OPPOSITION PARTIES WEBSITES

ETHIO NEWS & VIEWS

RADIO & TV

Tuesday, April 21, 2015

በሟቾቹ ጉዳይ ህዝብ በወያኔ ላይ በአዲስ አበባ ተቃውሞውን እያሰማ ነው

በሟቾቹ ጉዳይ ህዝብ በወያኔ ላይ በአዲስ አበባ ተቃውሞውን እያሰማ  ወደ ቤተ መንግስት እያቀና ነውማን እንደበተነው ያልታወቀ ነገ የስራ ማቆም አድማ እና ሰላማዊ ሰልፍ እንዲደረግ የሚጠይቅ ወረቀት ተበትኗል በየታክሲውና ከተማ ውስጥም መነጋገሪያ እንደሆነ ታውቋል።nፖሊስ ሰልፈኛው ወደ ሜክሲኮ እንዳይሄድ ለማገት ቢጥርም ህዝቡ ግን አንቆምም ብሎዋልnሰልፉ አዲስ አበባን ሲዞር ሊውል ነው!
አሁን ሰልፈኛው ወደ ከቄራ ወደ ሜክሲኮ እየዞረ ነው!
ፖሊስ ምንም ማድረግ ስላልቻለ ሰልፉ በሞተር እየተመራ ነው፡፡ በርካቶች በስሜት፣ በቁጭት እየተቀላቀሉት ነው፡፡ መፈክሮች፣ ለቅሶ፣ መዝሙር፣ ጩኸት እየተሰማ ነው! አሁንም በርካታ እናቶች፣ ወጣቶችና ሌሎችም እያለቀሱ ሰልፉን እየተቀላቀሉ ነው! የሰልፈኛው ቁጥር እየተበራከተ ነው፡፡ ኢህአዴግ ከፍተኛ ተቃውሞ እየገጠመው ነው! የኢህአዴግ ናቸው የተባሉ ነገሮች ሁሉ እየተቀዳደዱ ነው!
መንግስት የሌለው ኢትዮጵያ ብቻ ነው አዲስ አበባ ህዝቡ ያለአንዳች ቀስቃሽ ለሰማዕታቱ ሀዘኑን ለመንግስት ቸልተኝነት ተቃውሞውን እየገለፀ ነው። በጉልህ ተፅፈው ከሚታዩት መፈክሮች ውስጥ ”ሉዓላዊነት ማለት የትም ቦታ ያሉትን ዜጎቻችንን መብት ማስከበር ነው”

No comments:

Post a Comment