
በወላይታ ዞን አቶ ኃይለማሮያም ደሳለኝ በሚወዳደሩበት ወረዳ መድረክ እጩ ተወዳዳሪ አዘጋጅቶ የነበረ ቢሆም፣ እጩ ተወዳዳሪው ከፍተኛ ወከባና ጫና ስለደረሰበት፣ ከዉድድሩ ራሱን ማግለሉን አሳዉቋል። በመሆኑም አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ከዚህ በፍት ኮሎኔል መንግስቱ ኃይለማሪያም ብቸኛ እጩ እንደነበሩት፣ እርሳቸው ብቸኛ እጩ ተወዳዳሪ ነው የሚሆኑት።
የመድረኩ ዶክተር መራራ ጉዲና በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች ካደረጉት ሕዝባዊ ስብሰባዎች መካከል የሚከተለው ስብሰባ አንዱ ነው።
ቁጥሩ እጅግ በጣም ብዙ የሆነ ሕዝብ፣ በኦህደድ ሲዘነዘር የነበረዉን ዱላ ሳይፈራ፣ ፍርሃትን ሰብሮ በዚህ መልኩ መድረክን ለመደገፍ መሰብሰቡ፣ ኦህደድ/ኢሕአዴግ እንደከሰረ የሚያሳይ ነው።
No comments:
Post a Comment