
ታሪክ አዋቂ የተባሉትን አዘውንቶች እየሰበሰቡ በጠላ ውስጥ በሚጨመር መርዝ በከላቸው አንዳንዶቹንም ተኩሶ ገደላቸው / የታማኝ በየነን የአውስትራሊያ ወልቃይት ቅሪቶችን ቃለ መጠይቅ ማዳመጥ ይቻላል /
ሴቶችን በግፍ እና ኢሰባዊነት በተሞላ ሁኔታ የማያውቁት የትግሬ ወንድ በወታደራዊ መኪና እየመጣ ሁሉንም ተራ በተራ ያስረግዟቸው ነበር / በቀላሉ አብዛኛውን ከ25 አመት በታች እድሜ ላይ ያለን የወልቃይት ተወላጅ ጠይቁ አባቱ ትግሬ ነው /የሚገርመው ዛሬ ግን ጠላት ሁኗቸው ተሰለፈ /
ያኔ እድሜየ 6 አመት ገደማ ነበር……..ብዙ የማላስታውሰው እና አባቴ ሲነግረኝ በደንብ ያልተረዳሁት ብዙ ነገር አለ ፡ እሱም እንዳልፈራ ሁሉንም አይነግረኝም ።
ያኔ እድሜየ 6 አመት ገደማ ነበር……..ብዙ የማላስታውሰው እና አባቴ ሲነግረኝ በደንብ ያልተረዳሁት ብዙ ነገር አለ ፡ እሱም እንዳልፈራ ሁሉንም አይነግረኝም ።
እንዲያ በግፍ ስንጠፋ እና ስንጨፈጨፍ ድረሱልን የምንልበት ምንም ነገር አልነበረም ስለዚህ ሞትን ዝም ብለን ሞትናት ።
ህወሀት ለእኔ እና ለአባቴ ቤት ዘላለማዊ ጠላት ናት ፤ መላ የኢትዮጵያ ህዝብ ብሎም መላ የአማራ ህዝብ ከህወሀት ጋር ቢታረቅ እንኳ እኔ በግሌ ሳልታልረቃት እቀራለሁ ።
~~~~የሰሜን ኮከብ~~~~
~~~~የሰሜን ኮከብ~~~~
No comments:
Post a Comment