
ምርጫ ቦርድ በዛሬው እለት ያወጣው ጊዜያዊ ውጤት ተቀባይነት የለውም ሲሉ የመድረክ ፓርቲ አመራር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ለቢቢኤን ገለጹ
ቢቢኤን ዜና
ምርጫ ቦርዱ በዛሬው እለት ይፋ ባደረገው ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት መግለጫ ኢህአዴግ 100 ፐርሰንት በደረሱ ጊዜያዊ ውጤቶች ማሸነፉን ገልጽዋል፡፡ ከፍተኛ የህዝብ ድጋፍ ያለው መድረክ በበኩሉ በዛሬው እለት በሰጠው አስቸኳይ መግለጫ ይህንን እንደማይቀበለውና በምርጫው ጊዜ የደረሱትን ችግሮች በመዘርዘር ለሁለት ሰአታት መግለጫ ሰጥቷል፡፡
የመድረኩ አመራር የሆኑትን ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ቢቢኤን አግኝቶ ያነጋገራቸው ሲሆን ከርሳቸው ጋር ያደረገነውን ቆይታ በዛሬው ዝግጅታችን ይጠበቁ
-ቢቢኤን ዜና
ምርጫ ቦርዱ በዛሬው እለት ይፋ ባደረገው ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት መግለጫ ኢህአዴግ 100 ፐርሰንት በደረሱ ጊዜያዊ ውጤቶች ማሸነፉን ገልጽዋል፡፡ ከፍተኛ የህዝብ ድጋፍ ያለው መድረክ በበኩሉ በዛሬው እለት በሰጠው አስቸኳይ መግለጫ ይህንን እንደማይቀበለውና በምርጫው ጊዜ የደረሱትን ችግሮች በመዘርዘር ለሁለት ሰአታት መግለጫ ሰጥቷል፡፡
የመድረኩ አመራር የሆኑትን ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ቢቢኤን አግኝቶ ያነጋገራቸው ሲሆን ከርሳቸው ጋር ያደረገነውን ቆይታ በዛሬው ዝግጅታችን ይጠበቁ
No comments:
Post a Comment