OPPOSITION PARTIES WEBSITES

ETHIO NEWS & VIEWS

RADIO & TV

Wednesday, June 10, 2015

ከእዚህ በላይ ያለው ፎቶ በአንድ ወቅት ጠላት የነበሩ ሀገሮች መሪዎች ፕሬዝዳንት ኦባማ እና የጀርመን ቻንስለር አንግሌ መራክልከሶስት ቀናት በፊት በቡድን 7 ስብሰባ ወቅት በእረፍት ሰዓት ሲነጋገሩ ያሳያል። -

 ከእዚህ በላይ ያለው ፎቶ በአንድ ወቅት ጠላት የነበሩ ሀገሮች መሪዎች ፕሬዝዳንት ኦባማ እና  የጀርመን ቻንስለር አንግሌ መራክልከሶስት ቀናት በፊት በቡድን 7 ስብሰባ ወቅት በእረፍት ሰዓት  ሲነጋገሩ ያሳያል።የጣልያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ማተዎ ረንዚ ( Matteo Renzi) በሶስት ቀናት ልዩነት ውስጥ ብዙ ሥራ እንደሚሰሩ አስመሰከሩ።በሩስያ ላይ እቀባ ካደረጉት ከቡድን ሰባት አባላት ጋር ስብሰባ ተቀምጠው ሩስያ ስትታማ እና ምናልባትም ሲያሟት ከርመው  ዛሬ ዘወር ብለው የሩስያውን ፕሬዝዳንት ፑቲንን  በሀገራቸው እያስተናገዱ ነው።ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፑቲን ጋር በጋራ በጣልያኗ ከተማ ሚላኖ በሰጡት መግለጫ ”ሩስያ ለዓለም ጠቃሚ ሀገር መሆኗን እና ሽብርተኝነትን ጨምሮ ብዙ የጋራ አጀንዳ ከአውሮፓ ጋር ያላት መሆኑን”ሲያብራሩ ፑቲን እራሳቸውን ወደላይ እና ወደታች እያደረጉ አድንቀውላቸዋል።ይህ ጣልያን ነው።ጣልያን እጥፍ ሲል እንደ ሮማ መንገዶች ነው።ለነገሩ በሩስያ ላይ የተደረገው እቀባ ለአውሮፓ ብዙም እንዳልተመቸው በብርቱ ይታመናል። - 

No comments:

Post a Comment