
በስብሰባው ላይ የሦስቱ ሃገሮች የውኃ፣ ኢነርጂና መስኖ ጉዳዮች ሚኒስትሮች፣ ኤክስፐርቶች፣ የዲፕሎማሲ ባለሙያዎችና ሌሎችም እየተሣተፉ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
የድርጅቱ ምርጫ የሚካሄደው ቀደም ሲል በመጣ አጭር ዝርዝር ላይ ከቀሩ አራት አማካሪ ኩባንያዎች መካከል መሆኑንና መራጮቹ የሚመለከቱት የቴክኒክና የበጀት ሰነዶችን እንደሚሆን የምሥራቅ ናይል ተፋሰስ ዞን ፅ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ፈቅአሕመድ ነጋሽ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡
ከአቶ ፈቅአሕመድ ነጋሽ ጋር የተደረገውን ሙሉ ቃለ-ልምምስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
ከአቶ ፈቅአሕመድ ነጋሽ ጋር የተደረገውን ሙሉ ቃለ-ልምምስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
No comments:
Post a Comment