FREEDOM AND JUSTICE FOR ETHIOPIA
OPPOSITION PARTIES WEBSITES
(Move to ...)
Home
ENTC
Andinet (UDJ)
Semayawi (blue) party
Ginbot7
EPPF
EPRP
DCESON
▼
ETHIO NEWS & VIEWS
(Move to ...)
Home
Ze Habesha
ECADF
The Maleda Times
Abugida
Golgul
Ethiomedia
shengo
▼
RADIO & TV
(Move to ...)
Home
ESAT Radio
Addis Dimts Raio
Ginbot 7 Radio
VOA - Horn
▼
Sunday, March 29, 2015
የኢህአዴግ ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በመጪው ሐገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩት በቦሎሴ ሶሮ ሁለት ነው
ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በመጪው ሐገራዊ ምርጫ በሚወዳደሩበት የቦሎሴ ሶሮ ሁለት አካባቢ ሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ካቀረቧቸው ሶስት እጩዎች ጋር ይወዳደራሉ…
አዲስ ትውልድ ፓርቲ ያቀረበው ዕጩ ደስታ ዳአ (አርቲስት)፣ የሰማያዊ ፓርቲው ዕጩ ቀኙ ሰባ (ተማሪ) እና የመድረክ እጩ የሆነው ተስፋዬ ኃይሌ (አርሶ አደር) ከጠቅላይ ሚንስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር የሚወዳደሩ ናቸው፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ የሆኑት አቶ ተክለወልድ አጥናፉም በዚያ አካባቢ ባለ ሌላ የምርጫ አካባቢ በገዢው ፓርቲ እጩ ሆነው ቀርበዋል፡፡
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment