OPPOSITION PARTIES WEBSITES
▼
ETHIO NEWS & VIEWS
▼
RADIO & TV
▼
ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የሚመራው መንግስት ከባድ ምት እየገጠመው እንዳለ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ወታደራዊ መምሪያ ሃላፊ ለኢሳት ገለጹ -
ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የሚመራው መንግስት ከባድ ምት እየገጠመው እንዳለ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ወታደራዊ መምሪያ ሃላፊ ለኢሳት ገለጹ። ሃላፊው ኮማንደር አሰፋ ማሩ እንደሚሉት የነጻነት ሃይሉ የበላይነቱን ይዟል።በየአቅጣጫው የከፈትነው ጦርነት በድል እየታጀበ ነው ያሉት ኮማንደር አሰፋ ወሳኝ በሆኑ ቦታዎችም የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሃይል ገብቷል። ከተጠበቀው፡ ከተገመተው በላይ የህዝብ ድጋፍና መነቃቃት እንደተፈጠረም ኮማንደሩ ገልጸዋል።
No comments:
Post a Comment