማመስ አሌፎ
"ሇዒሇማችን ሰሊምና ዯህንነት
አናጊ የስጋት ምንጭ" ይሆናሌ
እያለ ናቸው። ሌብ በለ ይቺ
ባንዴ ጉዲይ የተ.መ. ዴ. የፀጥታ
ምክር ቤት ጣሌቃ እንዱገባ
ሲፈሇግ የምትመዖዛ ሒረግ ነች።
አስፈሊጊ ሆኖ ከተገኘም በፀጥታ
ምክር ቤቱ ሒሊፊነት መዖዖኛው
ሰባተኛው አንቀጽ ተጠቅሶ ሰሊም አስከባሪ
ኃይሌ እንዱሰማራ ምክንያት (ካሌተገኘም)
ሰበብ ሲፈሇግ ነው። ሰበብም መገኘቱ
አይቀርም! የዙሬ 15 ዒመት ገዯማ በ1998
አሜሪካና ሸሪኮቿ ዮጎስሊቪያን ሇ78 ቀን
በቦምብ የዯበዯቡት "ሰብአዊ ጣሌቃ ገብነት"
በሚሌ ሰበብ ነበር። ዴብዯባውም "ሰብአዊ
ዴብዯባ" መሆኑ ነው።
 የሳዐዱ አየር ዴብዴባ የተጀመረው
በዒብደ ራቦ ማንሱር ሃዱ የሚመራው ሔጋዊ
የየመን መንግሥት ባቀረበሊቸው ጥያቄ
መሠረት ነው ተብሎሌ። ባሁኑ የሣዐዱና
ተቀጸሊዎቿ ዯብዯባ ከገሌፍ 4 ሃገራት
በተጨማሪ 6 ሃገርት እየተሳተፉበት ነው
ተባሇ። ግብፅም፣ ሱዲንም ጆርዲንም አለበት።
አሇንበት ብሇዋሌና። ፓኪስታንና አፍጋን
ስታንም አሇንበት ብሇዋሌ። ከቅርቦቹ ዕማን
ሡሌጣኔት ብቻ ናት ‘እኔን እሇፉኝ’ ያሇችው።
ከሁለም የሚገርመው ግን አፍጋኒስታን
ሳትቀር ከሣዐዱ ዒረቢያ ጎን መቆሟን
አሳታውቃሇች መባለ ነው። በዘህ ዚና
እየተገረምኩ የሱዲኑ መሪ አሌበሺር ሃገራቸው
ከሣዐደ ጎን ስሇመሰሇፏ አስፈሊጊነት
ያቀረቡት ምክንያት ከማስገርም አሌፎ ፈገግ
አሰኝቶኛሌ። " በሣዐዱ ዒረቢያ ያለት ሁሇት
ቅደሳን የሙስሉም ሙክራቦች ሊይ
የሚቃጣውን ወረራ ሇመከሊከሌ ነው" ያለትን
አስቂኝ ምክንያት ማሇቴ ነው። ሁሇቱ የሒበሻ
መንግሥታት ፈራ ተባ እያለ ዛምታን
ከመረጡ በኋሊ ኤርትራ ሇንጉሡ መሌእከት
ሌካሇች ተባሇ። ኢትዮጵያ ዯግሞ "ሔጋዊውን
መንግሥት እቦታው ማስመሇሱን "
እንዯምትዯግፍ ብቻ ሳይሆን በአጠቃሊይ
ሚኒስትሯ እንዯበት"የመን የኢትዮጵያ የቅርብ
ወዲጅ" በመሆኗ ሃገሪቷ የተረጋጋች
እንዴትሆን፣ ይህም ሇአካባቢ ሰሊምና ሌማት
በተሇይም "የቀይ ባሔርን ዗ሪያ ሰሊም
በማዴረጉ" ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዲሇው
አስታውቃሇች። ሟቹ ጠቅሊይ ሚንስትር
"ምንን ነበረ፣ ማንን ምን ያገባዋሌ" ያለት?
የቀይ ባሔር ሰሊም ኢትዮጵያን እንዯሚያገባት
አሁን ከተከሰተሊቸው "ማሌ ጎዲኒ" ነው
ሇእኛ። እንኳን ሇዘህ በቁ! አዱሱ
የዯብዲቢዎች ስብስብ ከዘህ በፊት በጆርጅ
ቡሽ ዖመን ሳዲም ሁሴንን ሇመዯብዯብ
ከተሰባሰቡት በጎ ፈቃጅ ወድ-ዖማቾች (The
Coalition of the Willing) ጋር እየተመሳሰሇ
ነው የመጣው ። በአየር ዴብዯባ ብቻ እሌባት
ያስመዖገበ የጦር ውል እምብዙም
ባሇመታወቁ ሐቲ አማፅያኑን ወዯ ተነሱበት
ሣዔዲ አውራጃ መስመሇስ መቻለ ግን
ከወዱሁ ብ዗ዎችን አጠራጥሯሌ። ወዯ
ውይይት ክብ ጠረጴዙ እንዱመሇሱና
ከቀሪዎቹ የሃገሪቷ ባሇዴርሻ ወገኖች ጋር
እንዱነጋገሩ ማስገዯዴ ግን ይቻሌ ይሆናሌ።
ጦርነቱን ወዯ ራሷ ወዯ ሣዐዱ ዒረቢያ
ማዙመታቸው ሳይቀሊቸው አይቀርም የሚለ
የአካባቢ ታዙቢዎችም አለ። ሐቲዎቹ
በተገሊቢጦሹ የቆየ ሑሳብ ሇማወራረዴ
ሣዐዱ ዒረቢያ ከየመን በጉሌበት
የጠረነፈችውን መሬት ገና እንስመሌሳሇን
እያለ እየዙቱ ናቸውና።
 ሇሁለም የመንግሥታት ወይም ሃገራት
ከውስጥ የመዛሇፍሇፍ ሂዯት
"Balkanization" የሚሌ ስም የተሰጠው
ከአንዯኛ የዒሇም ጦርነት በኋሊ በባሌካን
ሃገራት የተከሰተውን የሃገራት ወዯ ታናናሽ
ክፍሌፋዮች የመሸንሸን ክስተት ተከትል
ነበር። በዘያን ጊዚ ባሌካኒዚሽን የተሰኘው
የባሌካኑ ሃገራት መዛሇፍሇፍ ወይም
"መበሌከን" ነው። እንዯ ባሌካን ሃገራት
ተዛሇፍሌፎ የመፈረካከስ ሂዯትን
ሇማመሌከት። ስያሜው ሇመቶዎቹ ዒመታት
በዐስማን ቱርኮች ይገ዗ የነበሩት የባሌካን
ባሔረ-ሥሊጤ ሃገሮች ወዯ ታናናሽ
መንግሥታት የመከፋፈሊቸውን ሂዯት ገሊጭ
ነው። ቃለ የተወሰነ አለታዊ ቃና ወይም
ቅሊፄ አያጣውም። ከእዘያ ሌምዴ በመነሳት
ባንደ ሃገር የሚከሰተው አፍረክራኪ ቀውስ
በዘያው ሃገር ስም ይወጣሇት ገባ። ሇምሳላ
የሶማላ አፈረካከስ ክስተት "ሶማሉዚዬሸን"
የሚሌ አገር ጠቀስ ስም ወጣሇት። ከዘያም
በፊት በዒረቡ ዒሇም "ሉባናኒዘዬሸን" የሚባሌ
የመፍረክረክ ዯዌ ከ1975 እስከ 2008 ዒ.ም.
ዴረሰ ሃገሪቷን ሊመሰቃቀሇው የእርስ-በርስ
ጦርነት የተሰጠ ስም ነው ። ከዘያም በኋሊ
በየተራ የተዖመተበት ቁርቁስና
መፍረክረክ ሁለ በተፈርክራኪዋ
ሃገር ስም ዲቦ ይቆረስሇት ገባ ።
ዙሬ ባሇተራ ሇሆነው የየመኑ
የእርስ በርስ ምስቅሌቅሌ ገና ምን
ስም እንዯሚወጣሇት
አሊውቅም። በላሊ አባባሌ የየመኑ
ውጥንቅጥ ምን ስም ይሰጠው
ነው። ምክንያቱ እያንዲንደ
መፍረክረክና መመሰቃቀሌ
መቼም የራሱ የሆኑ ገሊጭ ባሔርያት አለትና።
" የመኒዚሽንም " እንዯ ማንኛውም የአእምሮ
ውጤት (Intellectual Property) ሇስም-
አውጪ የኮፒራይት መብቱ በሔግ የተጠበቀ
ይሆናሌ።
 የዒረቡ ፀዯይ እንቅስቃሴ በርካታ ዒረብ
ሃገራትን ባዲረሰበት ወቅት በርካታ
ኢትዮጵያውያን ሁኔታዎችን በጉጉትና
በቅርበት ይከታተለ ገቡ። ሔዛባዊ መነሳስቱ
የቆዩ የአካባቢ አምባገነኖችን ተራ በተራ
እየጎበኘ፤ በቱኒስ፣ በሉቢያና በግብፅ
መሪዎችን ያሸቀነጠረበትን ሂዯት ከቅርበት
ብቻ ሳይሆን እንዯ አብነትም ይመሇከቱት
ጀመር። አሌፎ ተርፎ እንዯ ዴሮ
ከምዔራባውያኑ ወይም ፈረንጆቹ የዚና
ማዔከሊት ዋቢነትና ማጣቀሻነት ሳይሆን
ቀጥታ ቅርበት ካሊቸው ከባሇቤቶቹ ምንጮች፣
ከእነ አሌ-ጀዘራና አሌ-ዒራቢያ ዒይነቱ የዚና
ምንጮች መጎንጨት መሇማመዴ እያዖወተሩ
ነበር። በ2011ዒ.ም. ሔዛባዊ መነሳሳትና
እንቢተኛነት የመንን ከዲር እስከዲር አዲርሶ
(የገሇፍ ሃገራት ተነሳሽነት በጎዯሇው
የመፍትሓ ሒሳብ) የ32 ዒመቱን ወታዯራዊ
ፈሊጭ-ቆራጭ መሪ ከሥሌጣን አስወገዯ። ሌክ
17
ሰኔ 2007 ዒ.ም አሻራ
በግብፅ፣ በሶሪያና ሉቢያ በቅሌበሳ ኃይልች
እንዯተዯረገው ሁለ ይህ ሔዛባዊ መነሳሳትን
የመቀሌበሱ ሂዯት በየመንም ተጀመረ።
በተሇያዩ በሥሌጣን የሚራኮቱ ሚሉሺያ
ኃይልች አማኻኝነት። በዒረቡ ዒሇም
የተቀጣጠሇው የመብትና የዱሞክራሲ ጥያቄ
አገራቱን ተራ በተራ እንዲዲረሰው ሁለ
ቅሌበሳውም በዘያኑ መጠን ተራ በተራ
ያዲርስ ገባ ማሇቱ ይቀሊሌ። ሉቢያ፣ ሶሪያ
አሁን ዯግሞ የመን እየወዯሙ ናቸው።
በየመን የምንመሇከተው ይኽ በሃይማኖታዊ
ማሉሺያና ላልች ኃይልች መካካሌ
የሚካሄዯው የመተራመስ ሂዯት የራሱ
መገሇጫዎች ቢኖሩትም ቅሌበሳው ይዖቱ ያው
ነው።
 ዙሬም ቢሆን አብዙኛው ኢትዮጵያዊ
የመካከሇኛው ምሥራቅን ምስቅሌቅሌ ከቀይ
ባሔር ባሻገር ከመከታተሌ አሌፎ
‹ምስቅሌቅለና ትርምሱ እኛን ይመሇከተን
ይሆን?› ‹ምስቅሌቅለ ቀይ ባሔርን ተሸጋግሮ
እኛኑ ያተረማምሰን ይሆን?› እያሇ ማሳቡ
የግዴ ነው። የኤርትራ 60 ኪልሚትር ጠረፍ
ኢትዮጵያን ከአዯጋ ተጋሊጭነት ሉከሊከሊት
ብቃት ሉኖረው አይችሌምና።
ወዯዴንም፣ጠሊንም ሃገራችን በቀጠናው
ተካታች ሃገር ናት።ከዘህ እውነታ ጋር
መሇማመዴ ይኖርብናሌ።ከዘህ በተጨማሪ
በመቶ ሺዎች የሚገመቱ የኢትዮጵያና
የኤርትራ ዚጎች እርስ-በርስ ጦርነት እያሊጋት
ባሇችው የመን ፍዲቸውን እያዩ ናቸው።
መሸሸጊያ እየጠፋ ከሸሹበት፣ መሸሸጊያ ፍሇጋ
ዲግም ሽሽት እንበሇው!
 በዒረቡ ዒሇም በጥቅሌ፣ በዘሁ በቀጠናችን
በተሇይ፣ የቆዩ ቃሌ ኪዲኖቹ እየፈራረሱና
በአዲዱስ ትስስሮች እየተተኩ ናቸው ብሇናሌ።
የእሳቱ ወሊፈን እየተስፈነጠረ የቅርቡንም
የሩቁንም ሉያዲርስ ነው። ከየመን ጋር የቆየ
ትስስር አሇን። የቅርብም የሩቅም። እስቲ
በቅርቦቹ ጥምረቶች እንጀመር! የሳንዒ
የትብብር መዴረክ ተብል በ 2002 ዒ.ም.
መጨረሻ ‹አካባቢያው ዯህንነትና ንግዴ
የማሳዯግ› ዒሊማ አንግቦ የተቋቋመው፤
የመንን፣ ኢትዮጵያንና ሱዲንን ያጣመረው
(በኋሊ ሊይ ጃቡቲና ሶማሉያ የተቀሊቀለት)
ጥምረት የመጨረሻው ነው። ምንም እንኳን
ኤርትራ ትብብሩ እሷን የማናጋት ዒሊማ
እንዲሇው ብታምንም ዴርጅቱ እምብዙም
የተቋቋመበትን ዋና ዒሊማዎች ግብ ማስመታቱ
አጠራጣሪ ነው። ከዘያ በፊት ከሙዒመር አሌ
-ጋዲፊ ጎን ሆኖ የጃዔፋር አሌ-ኑሜሪን ሱዲን
ሇመክበብ - የዯርግ መንግሥት የላሊ ጥምረት
አባሌ ሆኖ ነበር። ሶማሉያ የ1977ቱን ወረራ
ከማፋፋሟ ቀዯም ብል የኩባ መሪ ፊዯሌ
ካስትሮ ሶማሉያን፣ ኢትዮጵያንና የዘያን
ጊዚው ዯቡብ የመንን ያጣመረ ኮንፌዯሬሸን
በመፍትሓ ሒሳብነት አቅርበው እንዯነበር
ይታወሳሌ። ያ ጥምረት ባይተገበርም ቅለ፤
ዯርግ የዒረቡን ዒሇም በሁሇት ከፍል -
ተራማጅና አዴሒሪ በሚሌ ፈርጆ ስሇነበር
ዯቡብ የመን ከሃገራችን ጎን ተሰሌፋ
ተዋግታሌናሇች። እንዱያውም በመጀመሪያ
በዒሰብ በኩሌ የዯረሱት የዘያን ጊዚ የዯቡብ
የመንና የኩባ ወታዯሮች ናቸው። በ1986ዒ.ም.
ሊይ በዯቡብ የመን ሶሻሉስት ፓርቲ አመራር "
ጓድች" መካከሌ በተጧጧፈው ዯም አፋሳሽ
ፍጥጫ የመንግሥቱ ኃይሇማሪያም መንግሥት
የፕሬዛዲንት ዒሉ ናስርን ወገን ሇመዯገፍ
በባሔር ከዒሰብ ሠራዊት ሌኮ ነበር። ሠራዊቱ
መዲረሻው ሳይዯረስ በሩሲያው አየር ዴብዯባ
አማኻኝነት ፍሌሚያው እሌባት አገኘ እንጂ።
ብ዗ ያሌተነገረሇት የጀብዯኛነት ታሪክ ነው።
ምናሌበት በቅርቡ ሇሔትመት ይበቃሌ ተብል
በሚገመተው የሸሇቃ ፍስሒ ዯስታ መጽሒፍ
ስሇዘህ የ1986ዒ.ም. ዏቢይ ዖመቻ ይነግሩን
እንዯሆነ መጠበቅ ነው። ምክንያቱም በዘያን
ጊዚ ሳንዒ ዴረስ ተጉዖው ከዒሉ ዒብዲሌ
ሣሉሔ ጋር ጓዴ ዒሉ ናስርን ወዯ ሥሌጣን
የማስመሇሱን ዖመቻ መርሒ ግብር የተነጋገሩት
እሳቸው ነበሩና። ባሌሳሳት ዖመቻው "ዖመቻ
ካላብ " ነበር የተሰኘው። የዘያ ዖመቻ አብራሃ
አሌ-አሽረም የሆኑት ግን ሁሇት የሒራሪ
(አዯሬ) የጦር መኮንኖች ናቸው። ዖመቻውን
የመሩት ብርጋዳር ጄኔራሌ ዒሉ ሒጂ ሲሆኑ
በጦሩ ኮሚሳርነት የዖመቱት ሟቹ ሻምበሌ
(አምባሳዯር) ፋይሳሌ ዩሱፍ ነበሩ።
 ትናንትም ዙሬም ይህንን ጠባብ ወሽመጥ
በሁሇቱም አቅጣጫ መሸጋገሩ አይሞከሬ
ተግባር አሌነበረም። ዙሬም ሉሆን አይችሌም።
ስሇዘህ ይህቺ 18 ኪል ሚትር የማትሞሊው
ጠባብ መተሊሇፊያ አፍሪካና ኤሺያን
ታሇያያሇች ብትባሌም በታሪክ የተሰነደና
ያሌተሰነደ የሔዛብ ዛውውሮች ነበሩ። ገሚሱ
የማስገበር ዖመቻዎች ናቸው። የነቢዩ
መሒመዴ (ሳ.በ.ይ) ተከታዮች ወዯዘህ
መሻገራቸው በሚገባ የተሰነዯ ታሪክ ነው።
ከዘያ 40 ዒመት ገዯማ በፊት በአብራህ አሌ-
ሒበሺ (አሌ-አሽረም-ፊተ ገጣባው) ዖማችነት
ከዙሬዬቷ ሳንዒ፣ ካባን ሇማውዯም ወዯ መካ
የተዯረገው ዖመቻም በቁርኣንም ሳይቀር
በ"ዛሆን ባሇቤቶች" አንቀጽ ተወስቷሌ።
አብራሃ አሌ-ሒበሺ የካላብ ባሔር ተሻጋሪ ጦር
አዛማች ነበሩ። ምንም እንኳን በተሇያዩ
ምክንያቶች የቀይ ባሔር-ሻገር ትስስር
የማይዋጥሊቸው ወገኖች ካፍሪካ ጠርዛ
ተዯረጉ የተባለትን ሽግግሮችን እምብዙም
አይቃወሙም። በሚገባ ካሌተሰኑደት ውስጥ
የማኣረብ ግዴብ (ሰዴ ማኣረብ (سدمأرب
ተዯርምሶ አካባቢው በውሃ ሙሊት
ተጥሇቀሇቀ በሚባሌሇት ዖመን ከፍተኛ ቁጥር
ያሇው ሔዛብ ወዯ አፍሪካዊ ጠረፍ
የተሻገረበት አብነት አሇ። በነገራችን ሊይ 400
ዒመት እስሌምና በመካ ከመሰበኩ በፊት
የመን ሊይ የነበሩት ሔዛቦች በየአቅጣጫ
ተበትነዋሌ፤ በወሃ ሙሊቱ ምክንያት። የመኖቹ
እስከ ሰሜን አፍሪካ፣ ሶርያና ኢራቅ ዴረስ
ፈሌሰው የተሰዯደት በዘያን ወቅት ነው
ተብል ይነገራሌ። በዒሇም እንዯ የመኖች
የተበተነ ሔዛብ የሇም ቢባሌ እምብዙም
ማጋነን የሇበትም። በኢንድነዢያና በቼካጎ
ከሰፈሩ ቆየትየት ብሇዋሌ። በተመሳስዩ
ምክንያት ቀይ ባሔርን ተሻግረው ወዯ ዙሬይቱ
ኤርትራና ኢትዮጵያ መፍሇሳቸውም ብ዗
የሚያጠያይቅ አይመስሇኝም። የሒበሻና
አጋዘያን ፍሌሰትም ከዘህ ጋር በምን መሌኩ
እንዯሚያያዛ ግሌፅ አይዯሇም፣ እስካሁን።
ወዯ ኋሉ...ት.....ወዯ ኋሉት...የለሲ የሌጅ
ሌጆችም በዘሁ በቀይ ባሔር መስመር በኩሌ
ይሆናሌ የተሻገሩትና በአራቱ የዒሇም ማዔዖናት
"የሰው ሌጅ" ተብሇው "በዛተው የተባ዗ት"።
ያን ጊዚ ቀይ ባሔር ሳይጎረጉዴ መሬቱ የብስ-
ገጠም ነበር ካሌተባሇ በስተቀር። አንዱት
ያነበብኳትና ባዱሱ መጽሒፌ (አሰባሳቢ
ማንነት ባንዴ ሃገር ሌጅነት ገጽ16)
ያሰፈርኳትን ታሪክ ብጤ ሌመርቅሊችሁ
መሰሇኝ። ከዙሬዋ የሞሮኮ ጣንጂር ከተማ
ተነስቶ አህጉራትን ያካሇሇው ኢብን-ባጡጣ
(1304-1369) "አሌ-ሪህሊ" በተባሇው የጉዜ
ዖገባው ቀይ ባሔርን "ባሔር አሌ-ሒበሽ" ተብል
ሲጠራ እንዯነበረ የሚገሌጸውን ታሪክ ማሇቴ
ነው። ዙሬም ባሔሩ እንዯ ገና "ባሔር አሌ-
ሒበሽ" ይባሌ ብሇን ብንከራከር አያምርብንም
ትሊሊችሁ?! በሒኒሽ ዯሴት ባሇቤትነት
ከመወዙገብ በባሔሩ ስያሜ ሊይ መነታርኩ
ሳይሻሌ አይቀርም። ሌክ ዒረቦቹና ፋሪሶች
በመሃሊቸው ባሇው ወሽመጥ አጠራር ሊይ
እሰጣ-አገባ እንዯሚሇዋወጡት ማሇት ነው።
ምናሌባት የኢትዮጵያና ኤርትራ
መንግሥታትና ሔዛቦች አንዴ የሚስማሙበት
ተጨማሪ ጉዲይ ያገኙ ነበር። ሒበሻ ነን
ከሚለት ስያሜ በተጨማሪ ማሇቴ ነው።
 ኢራን፣ ቱርክና እስራኤሌ በመካከሇኛ
ምሥራቅ ቀጠና የሚካተቱ ነገር ግን ዒረብ
ያሌሆኑ ወይም በዒረቦች አፈራረጅ "ዒጀም"
የሚሰኙ ናቸው ብሇናሌ። በዘህ አፈራረጅ
በዘህ ቀጠናችን ላልች ዒረብ ያሌሆኑ ሃገራት
አለ። አይሁዲዊቷ እስራኤሌ ላሇኛዋ ዒረብ
ያሇ ሆነች "ፀጉረ

 ወዯ ገጽ 29 ዜሯሌ 
18
ሰኔ 2007 ዒ.ም አሻራ
ይህ ነው እንግዱህ የኔ የህይወት መመሪያ ፍሌስፍናዬ። ያኔ
የጀመርኩት ዒሊማ ነው እስከዙሬ ይዜኝ የቆየው።
አሻራ፦ በህይወት ዖመንዎ በርካታ ግ዗ፍ ውጤት ያስመዖገቡ
ስራዎችን እንዯሰሩ እሙን ነው፤ ከነዙ ውስጥ ይህን በማዴረጌ በጣም
ረክቻሇሁ! ብሇው በስኬት ከሚያነሷቸው ነገሮች ሇአብነት
ቢገሌጹሌንና በአንጻሩ ዯግሞ ይህን ባዯረኩ ኖሮ ብሇው በቁጭት
የሚያስቡት ነገር ካሇ ቢያካፍለን?
ፕ/ር፦ ሠርቻሇሁ ከምሊቸው ነገሮች ሇኔ ጉሌህ ቦታ
የምሰጣቸው፤ አንዯኛ በእቴጌ መነን ትምህርት ቤት በመምህርነት
የሰራሁት ስራ ነው። የወጣት ሴት ተማሪዎችን መንፈስ ያነቃቃሁ
ይመስሇኛሌ። የራሴ የግሌ ተሌዔኮ አዴርጌ ወስጄው ብ዗ ነገር
ሰርቻሇሁ። ሌጆቹን አዱስና ጠንካራ መንፈስ የዖራሁባቸው
ይመስሇኛሌ። ከዘያ በኋሊ በዩኒቨርሲቲ ውስጥ ባዯረኩት ሁለ በጣም
ዯስተኛ ነኝ። የዙን ጊዚ ተማሪዎቹም እውቀት የሚፈሌጉ ብሩህ
አይምሮ የነበራቸው ስሇነበሩ ሁለም ነገር በጣም ጥሩ ነበር። በኋሊ
ከራሳቸው በሊይ ሆነው ሲባዛኑ የማይሆን ነገር መሆኑ እንጂ ሃገሪቷ
ያፈራቻቸው እንዳት እንዳት ያለ ተማሪዎች ነበሩ። አሁንም ዴረስ
ከፍተኛ ዯረጃ የዯረሱ አለ። እኔም በምችሇው ነገር በዘህ ውስጥ
መሳተፌ በጣም የሚያስዯስተኝ ነገር ነው።
ላሊው የተሳተፍኩበት ዯርግ ስሌጣን እንዯያዖ ባቋቋመው
የመርማሪ ኮሚሲዮን ውስጥ ነው። በመርማሪ ኮሚሲዮኑ ውስጥ
ሇሁሇት አመት ያህሌ ነው የሰራሁት። 15 ሰዎች ያህሌ ነበርን።
በእውነቱ በኮሚሲዮኑ ውስጥ ከአንዴ ሶስት ወይም አራቱ በስተቀር
እንዳት ያለ የሃገሪቷ እንቁ የሆኑ ሰዎች ነበሩ። ግሩም ህሉና ያሊቸው፤
ሇሰው የሚጨነቁ፤ ሇሃገር የሚያስቡ፤ ከሲቪለም ከወታዯሩም ክፍሌ
የተውጣጡ ነበሩ። በኋሊም ከጥቂት ሰዎች በስተቀር ዯርግ መርማሪ
ኮሚሲዮኑን የግዴያው መሳሪያ ሉያዯርግ ሲፈሌግ አሻፈረኝ ብሇን
ተውነው።
አሻራ፦ታሪክ ነውና በስም የሚያስታውሷቸውን ቢጠቅሱሌን፡?
ፕ/ር፦ከማስታውሳቸው መካከሌ ኮማንዯር ሇማ ጉተማ (በኋሊ
እኔ አሌሰራም ስሌ እኔን ተክቶ የኮሚሲዮኑ ሉቀመንበር ሆኗሌ)፤
በረከተ አብ ወሌዯስሊሴ የሚባሌ ዋና መሰሪ ነበር (በኋሊ ሻቢያ ሉገባ
ሞክሮ ሆይ ሆይ ሲሌ የነበረ እዙም ስሌጣን ሳያገኝ ቀርቶ አሁን
ወጥቷሌ መሰሇኝ)፤ ባሮ ቱምሳ ነበር። ዯሃዴ የሚባሌ የጅማ ሌጅም
ነበር። እነኚህ ከዯርግ ጋር መጠጋት ይፈሌጉ የነበሩ ናቸው። አቶ
ጌታቸው(ከኦዱት መስሪያ ቤት)፤ ሻሇቃ አሇማየሁ የሚባሌ(በኋሊ
ጀኔራሌ ሆኗሌ መሰሇኝ፤ ከክብር ዖበኛ እንዳት ያሇ ሇሰው የሚጨነቅ
ጥሩ ሰው።) እነኚህን አስታውሳሇሁ። በመርማሪ ኮሚሲዮኑ ውስጥ
እነኚህን ከመሰለ ዴንቅ ኢትዮጵያዊያን ጋር በመስራቴ ዯስተኛ ነኝ።
ባዯረኩ ኖሮ ብሇህ በቁጭት የምታስበው ስሊሌከው፦ ይሄ
መቼም አስቸጋሪ ነገር ነው። ቢሆን ኖሮ ብል ነገር የቂሌ አስተሳሰብ
ነው። ቢሆንም ግን እንዱያው አንዲንዳ በአይምሮዬ የምትመጣብኝ
ቁጭትም ባሌሊት ጥያቄ ቢጤ አሇች። መንግስቱ ኃይሇማሪያም
መርማሪ ኮሚሲዮኑን ወዯሱ ሇማስጠጋት ፈሌጎ ኑና አብረን እንስራ
ብል ጠይቆኝ ነበር። እኔ ከናንተ ጋር በምንም መንገዴ ሌሰራ
አሌችሌም! እኛ የማሌንበት ላሊ ጉዲይ ነው። እናንተ ዯግሞ
አሌማሊችሁም። ስሇዘህ እኔ በማሌኩበት ሇመጽናት ነው የምሻው ብዬ
ገሇጽኩሇት። ቆይቶ ይህንኑ ጥያቄ ዯግሞ አነሳብኝ፤ እኔም መሌሼ፦
አይ የራሴን ሃሳብ ነግሬሃሇሁ። ኮሚሲዮኑ ኦፊሻሌ መሌስ እንዱሰጥህ
ከፈሇክ ሃሳቡን አነሳሊቸውና መሌሳቸውን አሳውቅሃሇሁ አሌኩት።
እሱም ጥሩ እንዯሱ አዴርግና አሳውቀኝ አሇኝ። ሰበሰብኳቸውና
ሰውየው አብረን እንስራ እያሇ ነው ሃሳባችሁ ምንዴነው? ብዬ
ጠየቅኩ። ቀዯም ብዬ ስማቸውን ከገሌጽኳቸው የኮሚሲዮኑ አባሊት
ውስጥ ባሮ ቱምሳና በረከት ከዯርግ ተጠግቶ መስራት ፈሌገው ነበር።
ላልቹ ግን በፍጹም አብረን አንሰራም አለ። ይህንኑ ሇመንግስቱ
ነገርኩና በዘሁ አበቃ።
ከዘያ በኋሊ የህዛብ ዴርጅት ብል እነ መኢሶንን ሰበሰበና የሆነው
ሁለ ሆነ። በኋሊ ይህን ነገር ቆይቼ ሳስበው ምናሌባት እኛ እዙ ውስጥ
ብንገባ ጥሩ ምክር ሰጥተን የሆነው ሁለ እንዲይሆን ፤ ተከትል
የመጣው የቁሌቁሇት መንገዴ ሁለ እንዱቀር ማዴረግ እንችሌ ነበር?
ወይስ እኛንም ይበሊን ነበር? አሊውቅም። እንዲሌኩህ ቢሆን
ኖሮ....ብል ነገር የጅሌ ሃሳብ ነው። አንዲንዳ ግን ያኔ እሺ ብንሌ
ኖሮ ...? አይነት ሃሳብ ብቅ ይሌብኛሌ።
አሻራ፦እስኪ ሶስቱን መንግስታት በንፅፅር ይመሌከቱሌንና
አያይዖው አሁን ወዯምንገኝበት ወቅታዊ ሁኔታ ይውሰደን?
ፕ/ር፦ የኃይሇሥሊሴ መንግስት ተቋርጦ እንዯገና የቀጠሇ
መንግስት ነው። የዴሮውን ባህሊዊ አገዙዛ ጣሉያን ሇ5 ዒመታት
በቆየበት ጊዚ አቋርጦታሌ። ስሇዘህ ተቋረጦ ከቀጠሇበት ሌጀምር። አጼ
ኃይሇሥሊሴ ከስዯት ሲመሇሱ ባንዲና ስዯተኛውን አቅፈው አርበኛውን
መዯቆሳቸውን ቀዯም ሲሌ የታሪካችንን መክሸፍ በጠቀስኩበት ሊይ
የገሇጽኩ ይመስሇኛሌ።
አጼ ኃይሇሥሊሴ ሇሃገሩ ነጻነት በደር በገዯሌ የተዋዯቀን አርበኛ
ገዴሇው ባንዲውንና ስዯተኛውን መሾምና መሸሇማቸው፤
የመንግስታቸው አስከፊ ገጽታ ነው። ላሊው ገጽታቸው አውሮፓ
በቆዩበት አምስት አመት ስሇትምህርት ጥቅም በዯንብ ተገንዛበው
በመምጣታቸው ሁሊችንንም የዴሃ ሌጆች ሰብስበው አዲሪ ትምህርት
ቤት ከተው አስተማሩን። በትምህርት በኩሌ ከፍተኛ እዴገትና ውጤት
አስመዛግበዋሌ።
ዯስ ያሇኝ ዯግሞ ጄኔቭ በሉግ ኦፍ ኔሽንስ ስብሰባ ሊይ ባዯረጉት
ንግግር በአሇም አቀፍ ዯረጃ ትሌቅ ስም ማትረፋቸው ነው። ትሌቅም
የአሇም ፖሇቲከኛ ሆኑ። ይህ ዛናቸው ዯግሞ ኢትዮጵያን በጣም
ጠቅሟሌ። ብ዗ እርዲታዎችን አገኘች። ኢትዮጵያ በሁለም መስክ
ወዯፊት ገሰገሰች። በጊዚው በአፍሪካ ላሊም መሪ አሌነበር ፤እሳቸው
ብቻ ነበሩ። ሁለም ነገር በጣም ጥሩ ነበር።
በኋሊም ትምህርቱም እየተስፋፋ ሄዯ። ወዯ አውሮፓና አሜሪካ
እየተሊኩ ብ዗ዎች ተምረው መጡ። በህብረተሰቡ ውስጥም
የአስተሳሰብ ሇውጥ እያዯገ መጣ። እሳቸው ግን መሇወጥ አቃታቸው።
የሃገራችን ችግር የጀመረው እዘህ ጋ ይመስሇኛሌ። ራሳቸው ያስፋፉት
ትምህርትና እውቀት ያመጣውን የአስተሳሰብ እዴገትና ሇውጥ
ራሳቸው መቀበሌ አቃታቸው። የትምህርት መስፋፋትና የዔውቀት
ዔዴገት ያመጣውን ያስተሳሰብ ሇውጥ ተቀብሇው መንግስታቸውን
ሇህገ መንግስት ወዯሚገዙ የዖውዴ ስርዒት (Constitutional monarchy)
ቢሇውጡትና ቀስ በቀስም ህዛብ የፈሇገውን
 ከገጽ 7 የዜረ 
19
ሰኔ 2007 ዒ.ም አሻራ
እንዱመርጥ መንገደን ቢያመቻቹ አሁን የምንገኝበት ችግር ውስጥ
ባሌገባን ነበር። እሳቸው ግን ሙጭጭ ብሇው ሁለን ጨምዴዯው
መቆየትን መረጡ። በኋሊም በመንግስቱ ነዋይ ተሞክሮ ያሌተሳካው
ሇውጥ ከ13 ዒመት በኋሊ ፈንዴቶ እሳቸውንም አገዙዙቸውንም
ጠራረጋቸው።
ወዯ ዯርግ ስንመጣ፤ ዯርግ የማያውቀውን ነገር አምናሇሁ ብል
የተነሳ፣ የሚሄዴበትን የማያውቅ ነበር። በሃይማኖቱ ጽናት
የሚታወቀውን ህዛብ እግዘአብሄር የሇም ብል ሇመግዙት መነሳቱ ብቻ
የዯርግን ምንነት የሚያሳይ ይመስሇኛሌ። ሇሰፊው ህዛብ ቆሚያሇሁ
እያሇ ሰፊውን ህዛብ እየረገጠ፤ አንዴ ሰው ብቻ ስሌጣን ነክሶ
የፈሇገውን ሲያዯርግ ቆየ። ከ17 አመት በኋሊ ፍጻሜው ሆነና ሻቢያና
ወያኔ አገሪቷን ሇሁሇት ተካፍሇው ተቆጣጠሩ። ኢትዮጵያን የያ዗ት
ወያኔዎች ህሉና የላሇበት፤ ህግ የላሇበት፤ እግዘአብሄር የላሇበት፤
ባህሌ የላሇበት፤ አገዙዛ አቋቁመው እስካሁንም ህዛቡን እያስሇቀሱ
ይገኛለ።
የነኚህ (ወያኔዎች) ከየትኛውም አገዙዛ የሚነጻጸር አይዯሇም።
ፍጹም የተበሊሹ፤ ወራዲ የሆኑ፤ ከእውቀት ጋር የተጣለ፤ እውቀት
የማይወደ፤ ኢትዮጵያን ቁሌቁሌ ይዖው ሇመውረዴ የተነሱ ናቸው።
በአጭሩ ከአጼ ኃይሇስሊሴ መንግስት አሁን እስከምንገኝበት ዴረስ
የተጓዛነው የቁሌቁሇት መንገዴ ይሄ ይመስሇኛሌ።
አሻራ፦ ስሇ ቀጣዩስ ዔጣ ፈንታችን ምን ይታይዎታሌ? ከአዖቅቱ
የሚያወጣን መንገዴስ የቱ ነው ይሊለ?
ፕ/ር፦ በኢንተርኔት ሊይ የተሇቀቀ አንዴ የአዱስ አበባን ትራፊክ
ትርምስምስ የሚያሳይ ቪዱዮ ክሉፕ አይተሃሌ? አራትና አምስት
መንገድች በሚገናኙበት ዯሴት (intersection) ውስጥ የሚገቡ
መኪኖችን በአግባቡ የሚያስተናብር ስርዒት ስሇላሇ አንደ የአንደን
መንገዴ ሲዖጋ ላሊውም የላሊውን ሲዖጋ እንዱሁ ሲተረማመስ ነው
የሚታየው። አሁንም በወያኔ ባሇስሌጣኖች መሃሌ የሚታየው ይኸው
ነው። አንደ ከመሃሊቸው አይል ወጥቶ ሉመራ አሌቻሇም። ሁለም
በፈቀዯው መንገዴ እየተጓዖ ነው። ይህ የሚያሳየው ዯግሞ ሥርዒተ
አሌበኝነት አይቀሬ መሆኑን ነው። እነሱ ገንዖብም መሳሪያም ስሇያ዗
ሊይጎደ ይችሊለ። ቀሪው ህዛብ ግን...
ከዘህ አዖቅት የሚያወጣን መንገዴ ሊሌከው፤ የህብረተሰቡን
70% ያህሌ የሚሸፍኑት የኦሮሞኛና አማርኛ ቋንቋ ተናጋሪ ክፍልች
አዯጋው ታይቷቸው አንዴ አይነት ስምምነት ሊይ መዴረስ ከቻለ
መዴህን ማምጣት አይከብዲቸውም የሚሌ እምነት አሇኝ።ነገር ግን
አማርኛ ተናጋሪው የተከፋፈሇ፤ ኦሮሞኛ ተናጋሪው የተከፋፈሇ፤ ሁሇቱ
ዯግሞ እርስ በርስ የሚቆራቆሱ ከሆነ የከፋ ነገር እንዯሚመጣ ጥርጥር
የሇኝም። እንዳት አዴርገን እንዯምንወጣው አሊውቅም። ባጠቃሊይ
ግን የሃገሪቷ የወዯፊት ዔጣ ፈንታ በነኚህ የሃገሪቱን ህዛብ ቁጥር 70%
ያህሌ በሚሸፍኑ ክፍልች እንቅስቃሴ የሚወሰን ይመስሇኛሌ።
አሻራ፦ከረዥም አመታት በፊት የሱማላን መበታተን ተንብየው
ጽፈው ነበር። በጊዚው ይህንኑ ትንበያዎን የተቃወመ አንዴ ሱማላያዊ
ፕሮፌሰር “መስፍን እኛን አያውቀንም!” የሚሌ የተቃውሞ ጽሁፍ ጽፎ
እንዯነበርና በኋሊም የሱማላ መበታተን ዔውን ሲሆን “መስፍን ከኛ
በሊይ እኛን ያውቀናሌ” በሚሌ ይቅርታ የጠየቀበትን ጽሁፍ እንዯጻፈ
ሰምቻሇሁ። እውነት ነው?
ፕ/ር፦ እውነት ነው። ሱማላ ኢትዮጵያን የወረረች ጊዚ ነው።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ስሜት ረዥም እዴሜ ያሇው በመሆኑ በቀሊለ
ሉጠፋና ሉዲፈን የሚችሌ አይዯሇም። የኢትዮጵያን ብሄራዊ ስሜት
በማንቋሸሽ የሱማላን ብሄራዊ ስሜት መገንባት አይቻሌም። ይህ
የዯረጀው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ስሜት አንዴ ቀን ሲነሳ ሇወጣቱ
የሱማላ ብሄራዊ ስሜት አዯጋ ይዜ መምጣቱ አይቀርም። ያኔ ሱማላን
የመበታተን አዯጋ ይጠብቃታሌ ብዬ ነበር የጻፍኩት።
ይህ ሱማላያዊ ፕሮፌሰር ወዲጄ (አሁንም በአሜሪካ አንዴ
ዩኒቨርስቲ ውስጥ ያስተምራሌ፡) ሃሳቤን ተቃውሞ ጽፎ ነበር። በኋሊም
እንዲሌኩት ሱማላ ስትበታተን “ ይቅርታ ሇፕ/ር መስፍን” ብል
ጽፏሌ። ይኸው ነው ታሪኩ።
አሻራ፦ አዱስ መንገዴ ሊይ ያሇ መጽሃፍም እንዲሇዎት
ሰምተናሌና ይዖቱን በጥቂቱ ሉነግሩን ይችሊለ?
ፕ/ር፦ አንዴ መጽሃፍ በቅርቡ ሇንባብ አበቃሇሁ። ርዔሱን
“አዲፍኔ” ብየዋሇሁ። “መክሸፍ እንዯ ኢትዮጵያ ታሪክ” የሚሇው
መጽሃፌ ተከታይ ነው ማሇት ይቻሊሌ። መክሸፍ የሚሇው ቃሌ አሌገባ
ያሊቸው አዲፍኔ ይገባቸው እንዯሁ ብዬ ነው(ሳቅ)። ይዖቱም ሁለንም
አዲፍኖ የሚጓዖውን የአምባገነንነት አካሄዴን አመሊካች ነው።
ጭቆናን፤ ኋሊ ቀርነትን፤ የንዋይና የስሌጣን ፍቅርን፤ ከህዯትን ....
የሚያሳይ ነው።
አሻራ፦ኢ.ሠ.መ.ጉን አቋቁመው በሰሩበት ግዘያት ውስጥ
ካጋሇጧቸው የግፍ ተግባራት መካከሌ ሇርስዎም ሆነ ሇኢሰመጉ
አባሊት ፈታኝና ውጤቱም ትሌቅ እርካታ የሰጣችሁን ሇአብነት ያህሌ
ቢገሌጹሌን።
ፕ/ር፦ ብ዗ ሰዎች ግፍን ሇማበሊሊጥ ይሻለ፤ አንዴ ጊዚ
ፕሬዘዯንት ካርተር በሂሌተን ሰብስቦን ሲዯሰኩር የዯርግ አገዙዛ
በጣም ግፈኛ ነበር ሰዎችን ይጨፈጭፍ ነበር፤ አሁን ዯህና ሆኖአሌ
ብል ሲናገር፣ ከምን ተነሥተህ ነው ይህንን ሇማሇት የምትችሇው?
በዯርግ ዖመን ሌጅዋ የሞተባትን እናት ብታነጋግር እንዯዯርግ ግፈኛ
አገዙዛ የሇም ትሌሃሇች፤ በወያኔ ዖመን ሌጅዋ የተገዯሇባትም እንዯወያኔ
አገዙዛ ግፈኛ የሇም ትሌሃሇች፤ እነዘህን እናቶች እንዳት ብሇህ
ሌትሞግታቸው ትችሊሇህ? ላሊው ነገር ዯርግ በዒመት 1000 ሰዎችን
ቢገዴሌና ወያኔ ዯግሞ በዒመት 100 ሰዎችን ይገዴሊሌ ብሇህ
መዯመዯሚያህ ወያኔ አሥር ጊዚ ይሻሊሌ ማሇት ሉሆን አይችሌም፤
እያንዲንደ ሔይወት ሇብቻው እንጂ በመዯመርና በመቀነስ ውስጥ
የሚገባ አይዯሇም፤ አሌሁትና በአዯባባይ ስሔተቱን አረመ፡፡
በሰብአዊ መብት ጉዲይ ግፍን ማበሊሇጥ ያስቸግራሌ፤ ግፍን
ሰጪው ምናሌባት ሇግፉ ዯረጃ ይሰጠው ይሆናሌ፤ በግፍ ተቀባዩ
በኩሌ ሆነን ስናየው ግን እያንዲንደ ግፍ ተቀባይ የግለ የሆነና ከላሊ
ግፍ ተቀባይ የሚሇየው ነገር አሇው፤ ሇምሳላ ሁሇት እናቶች ባንዴ ቦታ
በአንዴ ጊዚ በተመሳሳይ ሁኔታ ሌጆቻቸውን አጥተዋሌ እንበሌ፤
አንዴዋ እናት ላልች ሌጆች ይኖርዋታሌ፤ አንዯኛዋ እናት ዯግሞ አንዴ
ሌጅ ብቻ አሊት፤ ከዘያም በሊይ የአንዴ ሌጅዋ ጥገኛ የነበረችና ሌጅዋ
የስዋ ጥገኛ የነበረ የተሇየ የሏዖን ሁኔታን ሉፈጥሩ ይችሊለ፤ ስሇዘህ
በግፍ ተቀባዩ በኩሌ ሆነን ስናየው ማናቸውም ግፍ ፈታኝ ነው፤
ማናቸውም ማጋሇጥና ውጤት ማስገኘት እርካታን የሚሰጥ ነው
ሇማሇት ይቻሊሌ፤ ሇምሳላ መጀመሪያው ሊይ የመውጫ ቪዙ ሇማግኘት
የሚጠየቀውን አጉሌ ነገር ሁለ ማስቀረት ሇብ዗ ሰዎች በሩን
ከፍቶአሌ፤ በላሊ በኩሌ በዘያኑ ጊዚ ሰው እየገዯለ በየመንገደ ሊይ
መጣሌ እንዱቀር ተዯርጓሌ፤ የተዖረፈ ንብረታቸው የተመሇሰሊቸው
ሰዎች ነበሩ፤ አካሌን ፍርዴ ቤት ማቅረብ የሚሇውን ሔግ 
20
ሰኔ 2007 ዒ.ም አሻራ
እያስተማርን (habeas corpus) ብ዗ ሰዎች ከእስር እንዱፈቱ
ተዯርገዋሌ፤ በኋሊም የኤርትራ ተወሊጆችን ከአገር ማስወጣት ሲጀመር
ኢሰመጉ ጥቂት ሰዎችን፣ ማሇት ሇአቤቱታ የመጡትን ማስወጣቱ
ሔጋዊ እንዲሌሆነ እያስረዲን ሇማስቀረት ተችሎሌ፤ . . .
በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶችን ጉዲይ መከታተሌና ውጤት
ማስገኘት ሇኢሰመጉ ሁላም ፈታኝ ነበረ፤ ምክንያቱም አብዙኛዎቹ
ባሇሥሌጣኖች ከሔግ ይሌቅ በጡንቻ የሚያምኑ ስሇሆኑ ነበር፤ አሁን
የባሰ ነው፤ ኢሰመጉ ትግለ ተሳክቶሇት አንዴ ሰውም ሆነ ብ዗ ሰዎች
ሔጋዊ ዲኝነትን አግኝተው ማየት በጣም ያስዯስት ነበር፡፡
አሻራ፦በመጨረሻም፡ ሇወጣቱ ትውሌዴ ምን ይመክራለ?
ሇጎሌማሳውስ ?
ፕ/ር፦ ምክር የተባሇውን ሌተወው፤ ያሇንበት ዖመን ምክር
የማይጠየቅበት፣ ሁለም አዋቂና የፈሇገውን የሚያዯርግበት ዖመን
ነው፡፡
የዙሬው ወጣት ብ዗ ችግሮች አለበት፤ ዋናውና የመጀመሪያው
የትምህርት ጥራት እየወዯቀ መሄደ የወጣቱን የወዯፊት ተስፋ በዘያው
መጠን የሚያጨሌመው ይመስሇኛሌ፤ ይህ እንዲይሆን ወጣቶች
ሇራሳቸው ኑሮ የበሇጠ ኃሊፊነትን መውሰዴና ትምህርታቸውን በንባብ
ማጎሌበት የሚጠቅማቸው ይመስሇኛሌ፤ ወጣቶች በቤተሰብ ተገርተው
እንዲያዴጉም ስምንተኛ ክፍሌ የሚባሌ የመሀይምነት ማጠናከሪያ
አገሩን ሰሊፈነው ወሊጆች በስምንተኛ ክፍሌ ስሊሊሇፉ አሊዋቂዎች
ተብሇው ሌጆቻቸውን ሇመግራት አይችለም፤ አገዙ዗ም አሊዋቂ ታዙዥ
በገፍ ስሇሚፈሌግ የሚገራው ሇልላነት እንጂ ሇነጻ የዚግነት
እንቅስቃሴ አይዯሇም፤ ስሇዘህ ወጣቶች ዖመናቸው የጫነባቸውን ሁለ
በራሳቸው ኃይሌና በግዲቸው ተገንዛበው ዲገቱን ሇመውጣት
መምረጡ ይበጃቸዋሌ፤ በግዲቸው የምሇው ከቁሌቁሇቱ ኃይሌ
የሚያመሌጡበት ከውስጣቸው የሚወጣውን የመንፈስ አሸናፊነት
ሇመግሇጽ ነው፡፡
አገር የሚሇማውና የሚበሇጽገው በሰዎቹ ነው፤ አገር
የሚታፈረውና የሚከበረው በሰዎቹ ነው፤ የዙሬ ወጣቶች ሇዘህ ዒይነት
አገር የታዯለ አይመስሇኝም፤ በሁለም ረገዴ የኢትዮጵያን መሌክ
መሇወጥና የሔጋዊ ሥርዒት፣ የመሥራት ክብር፣ የማዯግና የመሻሻሌ
ዔዴሌ የሚታይባት አገር አንዴትሆን ትጋትንና መተባበርን ተቀዲሚ
ተግባራቸው ቢያዯርጉ ሇተዯሊዯሇ ኑሮ ራሳቸውን ሇማዖጋጀት የሚችለ
ይመስሇኛሌ፤ በአንጻሩ የኢትዮጵያ ወጣቶች ሽሽትን ወይም መሰዯዴን
እንዯመፍትሓ እያዯረጉ በየባሔሩ መስጠምና በያገሩ ስቃይን መቀበሌ
የሚያዋጣ አይመስሇኝም፡፡
አንዴ ነገር በግሌ እንዱረደ የሚያሻው የትም ቢሄደ
በማናቸውም መስክ ስኬታማ ውጤትን ማስመዛገብ የሚቻሇው
በመንፈሰ-ጠንካራነትና በማያቋርጥ ሌፋትና ጥረት መሆኑን ነው፤
የተፈጠሩበትን መብት ጥል ላሊ ቦታ ላሊ መብት ሇመመሥረት እጥፍ
ሌፋትን ይጠይቃሌ፤ የኢትዮጵያ ወጣቶች በሜዱቴራንያንና በቀይ
ባሔር፣ በየበረሃውና በየእስር ቤቱ የሚቀበለትን አበሳ በቆራጥነትና
በመተባበር መንፈስ ተነሳሥተው አገራቸው እንዴትመቻቸው
ሇማዴረግ ወዯሚያስችሌ ዒሊማ ቢሇውጡት የተሻሇ ይሆናሌ ብዬ

አምናሇሁ፡፡