መንግስት በጉራጌ ማህበረሰብ ላይ የሚያደርሰውን በደል እና በሃገሪቱ ውስጥ እንደ እኩል ዜጋ ሳይቆጠር ከንግድ እንዲወጣ መደረጉ ያንገበገባቸው የጉራጌ ወጣቶች እሁድ ነሐሴ 15, 2016 በሚያድርጉት ተቃውሞ ላይ የተለያዩ ሃገራዊ መፈክሮችን ይዘው ይወጣሉ ተብሎ ይጠበቃል::
በአዲስ አበባ በተለምዶ መርካቶ በሚባለው አካባቢ ድሮ የጉራጌ ነጋዴዎች ይበዙ የነበሩ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት ግን ዙሩ ተገልብጦ የንግድ እድሉ በጠቅላላ ለትግራይ ተወላጆች ተሰጥቶ ጉራጌ ከመርካቶ ወጥቷል:: ቤተጉራጌም ሕወሓት በሚመራው መንግስት እንዲዳከም መደረጉ ይታወሳል::
No comments:
Post a Comment