FREEDOM AND JUSTICE FOR ETHIOPIA
Sunday, March 29, 2015
የኢህአዴግ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በመጪው ሐገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩት በቦሎሴ ሶሮ ሁለት ነው
ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በመጪው ሐገራዊ ምርጫ በሚወዳደሩበት የቦሎሴ ሶሮ ሁለት አካባቢ ሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ካቀረቧቸው ሶስት እጩዎች ጋር ይወዳደራሉ…
አዲስ ትውልድ ፓርቲ ያቀረበው ዕጩ ደስታ ዳአ (አርቲስት)፣ የሰማያዊ ፓርቲው ዕጩ ቀኙ ሰባ (ተማሪ) እና የመድረክ እጩ የሆነው ተስፋዬ ኃይሌ (አርሶ አደር) ከጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር የሚወዳደሩ ናቸው፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ የሆኑት አቶ ተክለወልድ አጥናፉም በዚያ አካባቢ ባለ ሌላ የምርጫ አካባቢ በገዢው ፓርቲ እጩ ሆነው ቀርበዋል፡፡
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment