Saturday, March 21, 2015

ጎንደር ውጥረት ላይ ነች

Gonderየጎንደር ሕዝብ ካልደፈረሰ አይጥራም ማለት በሕወሓት ጁንታ የሚደረግበትን ጭቆና መከፋፈል እና የመስፋፋት ፖሊሲ በመቃወት ታጥቆ መነሳቱ ሲታወቅ ሕዝብን በመበደል የሚታወቅ አንድ የሚሊሻ ሃላፊ በጎንደር ቀበሌ 15 ውስጥ ሕዝቡ እርምጃ እንደወሰደበት የታወቀ ሲሆን በአብጅራ እና አብድራፊ ጨምሮ በላይኛው እና ታችኛው አርማቾ እንዲሁም በአከባቢው ከፍተኛ ፍተሻ እየተደረገ ሲሆን የወልቃይት ጠገዴ ገበሬዎች በመሰብሰብ ተቃውሞ እያሰሙ እና የመስፋፋት ድርጊቱን እያወገዙ ያሉበት ሁኔታ ላይ ይገኛሉ::የጎንደር ሕዝብ በፍጹም ከተነሳበት የነጻነት ትግል ወደ ኋላ እንደማይል በተግባር እያሳየ መሆኑ ተነግሯል::

No comments:

Post a Comment