Tuesday, May 19, 2015

[አሳዛኝ ዜና] ዛሬም አሳዛኝ ዜና ከወደሊቢያ ተሰማ * ሁለት እናቶች ጨርቆስ አካባቢ የልጆቻቸውን የሊቢያ ሞት ተረዱ -

cherqosባለፈው ጊዜ በISIS ብዙ የጨርቆስ አካባቢ ወጣቶች መስዋዕት የሆኑ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን አካባቢው ነዋሪ ከሃዘኑ ሳያገግም ሌሎች ወጣቶቻቸውን አጥተዋል። በቅርቡ በሜዲትራኒያን ባህር ላይ በሰጠመችው ጀልባ ላይ ከነበሩት ውስጥ ወደ ሰባት የሚሆኑ ወጣቶች የጨርቆስ ወጣቶች ሲሆኑ የሁለቱ 1/ አቤል ሽብሩ 2/ ቴድሮስ የተባሉ ወጣቶች ቤተሰቦች በትላንትናው ዕለት ተረድተው ቤተሰቦቻቸውና የአካባቢው ነዋሪዎች ሃዘን ተቀምጠዋል -

No comments:

Post a Comment