ትግስቱ አወሉ, ልደቱ አይሌው እና አያለ ጫሚሶ ምርጫዉ ችግር እንደሌለበት በኢቢሲ (EBC) ተናገሩ -
ተዋዋሚዎች አገዛዙን እንኳን ደስ አለህ ማለት አለባቸው – ልደቱ አይሌው ኢቢሲ ትግስቱ አወሉን እና አያለ ጫሚሶን አቅርቦ ምርጫ ችግር እንደሌለበት ሲናገሩ ነበር። በዛሚ ደግሞ አቶ ልደቱ እኔ ለመምረጥ በሄድኩበት ምንም ችግር አላየሁም ብለዋል። ያ ብቻ አይደለም። “የምርጫውን ዉጤት በጸጋ መቀበል አለብን ! ተቃዋሚዎች ኢሕአዴግን እንኳን ደስ አለህ ማለት አለባቸው። ምርጫው ፍጹም የሆነ አምባግነንነት የነገሰበት ነው ማለት የላባቸው” ብለዋል። ልደቱ አያሌዉን ድርጅታቸው ኢዴፓ ሶስተኛ መንገድ የሚል ፖለቲካ እናካሂዳለን ይላሉ። ሆኖም አቶ ልደቱ ሶስተኛ አማራጭ የሚያራምዱ ሳይሆን፣ 100% የ”ህወሃት” ቃል አቀባይ መሆናቸውን ነው ያሳዩት -
No comments:
Post a Comment