
በዛሬዋ እለት በአሁኑ ሰአት ማምሻውን የመንግስት አየር ሀይል ተዋጊ ሂሊኮፕተሮች የወልቃይት እና የአርማጭሁ አንዳንድ አካባቢወችን እየደበደቡ ነው የሚል መረጃ እየወጣ ይገኛል።ይህ የመንግስት እኩይ ተግባር ያስቆጣቸው ያከባቢው ነዋሪዎች ተቃውሞዋቸውን በጩኸትና በዋይታ በመግለፅ ላይ ናቸው ተብሎዋል።
ሕዝቤ ሆይ ያለን ብቸኛውና የመጨረሻው አማራጭ ራሳችንን ለማዳንም ሆነ ለመከላከል ጫካ ገብቶ ይሄንን አረመኔ ጠላት የሆነ መንግስት ተፋልሞ መጣል ብቻ ነው።
ተነስ አማራ ለወገንህ ድረስ!
The minority Ethiopian regime TPLF has started a full scale attack both by Air and ground military against amhara civilian in welkait and Armachiho gondar.
#AmharaGenocide #AmharaResistance
Amnesty International Human Rights Watch, BBC News Africa
No comments:
Post a Comment