OPPOSITION PARTIES WEBSITES
▼
ETHIO NEWS & VIEWS
▼
RADIO & TV
▼
በቦረና ዞን ቦኩ ልቦማ የአጋዚ ሰራዊት በሕዝብ ላይ ጥይት ሲያርከፈክፉ የሚያሳይ ቪዲዮ
በኦሮሚያ የሕዝባዊ አመጹ በተለያዩ ከተሞች ቀጥሎ ውሏል:: በአርሲ አሁንም የተረጋጋ ነገር የለም:: ሕዝብ እንዳመጸ ነው:: በቦረናም እንዲሁ በተለይ በቦረና ዞን ሚዮ ቦኮ ሉቦማ ከተማ ዛሬ መንግስትን የሚቃወሙ ሰላማዊ ሰልፈኞች አደባባይ ወጥተው የአጋዚ ሠራዊት ጥይት ሲያርከፈክፍባቸው የሚያሳይ የቪዲዮ ምስል ተለቋል:: የአጋዚ ሠራዊት በቀጥታ ወደ ሰላማዊው ህዝብ ሲተኩስ የሚያሳየው ቪዲዮ ብዙዎችን እያስቆጣ ይበልጥም ተቃውሞውን እያፋፋመው ይገኛል:: በዚህ የአጋዚ ጥይት ቃባር ቃርባትፕ; ፋጡማ ዋቆ እና ሶራ ሃላቄ የተባሉ ሰላማዊ ሰዎች ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰባቸው ታውቋል:: የተጎጂዎች ቁጥር ሊጨመር ይችላል እየተባለ ነው::
No comments:
Post a Comment