FREEDOM AND JUSTICE FOR ETHIOPIA
Thursday, July 30, 2015
የኢትዮቴሌኮም ዋና ድረገፅ በሀከሮች ተጠለፈ
ሳሚ ቺቺሮቮ ከ አልጄሪያ ነኝ የሚለው ይህ ግለሰብ የኢትዮቴሌኮም ዋና ድረገፅ ሙሉ ለሙሉ በመቆጣጠር የድርጅቱን መልዕክት በራሱ መቀየሩን ድሬቲዩብ ከድረገፅ ተመልክቷል.
ኢትዮቴሌኮም በዚህ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ የለም, በደንበኞች ላይ ሊያደርስ የሚችለው ጉዳት ወይም እያደረሰ ያለውን ጥቃት ለማወቅ አልተቻለም.
ኢትዮቴሌኮም በአፋጣኝ ድረገፁን በቁጥጥር ውስጥ አድርጎ የደረሰውን ጉዳት ሊያሳውቅ ይገባል.
ይህ ዜና እስካጠናከርንበት ጊዜ ድረስ ኢትዮ ቴሌኮም ድረገፁን መቆጣጠር አልቻለም
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
View mobile version
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment