የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር እሁድ መጋቢት 20/2007 ዓ.ም ለሚያደርገው ሰልፍ የሰማያዊ ፓርቲ ቲሸርትን ለብሰው ቅስቀሳ ላይ የነበሩት አቶ ተስፋየ ኃይሌ ከቅስቀሳ መልስ የፓርቲያቸው አባል የሆነው ግለሰብ የቀብር ሥነ ስርዓት ላይ መተገኙበት ወቅት ከካድሬዎች ከፍተኛ ወከባ እንደደረሰባቸውና በኋላም እንዲወጡ መደረጉን ገልጸዋል፡፡
ሆኖም ‹‹ካድሬዎች ከለቅሶው ካባረሩኝ በኋላ ህዝቡ ምን አገባችሁ፣ ለቅሶ መድረስ መብቱ ነው፡፡ ብሎ እንደገና እንድመለስ አድርጓል፡፡›› ሲሉ አቶ ተስፋየ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡
Source-ነገረ ኢትዮጵያ
No comments:
Post a Comment